“ትግሉ ኑረምበርግ ደርሷል”

በልጅግ ዓሊ

እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በሜይ 29/1993 በምዕራብ ጀርመን በሚገኝ ዞሊንግን (Solingen) በሚባል ከተማ አራት የናዚ ተከታዮች ቱርኮች ይኖሩበት የነበረውን ቤት አቃጥለው እንቅልፍ ላይ የነበሩትን 5 ሰዎችን ገድለው 15 አቁስለዋል። የዚህ አሰቃቂ ድርጊት ሃያ አመት መታሰቢያ ዝግጅት በቅርብ በጀርመን ውስጥ ተከታትየው ነበር። ይህ ድርጊት በዓለም ላይ ባስነሳው ተቃውሞና የጀርመን የስደተኛ ሕግ በመቀየሩ ምክንያት የስደተኛው ቁጥር በመቀነሱ በውጭ ሰዎች ላይ ይደርስ የነበረው አደጋ ሙሉ በሙሉ ጠፍቷል ባንልም ቀንሷል። ዛሬ እነዚህ ይህንን ወንጀል የፈጸሙ 4 ወጣቶች ከ10 ዓመት እስር በኋላ ነጻ ወጥተዋል። የተገደሉት እናትና አያት የሆኑት ባልቴት ባደረጉት ንግግር በሰላም አብሮ መኖር ጥቅሙን ካስረዱ በኋላ <<እኛም እናንተም እዚሁ ነን>> በሚል ንግግራቸውን ቋጭተዋል።

 

ሙሉውን በPDF ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

ተጨማሪ ያንብቡ:  የዐብይ አህመድ ሰለስቱ ማንነቶች  (ዐብይ ሰባኪው ፤ ዐብይ ተዋኒው እና ዐብይ አጼ በጉልበቱ) 

3 Comments

  1. What is the purpose of this nonsense (zebaznke). Our struggle should be against woyane and its Connie’s instead of wasting energy and time on groups who has their own platform and agenda to topple the zombies. The writer either has a personal grudge or miscalculate on what needs to be done. We have no time for personal vendetta and ignorance furthermore, the webmaster also should review the content of articles sent before posting. If any article misfires on opposition groups at this given time I think it would have an adverse effect to stand in unison. After ignorance is a bliss as the saying goes.

  2. Ediya! Melik bicha!
    Ere-ese Ameraret tichileh. Yetsihufu wusitawi yizet gin
    “Bikefitut telba newu”.
    It is long way to go sir! Takes time to read more before you pick up ur pen.then, u will develope how to identify the core points,, how to see from different perspective & F ally the skill how to reach people with short and precise expressions.

Comments are closed.

Share