«ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ግንባር» የሚል ስም ይኖረናል – ሌንጮ ባቲ

የቀድሞ የኦነግ መስራችና አመራር አባላት በብዛት ያሉበት፣ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፎረም በሚል ስም፣ አንድ ድርጅት መቋቋሙ ይታወቃል።  ድርጅቱ የመገንጠል ጥያቄ ጎጂና ጠቃሚ እንዳልሆነ በማተት የኢትዮጵያን አንድነትና ሉአላዊነት በጠበቀ መልኩ የሁሉም መብት የሚከበርባትን ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ለመገንባት እንደሚታገልም ገልጾ ነበር። «ለኦሮሞዎች ብቻ ሳይሆን ለሁሉም የኢትዮጵያዉያን መብት እንታገላለን» ያለዉ ኦዴፍ ፣ የአመራር አባላቱ በተለያዩ ፎረሞች በመገኘት ፕሮፖዛሎቻቸውን እያቀረቡ ሲሆን፣ ከተለያዩ ድርጅቶችም ጋር እየተናገገሩ መሆናቸውንም ይናገራሉ።

 

ከጥቂት ቀናት በፊት፣ ሺሆች በሚያዳምጡት የሲቪሊቲ ፓልቶክ ክፍል ቀርበው አስተያየት የሰጡት፣  የኦዴፍ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ፣ አቶ ሌንጮ ባቲ፣  የሚለያየንን ሳይሆን የሚያቀራርበንን ገመድ የበለጠ  ማጠናከር አለብን ብለዋል። ገዢው ፓርቲ በተለይም በአማራዉና በኦሮሞዉ መካከል የመጠራጠርና የመፈራረት ስመንፈስ እንዲኖር በማድረግ ለሃያ አመት በስልጣን ላይ ሊቆይ እንደቻለ የገልጸኡት አቶ ሌንጮ፣ አማራዉም ሆነ ኦሮሞው በመንቃት ፣ ሌሎች ብሄረሰቦችን በማቀፍ አምባገነንነትንና ጭቆናን መታገል እንዳለበት አሳስበዋል።

 

ኢትዮጵያዊ ፣ እንደ ኦሮሞ፣  አቶ ሌንጮ ይሰጡት በነበረዉ  ልብ የሚስብና የሚያረካ አስተያየት አስተያየት ደስ የተሰኙ አንድ አድምጫ  «ኦሮሞ ያልሆኑ  እናንተን እንዴት ሊቀላቀሉ ይችላሉ ? » በሚል  ላቀረቡላቸው ጥያቄ  አቶ ሌንጮ ሲመልሱ ፣ አሁን የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ቢባሉም ከሌሎች ጋር ተመካክረን ወደ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲአይዊ ግንባር እንደሚለወጡም አሳዉቀዋል። «እየሰራንበት ነዉ ፣ ትንሽ ታገሱን » ነበር አቶ ሌንጮ ያሉት።

 

ይሄንን ኦዲዮ ላቀረበልን የሲቪሊቲ ፓልቶክ ክፍል ምስጋናችንን እያቀረብን፣  ባለ 2 ክፍል የአቶ ሌንጮን ቃለ ምልልስን አቅርበንላቹሃል።

 

ክፍል 1

ክፍል 2

ተጨማሪ ያንብቡ:  Hiber Radio: ጽዋ ለመጠጣት የተሰባሰቡ ሰዎች ኦነግ ያደራጃችሁ ናችሁ ተብለው ተከሰሱ - ኦነግ ምላሽ ሰጠ * ረሃቡ 2.2 ሚ. ሕጻናትን እያጠቃ ነው

15 Comments

  1. This is a blow to the fascist ethno-centric Tigre people liberation front. The ethnic liberation groups that Tigre people liberation front hatched out are abandoning the project of dismantling Ethiopia. Ethiopian unity can never be broken.

    The exclusive ethnic based clubs such as oromo clubs are fighting among themselves trying to resolve who the real ‘pure’ oromo is , who the real ‘pure’ tigre is and who should be included in their clubs.

    When are tigre liberation front to end their ‘liberation’ struggle. They got the seige mentality and the inferiority complex which is still dominating their thinking.

    True to its nature, Tigre people liberation front functions as an ethnic liberation front. That is why every decisions they make, every action they take is a reflection of their thinking.

  2. The founders of Oromo Democratic Front were not genuine members of OLF. They were pretending to be genuine mebers and they were spying real oromo nationalists by making advantage of their membership. But in 2008 their real identity was revealed;thanks to God. When it was found that these are Woyane agents they were immediately fired from leadership and membership of OLF. They were wolves in the covering of sheep. Even today I do not trust them to do sth good for both oromos and Ethiopia. As much as they weaken OLF leadership by siding with Woyanes they are gonna to weaken Amhara led opposition political organizations. Learn from what happened to OLF. These are Woyane spies!!!!!!!!!!!

  3. maggots u always saying ‘unity’ again u say ‘TIGRE’ this is crazy! do u know what does this means for the TIGREANS? they may feel that they arn’t ethiopians. if this continues how much u are sure TIGRAI will be the next eritrea weather TPLF present or not? just give respect for all ethnics in the homeland if u want to achieve ‘unity’.

  4. ወደ ነጻነት፡ ወደ ፍትህ፡ የዜጎች ሰብዓዊ መብትና እኩልነትና የሕግ በላይነት ወደ ሰፈነበት ኢትዮጵያ ልትመሩን ነው? ትመሩናላችሁ? እባካችሁ ምሩን!!!

  5. Ahun inesun man yamnachewal? 40 amet lemegentel eko yeseru ena alisakalachew yale sewoch nachew, balefew ke andu amerar gara lemin amarigna fidelatin atetekemum sibalu yemelesut wustachew lela indemiaseb naw.

    • Ye Amarigna fidel anitekemem maletachewu enkuwa eneseun be alutawinet aygeltsim. Hulum Itiyphiyawwi Amara meselehi ende?

  6. Lencho Bati is one of the few positive political thinkers among the new group or modern version of OLF.It is difficult to trust the old schoolers in the group who still stick to thier old mind set of hate to the Amhara and the Amharic speaking Ethiopians. A good example is the recent response given by Dr. Beyan to Dr. Fikre posted on Ethiomedia that has angered a lot of Ethiopians.The group has to rid off itself from these narrow minded ethino-centric fanatics if it wants to succed in it’s struggle to bring democracy and justice for all in Ethiopia.

    • @ Abe

      The recent dispute between Fikre Tolossa and Beyan Asoba was provoked by Dr Fikre when he proposed Amharic script to write Afan Oromo. Who said using Amharic script is wide-mindedness and using Latin script is narrow mindedness. Still the mind set of many Habeshas is too backward. They measure how good Ethiopian one is by how much Amharic he knows, whether he prefers Amharic script ove Latin or not, …. By no means these is fair. This is equating Ethiopia with Amharas. Wrong calculation.

  7. Mr Mortar
    Which ones are Amara led Organizations?can you name one?when are are guys gonna get off Amara’s back?you were dancing wolve dance with Woyane in the beginning.at the end of they day,they throw you in the trash can.Amara stood firm till now.that is why we are still paying a pice.leave us alone you flip flaps.

    • Answer to Kolegnaw:

      Ginbot 7, ANDINET, Blue party,….are Amhara dominated political groups even though insignificant number of their members are from other ethinicities.

  8. Babu,
    “Amarigna fidelat” atbel. ya fidel yamarigna sayhon ye Geez new. endant aynetu new neger yemiyabelashew. yegara fidel new.

  9. It is good to hear Obbo Lencho Leta speaking in amharic. That is one sign of change. I never thought he would speach in amharic after his speach (22 years ago) about the Oromo slodiers who died in the hills and gorges of Eritrea. But it is difficult to blieve him and his group. Anyway, it is good.

  10. >>>>ያቺ ድንቅ እናት ናት ኢትዮጵያ! “የውጭ ዜጎች ከሚገርማቸው አባባል “ቀስ በቀስ እንቁላል በእግሩ ይሄዳል” የሚለው ነው።ይችን ቅድስት ሀገር በቀጥታም ይሁን በተዘወዘወዘሪ መንገድ፣ ከውጭም ከውስጥም ለመሸርሸርም፣ ለመበተንም፣ ለማጥፋትም፣ የተሰማሩ ብዙ ነበሩ! አሉ !ይኖራሉም። መቼም ብሔር ምን እንደሆን ባይታወቅም ቋንቋ የህዝቦች የአንድ ኣካበቢ መንደርና የጎሳዎች መግባቢያ በመሆኑ ቋንቋው መናገር የማይችል ባካበቢው ከመኖርም በመጋባትም ወይም በትመምህረት ይችለዋል። ኢትዮጵያውያን በነጭ ሳይገዙ ያልገቡበት ሀገር የማይናገሩት በዚህ ዓለም የተፈጠረ ሰው ቋንቋ አለን? ግን ማንነታቸው ግን የዘር ግንዳቸው መነሻው ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትጠቀሳለች። **
    አሁን ላለንበት ሥርዓት ሀገርን ሁለተኛ አድረጎ በሚናገሩት ቋንቋና በሰፈሩበት ቦታ ሰው መለካት ሲጀመር መሬት የሚያስደቃ ሳይሆን እርስ በእርስ የሚአዋቃ ወሬ ሆኖ ከ፶ዓመት በላይ ዘልቋል። ግን ምንም ትርፍ የለም አማራ በአማርኛ እንግሊዘኛ ፊደል ቢፅፍ፣ ኦሮሞ በላቲን ፉደል ቢፅፍ፣ የደቡብ ሕዝብ በፈረንሳይኛ የምስራቁ ክፍል በቻይንኛ ቢናገር ሁሉም መሳቂያ ከመሆን ባለፈ ትርፍ ሌለው እራስን የማሻሻጥ የዝቅተኝነት ተግባር ነው። ይህንን ለማረም ጀግና ከብዙ ዓመት በኋላ አንዴ ይፈጣራል ወደፊት የሚታየኝ ኢትዮጵያን እንደ ሉዓላዊ ሀገር ለማስቀጠልና የነበረ ክብርና ዝናዋን ዕድሜ፣ ፃታ፣ ነገድ፣ ቋንቋ፣ ክልል፣ ሳይወስነው በኅብረት ቆሞ ዘምቶ ሞቶ በደምና አጥንቱ ጠብቆ እንዳቆያት ሁሉ አሁንም …ለሠላም እኩልነትና ዕድገት…… “አማርኛ ትግሪኛ ኦሮሚኛ የውጭን ቋንቋ ጨምሮ የተካነ አንድ ቅን መሪ ቢወጣ ….ኢትዮጵያ ውስጣዊ ችግሯ ይፈታል። አሁን የሚታየን የብሄር ጭፋሮ እንጂ ብሔራዊ ኑሮ የለም! ብልጦች (ሻቢያህወአት) እጃቸውን ወደ ሰማይ(አማራ) ሲቀስሩ ሞኞች (ብሄር ብሔረሰቦች) ሲያንጋጥጡ ጮሌዎች(ህዝቦች) ቻይና፣ሕንድ፣ አረብ፣ቱርክ፣እና ሌሎችም እጀእረጃጅሞች በሰጥቶ መቀበል መርህ ጥሬ ሀብት እየቦጠቦጡ የሚያበጣብጡትን ጨምሮ….. በከብል እስቶን ጠራቢና አንጣፊዎች (ዲአስፖራ(ፈላሽ) አውርቶ አደር፣ ካድሬ፣ አድርባይ፣ ሹምባሽ(ለጠላት ዶሮና እንቁላል አቅራቢ) ሙሰኞች፣ በድሃው፣ የዋህ፣ ጨዋው፣ ኩሩው፣ ህዝብ ላይ ሊቀልዱበት አይገባም።አራት ነጥብ። እነቢኝ በለው! ያለፈውም፣ የአሁኑም የወደፊቱም ትውልድ ሲባክንና ሲመክን ሳይበላ፣ ሳይደሰት፣ ካለፈ ትግሉ ለማን ነው? ለምንድነው? ትውልድ ይፍረድ ወሬ ያልፋል…ሥምና ዝና…በመበተን ሳይሆን በማቀራራብ..በትብስ ትብሽ ዕድገትና ብልፅግና አለ። በመናቆር ድንቁርና ይገናል በለው! በቸር ይግጠመን

Comments are closed.

Share