ዓባይ እንደዋዛ–“ኢትዮጵያ ሃገሬ ናት፤ ዜግነቴ ኢትዮጵያዊ ነው” ክፍል ሶስት (ከአክሎግ ቢራራ (ዶ/ር)

 

ከአክሎግ ቢራራ (ዶ/ር

ክፍል ሁለት ዓባይና ኢትዮጵያ አንድና የተያያዙ መሆናቸውን ያሳያል። አንድና የተያያዙ ናቸው የሚለውን ሃሳብ ከተቀበልን ዓባይ መላውን የኢትዮጵያ ሕዝብ እስካገለገለና ኑሮውን እስካሻሻለ ድረስ የኢትዮጵያን ይገባኛልነትና የሚሰሩ መሰረተ ልማቶች መቀበል የኢትዮጵያውያን ግዴታ ነው። ዓባይ የሁሉም ኢትዮጵያውያን ጥሪት መሆኑን አምናለሁ። ጎሳዊ ወይንም ክልላዊ ሃብት አይደለም። ስለሆነም፤ ዓባይን የምንታደገው “ኢትዮጵያ ሃገሬ ናት፤ ዜግነቴ ኢትዮጵያዊ ነው”—[ሙሉውንለማንበብእዚህይጫኑ]—

ተጨማሪ ያንብቡ:  ትዝብት: የአገርቤት ቆይታዬ - አገሬ አዲስ

2 Comments

  1. Docter the question is how could we become to one point?in what way?this is the problem

  2. Thank you dr, this is real and the best analysis for ethiopian people,what ever it is for the past ethiopian history we all are responsible for the damage and the development of ethiopia,as we know we die together and we live together,unless we aint go any where and in the future there is a big disaster for our people,no one benefited from that,we have to stop fight each other,we have to listen each other,then the bright day has to come,unless ,,,,,,

Comments are closed.

Share