HIber Radio ጀዋር መሐመድ የሻሸመኔው ግድያ በሕወሓት የተቀነባበረ ነው አለ – የቀድሞው የአንድነት አመራሮች አዲስ ፓርቲ አልመሰረትንም አሉ

/

ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ
የህብር ሬዲዮ ሰኔ 19  ቀን 2008 ፕሮግራም

 <...የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ንዑስ ኮሚቴ በሁለቱም ፓርቲ አባላት  ሙሉ ድጋፍ የተቀበለው ለሴኔቱ ተመርቷል ይህ ሕግ ሆኖ ሲወታ የአሜሪካና የሕወሓትን ግንኙነት ይለውጣል። ይህ እንዲሆን ግን የተደረገው ስትራቴጂ..በእርግጠኝነት የምናገረው በወልቃይት፣በቅማንት ፣ለሱዳን በተሰጠው መሬት ሳቢአ የተገደሉት ንጹሃን ቁጥር በኦሮሚያ ተቃውሞውን ተከትሎ ከተገደሉት በእጥፍ ይበልታል።ይህን ግን ተከታትሎ በኦሮሚያ እንደተደረገው የእያንዳንዱ ሟች ብቻ ሳይሆን በተለይ የአካባቢው ፖሊስም ሆነ ልዩ ሔኢል በግድያ ሲሳተፍ የገዳዩ ማንነት ጭምር ቢወታ ኖሮ ከኦሮሚአው ጋር አንድ ላይ ማቀናጀት ይቻል ነበር ግን ያ አልሆነም። በአማራ የተፈጸመውን ግድያ ተከታትሎ የዘገበው የለም። ስራ አልተሰራም ይሄ ቢሰራ ኖሮ...> ጃዋር መሐመድ የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ ዋና ዳይሬክተር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ  ከሰጠን  ቃለ መጠይቅ የተወሰደ (ሙሉውንያዳምጡት)

በፍሎሪዳ የኢሚግሬሽን እስር ቤት ዛሬም የሚገኙ ወገኖቻችንን እንድረስላቸው  ቃለ መጠይቅ ከእስር ቤቱ ከወጣ ከአንዱ ጋር (ሙሉውን ያዳምጡት)

ሁለት ኩላሊቱን ያጣ ኢትዮጵአዊን ለመርዳት በቬጋስ የተጀመረ ወገን ለወገን ጥሪ

የአሜሪካ ፖለቲከኞችን ከማነታረክ እስከ ማፋጠጥ የሄደው ልዩ የሆነው የመሳሪያ ባለቤትነት መብትን የተቃወሙ የአሜሪካ የሕዝብ እንደራሴዎች ለሃአ አምስት ሰዓት የዘለቀ ተቃውሞና ውጤቱ ሲዳሰስ

በሕዝበ ውሳኔ ምክንያት ከአውሮፓ ሕብረት የወጣችው እንግሊዝ ከፍተኛ ተቃውሞና ድጋፍ በማስተናገድ ላይ ትገኛለች ከሁለት ሚሊዮን በላይ ዜጎች ሕዝበ ውሳኔ እንዲደረግ ጠይቀዋል ልዩ ዘገባ

ሌሎችም አሉን

ዜናዎቻችን

እስራኤል በኤርትራ ወታደራዊ ቤዝ እንደሌላት ተገለጸ

ጃዋር መሐመድ በሻሸመኔም ሆነ በሌሎች ቦታዎች የሚደረገው ግድያ የሕወሓት የተቀነባበረ ሕዝብን ከሕዝብ የማጋጨት ሴራ መሆኑን ገለጸ

የቀድሞው የአንድነት ፓርቲ እውነተና አመራሮች አዲስ ፓርቲ አልመሰረትንም አሉ

በስማችን አይነገድ ሲሉ ተቃውመዋል

የአማራ ወጣቶች ከሕወሃት ጥቃት ራሳቸውን አደራጅተው እንዲከላከሉ ጥሪ ቀረበ

የዛምቢያ መንግስት የ19 ኢትዮጵያውአን ስደተኞችን አስከሬን የኢትዮጵያ መንግስት ካልወሰደ በአገሬ እቀብራለሁ አለ

ለኢትዮጵያ የተለገሰ 68 ሚሊዮን ኮንደም ደረጃውን ባለመጠበቁ እንዲጣል ተጠየቀ

እና  ሌሎችም  ዜናዎች አሉን

ተጨማሪ ያንብቡ:  ባለሀብቱ አቶ ወርቁ አይተነው ከሀገር ወጡ
Share