የአቶ መለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation)! ክፍል ሁለት – ከግርማ ሞገስ

ግርማ ሞገስ (girma.moges@yahoo.com)
አርብ ሚያዚያ 25 ቀን 2005 ዓመተ ምህረት (Friday, May 03, 2013)

መንግስት በመፈንቀል ስልጣን የጨበጠው የትናንቱ አምባገነን መንግስቱ ኃይለማሪያም የኢትዮጵያ ህዝብ በሰላማዊ ሰልፍ አብዮቱን እንድጠብቅ አደራ ሰጥቶኛል ብሎን ነበር። ስልጣን አልለቅም ማለቱ ነበር። የአምባገነኑ መለስ አደራ መፈክሮች ቢለዋወጡም “የልማት ጠባቂ ነኝ” እያለ መሞቱ ይታወሳል። ዛሬ በስልጣን ላይ ያሉት የአቶ መለስ ፍጡራን አምባገነኖች ደግሞ “የአቶ መለስ ራዕይ ሞግዚት” ነን ይላሉ። ሌላ ሃያ አመቶች ሊገዙን። የትናት በስቲያው አብዮት ጠባቂ፣ የትናንቱ ልማት ጠባቂ፣ የዛሬዎቹ ደግሞ ራዕይ ጠባቂ። የአምባገኖች መተካካት በኢትዮጵያ የሚያከትመው የኢትዮጵያ ህዝብ አፉን እና እጁን አንድ አድርጎ አደባባይ በመውጣት የስልጣን ባለቤት እኔ ነኝ ሲላቸው ብቻ ነው። በሰላማዊ ትግል የመንግስት ስልጣን ባለቤት ሲሆን ብቻ ነው።ለማንበብ እዚህ ይጫኑ   – የአቶ መለስ መታሰቢያ ተቋም – ክፍል ሁለት


ተጨማሪ ያንብቡ:  የመላከ ብርሀን አድማሱ ጀምበሬና የቀኝ ጌታ ዮፍታሄ ንጉሤ አጽም ፍልሰት -  ቀሲስ አስተርአየ

4 Comments

  1. Ato Girma Kassa Le Ethiopia Ye Andinet Missale Araya yeneberutin Jegna Nigus Shifta Bemalet Nigus Tewodrosin Ziq Yaderigal Wonbedeunina Hager shachun Melesin Gin “ato” Eyale Kibir Yisetal Lemehonu Girma kasssa Aste Tewodros Min Adergut yasazinal

  2. All in all, it is bizarre. The comparison between Atse Tewodros and Meles is unheard of and not worthy. Atse Tewodros fought his enemies to his last breath and ended his own life while Meles embarassingly ended his life with the loud breath of one brave guy “Abebe Gelaw”.

  3. Whatever you say and what ever you write ,you can´t change the reality on the ground,Meles has changed Ethiopia and Ethiopians for good .Melse was avery determind person for what he believes and that makes him uniqe and best leader in modern ethiopian history.

  4. ye Quwaraw Anbesa Tewodrs leHageru yemote Jegla Ethiopiawe new

    jegninet USA.. EU , kitfo ena Doro eyamaretu,,weski eyagachu,,

    were mawrat aydelem,, wend kehonk hedena weyanen tewaga !!!!!!

Comments are closed.

Share