የፖለቲካ ካሊፕሶ – “ከፕ/ት ግርማ ይልቅ ቴዲ አፍሮ አስመራ ቢሄድ ይሻል ነበር” – (ከተስፋዬ ገብረአብ)

ለኢትዮጵያ የ2006 አዲስ አመት እንኳን አደረሰን!
በተጨማሪ ለኤርትራ የቅዱስ ዮሃንስ በአል እንኳን አደረሰን!
በኢትዮጵያና በኤርትራ የምትገኙ የበአሉ ባለቤቶች ሁሉ እንኳን አደረሳችሁ!!
እንዲህ ለኢትዮጵያና ለኤርትራውያን በዘዴ ሰላምታ ማቅረቡን ከቴዲ አፍሮ ነው የተማርኩት። ቴዲ ገና በወጣትነቱ የፖለቲካ ካሊፕሶ ገብቶታል። ቴዲ አፍሮ ባለፈው ሃምሌ ወር አምስተርዳም ላይ ኮንሰርት አቅርቦ እንደነበር ሰማሁ። እኔ እንኳ ለእረፍት ወጣ ብዬ ስለነበር አመለጠኝ። እንደሰማሁት ከ40% በላይ ታዳሚዎቹ ኤርትራውያን ነበሩ።
(ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ)

ተጨማሪ ያንብቡ:  የበይነመረብ ስነምግባር - ፀጋዬ ደግነህ ጉግሳ (ዶ/ር)

6 Comments

  1. Jibo Tesfay, I was wondering what the point of the article is untill I reach the foot note. It was all about advertising your book. Fool me once shame on you fool me twice shame on me

  2. Your works were the best, now the worst even worse than Addis Zemen. You are insulting a leader, it’s shame!! really shame on you! You shall get to your old track, at least it fits you. Don’t be an ass whole.

  3. i read only ur two books ‘yegazetnyaw & yederasiw mastawsha’. u helped me know many secret information about our evil leaders. what amazed me most is ur personlity. u r faithful to ur conscience, to truth & justice which this generation is almost devoid of. keep it up, TESFAYE.

Comments are closed.

Share