July 19, 2022
1 min read

የኢትዮጵያ ኮምዩኒቲ በሚኖሶታ የሚያዘጋጀው የኢትዮጵያ ቀን ጁላይ 23 ይከበራል – ሲራክ ህይሉ

293913739 763197201769500 2195313784821095847 n

በዚህ ዝግጅት ላይም ታዋቂው ድምጻዊ ይሁኔ በላይ እና አንዱፓ ተሾመ እንደሚገኙ ታውቋል። ገቢው ለኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ህንፃ ግዥ ይውላል::
ጁላይ 23 የኢትዮጵያ ቀን ላይ እንዳትቀሩ። ሃምሳ ሎሚ ለአንድ ሰው ሸክሙ ለሃምሳ ሰው ጌጡ ነው  ሕንፃው ለልጅ ልጆቻችን ያስፈልጋል:: ላይክ እና ሼር ያድርጉት።


We will be celebrating Ethiopian Day in Minnesota on July 23 from 1:00PM – 9:00PM at Concordia University Stadium in Saint Paul, MN. Youth Soccer, followed by Ethiopian Day Soccer Championship between Ethiopian Nyala and Eritrean Red Sea Soccer teams, more than 20 vendors will provide their services, Famous Musicians like Andupa and Yihune Belay, youth dance teams, coupled with great DJs will entertain the crowd. Entrance is free for Kids under 13, multiple kids activities with bouncy house, this is a great family event for all Ethiopians! Please share this with family and friends.
The proceeds will go to the purchase of Ethiopian Community Center in Minnesota!293913739 763197201769500 2195313784821095847 n

Leave a Reply

Your email address will not be published.

image004 1
Previous Story

ሶስተኛው የእንቦጭ ማጨጃ ማሽን ወደ ኢትዮጵያ ተላከ።

rrelgokgog
Next Story

ኦነግ ሸኔ አዲስ ያሰለጠነውን የጦር ሰራዊት ያስመረቀ ሲሆን በኦሮሚያ የሰሜኑ ክልል ድል እየቀናኝ ነው አለ (የመረጃ ቪዲዮ)

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop