December 22, 2023
1 min read

ዳግም ወደ እርድ ቄራ! /ዛሬ ወይም ነገ ታፍነው ሊወሰዱ ነው!

187824

https://youtu.be/7CSgXDmfE98?si=4zg9Bb8bGHwScZ24

 

1 Comment

  1. ለአቶ ሽመልስ አብዲሳ፦
    ሕወሀትና ኦነግ ባረቀቁልን እና ባጸደቁልን ሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 9 ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት፣ “ማንኛውም ዜጋ፣ የመንግሥት አካላት፣ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ ሌሎች ማኅበራት እንዲሁም ባለሥልጣኖቻቸው ሕገ መንግሥቱን የማስከበርና ለሕገ መንግሥቱ ተገዢ የመሆን ኃላፊነት አለባቸው።” ። በክልል መንግሥትዎ ጥበቃ ልልነት ከኦሮሚያ የተፈናቀሉት አማሮች ወደ ተፈናቀሉበት አካባቢ እንዲመለሱ ካደረጋችሁ፣ ልዩ የደህንነት ዋስትና የመስጠት ኃላፊነትም አብሮ እንዳለ ይረዳሉ የሚል ተስፋ አለኝ። ዜጋ ማስገደል፣ ማፈናቀል፣ ንብረቱን ማውደም በሕገ መንግሥቱ የተከለከለ በመሆኑ፣ ለሚመለሱት (ከተመለሱ) ዜጎቻችን ልዩ ጥበቃ የማድረግ ሕጋዊ ግዴታ ያለብዎ መሆኑን ማስታወስ ያስፈልጋል። ማንኛውም ሕገ መንግሥት የማያከብር ወይም የማያስከብር ባልሥልጣን በግድፈቱ ልክ በራሱም ላይ እየፈረደ መሆኑን ያውቃሉ ተብሎ ይታመናል። ይዋል ይደር እንጂ ፍትሕ በጊዚያዊ ሥልጣን ወይም በጦር አንጋች ብዛት ተደብቆ አይቀርም።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

dagemawi chanie seitan lema
Previous Story

ዳግማዊ ጫኔ { ሰይጣን ልማዱ ነው) dagemawi chanie seitan lemadu newu New Ethiopian Music 2023

187829
Next Story

አማራ ነኝ: ፋኖ ነኝ | በኢትዮጵያ የኤርትራውያን አፈና ለምን በረከተ | ባህርዳር ሰራዊቱ እርስበስ መዋጋት ጀመረ |

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop