February 20, 2019
1 min read

የአባገዳዎችን ጥሪ በመቀበል የኦነግ ታጣቂዎች ወደ ካምፕ እየገባ ነው

94178

 

በአባገዳዎች እና እርቅ ቴክኒክ ኮሚቴ ባደረጉለት የሰላም ጥሪ መሰረት ታጣቂ ሀይሉ ከትላንት ጀምሮ ወደ ተዘጋጀለት ካምፕ እየገባ ነው፡፡ ታጣቂ ሀይሉ በቤጊ፣ጊዳአያና፣ በቦ ገምቤል ፣ መንዲ እና ጊዳሚ ወረዳዎችም በህዝቡ እና በመንግስት አካላት አቀባበል እየተደረገለት ነው፡፡ ከምዕራብ ዞን ብቻ ከአስር ሺህ በላይ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ታጣቂዎች ወደ ተዘጋጀላቸው ካምፕ መመለሳቸውን ቀድሞ የቱለማ አባገዳ በየነ ሰንበቶ ለቢቢሲ ገልፀዋል፡፡

https://www.youtube.com/watch?v=SvwytfrDZTg&t=73s

94175
Previous Story

በረቀቀ መንገድ ተደብቆ ወደ አዲስ አበባ የገባ 4 መትረዬስ ጠብመንጃ እና ከ46 ሺ በላይ ጥይት መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሸን አስታወቀ

94192
Next Story

የጎንደር ሕብረት ለጎንደር ተፈናቃዮች አንድ ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር መመደቡን አስታወቀ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop