March 19, 2023
1 min read

የራያ አላማጣ እና ባላ ነዋሪዎች የማንነት ጥያቄያቸው ህጋዊ ምላሽ እንዲሰጠው በሰላማዊ ሰልፍ ጠየቁ

336872510 204255782210734 7522312932760617983 n 1 1 1
ባሕር ዳር: መጋቢት 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) “አማራ ነን እንጅ አማራ እንሁን አላልንም፤ በጦርነቱ ወቅት በማንነታቸው ምክንያት ታፍነው የተወሰዱ ወንድሞቻችን በአስቸኳይ ይፈቱ፤ ማንነት እውነት እንጅ ፍላጎት አይደለም” የሚሉና ሌሎች መልዕክቶችን በማሰማት ነው የአላማጣ ከተማ፣ የራያ አላማጣ እና የራያ ባላ ነዋሪዎች የቆየ የአማራ ማንነት ጥያቄያቸው እንዲመለሥ ሰላማዊ ሰልፍ ያካሄዱት።
የፌዴራል መንግሥት በተደጋጋሚ ለጠየቁት የአማራ ማንነት ጥያቄ ሕጋዊ እውቅና እንዲሠጥ በሰላማዊ ሰልፉ ጠይቀዋል።
በማንነታችን ይደርስብን ከነበረው ግፍ ተላቀን የነጻነት አየር እንድንተነፍስ ላደረገን የጸጥታ ኀይል ምስጋና እናቀርባለን ያሉት ነዋሪዎቹ መንግሥት ለቆየ የማንነት ጥያቄያችን ሕጋዊ ምላሽ እንዲሰጠን አሁንም በአጽኖት እንጠይቃለን ብለዋል፡፡
በባለ ዓለምየ
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

እነዶ/ር ደብረፅዮን እና በጠ/ሚ ዐብይ አህመድ በተሾሙት የትግራይ ጊዜያዊ መንግሥት መሪዎች እነጌታቸው ረዳ መካከል የነበረው አለመግባባት ተካርሮ ሰራዊቱን ወደውግንና አስገብቷል። የትግራይ ሐይል አዛዦች ትላንት ባወጡት መግለጫ ውግንናቸው ከእነዶ/ር ደብረፅዮን ጋር መኾኑን አስታውቀዋል።

በትግራይ የተፈጠረው ምንድነው?

January 23, 2025
የድሮ መሪዎች ያላደረጉትን ምሁር ጳጳሳቱ ያላስተዋሉትን ከፈረሰች ጎጆ ከባልቴት ቤት ገብቶ ክብሩን ዝቅ አድርጎ ውሀዋን ጠጥቶ ምግቧንም ተጋርቶ ያላለቀሰ ሰው ያንን ትይንት አይቶ ማን ይኖራል ከቶ? በዉሸት ፈገግታ ፊቱን አስመስሎ ፀሀይ የበራበት

ሰው በሰውነቱ – ከ ይቆየኝ ስሜ

የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ የነበረው እና አሁን ላይ በአማራ ፋኖ በጎጃም የሁለተኛ (ተፈራ ) ክፍለጦር ሰብሳቢ የነበረው ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ በክብር ተሰዋ። የአማራ ህዝብ የተጋረጠበትን የህሎና አደጋ ለመቀልበስ ያለ

ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተሰጠ የሐዘን መግለጫ ታጋይ ይሰዋል ትግል ይቀጥላል !

January 22, 2025
Go toTop