June 23, 2014
1 min read

በሐዋሳ በ3 ጣቢያዎች የታሰሩት የአንድነት ፓርቲ አባላት ዛሬም ፍርድ ቤት አልቀረቡም

10478183 742597102465708 4057302345624676295 n
(ፖሊስ ትናንት የአንድነትን ሰልፍ እንዲበተን ያደረገው እንዲህ ከተማዋን በመውረር ነበር)

(ፖሊስ ትናንት የአንድነትን ሰልፍ እንዲበተን ያደረገው እንዲህ ከተማዋን በመውረር ነበር)
በሐዋሳ በ3 ጣቢያዎች የታሰሩት የአንድነት ፓርቲ አባላት ዛሬም ፍርድ ቤት አልቀረቡም 1
ከሐሙስ ሰኔ 12 ጀምሮ እስከ ቅዳሜ ሰኔ 14 ማታ ድረስ በከተማው በሚገኙ የተለያዩ ጣቢያዎች ከ37 በላይ የፓርቲው አባላት እስካሁን ፍርድ ቤት አለመቅረባቸው የፍኖተ ነፃነት የፖሊስ ምንጮች ገለጹ፡፡ እንደ ፍኖተ ነፃነት ምንጮች ከታሰሩት አባላት መካከል አቶ በየነ መረባ የተባሉ የሐዋሳ የአንድነት ፓርቲ ፀሐፊ አንተን ፍ/ቤት አናቀርብህም ከጓደኞችህ ጋር ነው የምንቀላቅልህ በማለት ሲያስፈራሩዋቸው፣ የትኞችን ጓደኞቼን ብለው ሲጠይቁ እሱን ታየዋለህ በሚል ምላሽ እንደሰጧቸው ገልጸዋል፡፡ የሰመጉ የአዋሳ ተጠሪዎች ታሳሪዎቹ ፍርድ ቤት እንዲያቀርቧቸው ቢጠይቁም አይቀርቡም የሚል ምላሽ እንደተሰጣቸው ምንጮቻችን ጠቁመዋል፡፡

ምንጭ፡ ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ

Previous Story

ማስታወቂያ – ሰላማዊ ትግል 101 መጽሐፍ በግርማ ሞገስ

Next Story

Hiber Radio: ኦብነግ በአፋርና በሶማሌ ተወላጆች መካከል የተፈጠረው ውጥረት እንዳሳሰበው ገለጸ * የእንግሊዝ አዲስ ሕግ ጫት ያዘዋወረ 14 ዓመት ይቀጣል አለ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop