የተቃዋሚ ድርጅቶች ሰላማዊ እንቅልፍ፤ ለምን?

መልስ ለአማኑኤል ዘሰላም
መግቢያ
በኢትዮጵያ ሃገራችን የወያኔ/ኢህአዴግ ስርዓት በህዝብ ላይ እየፈፀመ የሚገኘው በደል እጅግ ከመጠን ያለፈ ደረጃ ላይ መድረሱ እሙን ነው:: በአንፃሩ ደግሞ ተቃዋሚ ድርጅቶቻችን በህዝብ ላይ እየተፈፀመ የሚገኘውን መከራ የማስቆም ብቃት ሊኖራቸው ሲገባ፤ በተቃራኒው፤ እንኳን የህዝብን መከራ ማስቆም ቀርቶ፤ ወያኔ/ኢህአዴግ በራሳቸው ላይ እያደረሰ ያለውን ጫና መቋቋም አቅቷቸው በየአደባባዩ ከህዝብ ባልተለየ መልኩ ሲያማርሩ ይታያሉ:: ይህ በሃገራችን እየታየ የሚገኘው የተዛባ ታሪካዊ ክስተት አሳሳቢነትን የተገነዘቡ ኢትዮጵያን ምሁራን ፣ ፀሃፊዎችና፣ ሌሎች ግለሰቦች የበኩላቸውን መፍትሄ ሲሰነዝሩ ማየት እንግዳ አይሆንም:: እንደ አብነት ለመጥቀስ ያህል “የትግራይ ህዝብ ዝምታ ሲተረጎም” በአብርሃ ደስታ፣ “የተቃዋሚዎች ድክመትና ለስልጣኑ ያላቸው ርቀት” በጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፣ “መሪዎች ፈራን ካሉ፤ ተመሪዎችስ ምን ይሁኑ?” በፊልጶስ፣ እንዲሁም በፕ/ር አል ማሪያም የተፃፈውን “Ethiopia’s opposition at the dawn of democracy?” ፅሁፎችን ማንሳት ይቻላል::
ሙሉውን ዘገባ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ (Read full story in PSF)

ተጨማሪ ያንብቡ:  ሁሉ ሠው ያንብበው  እንዲነበብ ያድርግሐ

1 Comment

  1. I do not think those shown on the photo above except 1 or 2 can call themselves ‘opposition’

Comments are closed.

Share