የጭራቅ ሽማግሎች-አዞ ሲውጥ ያለቅሳል፣ ዕባብ ሲነክስ ይለሰልሳል፣ በግ ያራጁን ቢላ ይልሳል

ጭራቅ አሕመድ ባማራ ጥላቻ ያበደ፣ ያማራን ሕልውና ሊያጠፋ ቆረጦ የተነሳ፣ ሲያቃጡበት የሚጥመለመል፣ ሲዞሩለት የሚናደፍ አሲል ዕባብ ነው፡፡  ስለዚህም ይህ በላዔ አማራ ጭራቅ፣ አምርሮ እሚጠላው አማራ እግር ሥር የሚወደቀው ምርጫ ሲያጣ ብቻ ነው፡፡  አምረሮ እሚጠላው አማራ እግር ሥር ሲወደቅ፣ አማራ ይቅር ብሎት ከወደቀበት እንዲነሳ እጁን ከሰጠው ደግሞ ስቦ ጥሎ ይረጋግጠውና በሬ ሆይ፣ ሞኙ ሆይ ብሎ ይተርትበታል፡፡

ስለዚህም ጭራቅ አሕመድ ምርጫ አጥቶ አማራ እግር ሥር ሲወድቅ፣ አማራ ማደረግ ያለበት በወደቀበት አናቱን በርቅሶ ለኻቹ (ለዘላለሙ) መሸኘት እንጅ፣ ዳግም እንዲነሳ ዕድል መስጠት የለበትም፡፡

ያማራ ሕዝብ ለሕልውናው ሲል የሚያደርገው መራራ ትግል እንደ ሰደድ እሳት ተቀጣጥሎ ጭራቅ አሕመድን ሊያንጨረጭረው ተቃርቧል፡፡  ጭራቅ አሕመድ ደግሞ የጨካኝነቱን ያህል ፈሪ ነውና፣ እንዳይንጨረጨር ፈርቶ፣ የጭራቅ ሽማግሌወች ይዞ ካማራ ጀግኖች እግር ሥር ወድቋል፡፡  ዓላማው ደግሞ ያማራ ጀግኖች ይቅር ብለውት እንዲነሳ እጃቸውን ሲሰጡት፣ እጃቸውን ስቦ ጥሎ ሊረጋግጣቸው ነው፡፡ 

የጭራቁ ሽማግሎች ደግሞ ጭራቁ ሽምግልና የፈለገበትን እኩይ አላማ በደንብ የሚያውቁ፣ ለሆዳቸው ያደሩ ሆዳደሮች ወይም ደግሞ የፋኖን ሕልውና የሚጠሉ ፀራማሮች ናቸው፡፡  ስለዚህም ፋኖወች ጭራቁን ከመንጨርጨር ለማዳን አሸማጋይ ነኝ ብሎ የሚመጣን ሁሉ (አረጋዊ፣ ባህታዊ፣ ጳጳስ፣ መጅሊስ ሳይሉ) /አሳፍረው/ መመለስ አለባቸው፡፡ ድጋሚ የሚመጣ የጭራቅ ሽማግሌ ደግሞ አመጣጡ ፋኖወች ያሉበትን ቦታና ሁኔታ ለጭራቅ አሕመድ ሊጠቁም ስለሆን፣ ፋኖወች ግንባሩ ብለው እዛው ሊያስቅሩት ይገባል፡፡

ማናቸውም ፋኖ ከጭራቅ አሕመድ ጋር እሸማገላለሁ በማለት የዘመነ ካሴን ስሕተት መድገም የለበትም፡፡  የዘመነ ካሴን ስተት ለመድግም የሚከጅል (የሚሻ) ፋኖ ደግሞ ይዞ የሚሞተው እሱን ራሱን ብቻ ሳይሆን፣ አያሌ ፋኖወችን ስለሆነ፣ ከፋኖወች አንዱ ግንባሩን ሊለው ይገባል፡፡  አንድ ገድሎ ሺ ማዳን ርህራሄ እንጅ ጭካኔ አይደለም፣ ያስመሰግናል እንጅ፣ አያስወቅስም፣ ያጸድቃል እንጅ አያስኮንንም፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ:  የብሄር እኩልነት!
#image_title

 

መስፍን አረጋ

mesfin.arega@gmail.com

 

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share