የአባገዳዎችን ጥሪ በመቀበል የኦነግ ታጣቂዎች ወደ ካምፕ እየገባ ነው

 

በአባገዳዎች እና እርቅ ቴክኒክ ኮሚቴ ባደረጉለት የሰላም ጥሪ መሰረት ታጣቂ ሀይሉ ከትላንት ጀምሮ ወደ ተዘጋጀለት ካምፕ እየገባ ነው፡፡ ታጣቂ ሀይሉ በቤጊ፣ጊዳአያና፣ በቦ ገምቤል ፣ መንዲ እና ጊዳሚ ወረዳዎችም በህዝቡ እና በመንግስት አካላት አቀባበል እየተደረገለት ነው፡፡ ከምዕራብ ዞን ብቻ ከአስር ሺህ በላይ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ታጣቂዎች ወደ ተዘጋጀላቸው ካምፕ መመለሳቸውን ቀድሞ የቱለማ አባገዳ በየነ ሰንበቶ ለቢቢሲ ገልፀዋል፡፡

https://www.youtube.com/watch?v=SvwytfrDZTg&t=73s

ተጨማሪ ያንብቡ:  ኢትዮጵያን በአንድነት ከጥቃት እንድንከላከላት ጥሪዬን አቀርባለሁ - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ
Share