በኢትዮዽያ ‹‹ግብረ ሰዶማዊነት›› ስር ሰዷል – (ከዳንኤል ክብረት)

ወዳጆቻችሁ እንዲያነቡት ተጋሩት!?
አሁን ያለንበት ወቅት አብዛኞቹ ትምህርት ቤቶች ተዘግተው ልጆቻችን ቤት ውስጥ መዋል የጀመሩበት፣ ወይም የክረምት መክረሚያ ነገሮችን ማከናወን የጀመሩበት ጊዜ ነው፡፡ በበጋ ከነበረው የወላጆች ወከባ ዐረፍ ብለናል፡፡ ልጆችን ትምህርት ቤት ማድረስ፣ የቤት ሥራ ማሠራት፣ ግዙ፣ አምጡ፣ ኑ፣ ሂዱ ከሚሉ የትምህርት ቤቶች ትእዛዞች ዐረፍ ያልንበት ሰሞን ነው፡፡ አሁን ልጆቻችንን ስለሚመለከቱ ሌሎች ጉዳዮች ለመነጋገር ምቹ ጊዜ ነው፡፡ እኔ ሁለት ጉዳዮችን መርጫለሁ፤ ዛሬ አንደኛውን እናንሣው፡፡
ጉዳይ አንድ
ባለፈው ሰሞን አንዲት እናት ወደ ቢሮዬ መጥተው እንዲህ አወጉኝ፡፡ ‹‹ልጄ የአሥራ ሁለት ዓመት ልጅና የ 5ኛ ክፍል ተማሪ ነው፡፡ አልፎ አልፎ የማይበት ጠባይ ግራ የሚያጋባኝ እየሆነ ተቸግሬ ነበር፡፡ ወደ ትምህርት ቤት ሲሄድ የእኔን ሽቱ ይቀባል፡፡ እኔም ይህን ሳይ የልጅ ነገር አድርጌ ትቼው ነበር፡፡ በኋላ ግን ከሌላው ነገር ጋር ሲደረብብኝ ነው ግራ የተጋባሁት፡፡ ፀጉሩን እንደ ሴቶች ማስተኛት ይፈልጋል፡፡ ጥብቅ ያለ ሱሪ ካልገዛሽልኝ ይለኛል፡፡ አንድ ቀን ትምህርት ቤት አድርሼው መኪናዬን አዙሬ ልመለስ ስል ከኋላ ያለውን መኪና እንዳልነካው ዞር አልኩ፡፡ ያን ጊዜ ያየሁትን ነገር ዓይኔ ሊያምን አልቻለም ነበር፡፡ ከአንድ ሌላ ወንድ ልጅ ጋር ከንፈር ለከንፈር ሲሳሳሙ አየኋቸው፡፡ ከኋላዬ የነበረው መኪና በጡሩንባ እየጮኸብኝ እንኳን የማየውን ተጠራጥሬ ለረዥም ሰዓት ፈዝዤ ነበር፡፡
ሥራ ከገባሁ በኋላ እጅግ ፈዝዤ ነበር፡፡ የቢሮ ሰዎች ሁሉ እየደጋገሙ ምን እንደሆንኩ ይጠይቁኝ ነበር፡፡ ግን ለማን ምን ብዬ ልንገረው? ነገሩ እጅግ አሳፋሪ ነው የሆነብኝ፡፡ ቢቸግረኝ ወደ አንዲት ጓደኛዬ ባለቤት ጋር ደወልኩ፡፡ እርሱ ሐኪም ነበርና ምናልባት ከረዳኝ ብዬ አሰብኩ፡፡ በስልክ አነጋገሬ አደጋ የደረሰብኝ ይመስል ስለነበር እየከነፈ ቢሮዬ መጣ፡፡ ከእርሱ ጋር ተያይዘን ወጣንና አንድ ቦታ ቁጭ አልን፡፡ በልጄ ላይ ያየሁትን ነገር ሁሉ ነገርኩት፡፡ እርሱም ከሌሎች የሰማቸውን የባሱ ነገሮች እየነገረ አጽናናኝ፡፡ ከዚያም የበለጠ ርግጠኛ ለመሆንና ችግሩንም በሚገባ ለመረዳት ልጄ በማይኖርበት ሰዓት የልጄን ዕቃዎች እንድፈትሻቸው ነገረኝ፡፡ አንድ ቀን አባቱ ወደ መዝናኛ ቦታ እንዲወስደው ነገርኩትና እኔ ዕቃዎቹን መፈተሽ ጀመርኩ፡፡ ያኔ ነው የልጄን ጉዳይ በጥልቀት የተረዳሁት፡፡ እኔ ያልገዛሁለት አንድ ቀይ ቲሸርት አገኘሁ፡፡ ቲሸርቱ ላይ በእንግሊዝኛ ‹I am a gay› የሚልተጽፎበታል፡፡ ዕንባዬን መቆጣጠር አልቻልኩም፡፡ አልጋው ላይ ተቀምጬ ለረዥም ጊዜ አለቀስኩ፡፡ ከዚያ በኋላ መቀጠል አልቻልኩም፡፡ ልጄን እንዳጣሁት ገባኝ፤ ልጄን እንደማላውቀው ገባኝ፤ ልጄና እኔ በተለያዩ መንገዶች እየተጓዝን መሆኑ ገባኝ፡፡
የጓደኛዬ ባለቤት በጉዳዩ ላይ እንዴት ከልጄ ጋር ልወያይ እንደምችል መንገዶችን አመላከተኝ፡፡ አንድ ቀን ከልጄ ጋር ከአዲስ አበባ ወጣ አልን፡፡ አብሬው ስጫወት ዋልኩና ለሻሂ ዐረፍ ስንል አንድ ስልክ አነሣሁ፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ:  በትግራይ ክልል አንድ ባለስልጣን በጥይት ተገደለ

እንደ ደነገጠ ሰው ሆኜ ነበር የማወራው፡፡ ልጄም ድምፄን እየሰማና ሁኔታዬን እያየ ተደናገጠ፡፡ ስጨርስ ምን እንደሆንኩ ጠየቀኝ፡፡ ‹‹አንዲት ጓደኛዬ ከባድ ነገር እንደ ደረሰባት፡፡ ልጇ ግብረ ሰዶማዊ እንደሆነባት፡፡ በዚህም ምክንያት በሕግ ሊጠየቅ መሆኑን›› ነገርኩት፡፡ እጅግ ደነገጠ፡፡ ‹‹የእኔ ልጅ መቼም እንዲህ ያለ ነገር አያደርግም›› ብዬ ተውኩት፡፡ አፍጥጦ ዓይን ዓይኔን ያየኝ ነበር፡፡ ‹‹በጣም ከባድ ነገር ነው የገጠማት፤ ግብረ ሰዶማዊ ማለትኮ በሃይማኖታችንም ትክክል አይደለም፤ እግዚአብሔር ግብረ ሰዶማውያንን አጥፍቷቸዋል፡፡ ከዚያም በላይ ግብረ ሰዶማውያን በኅሊናቸውም ሆነ በማኅበራዊ ኑሮአቸው ላይ ችግር እንደሚገጥማቸው፤ ከሕዝቡም እንደሚገለሉ፤ አኗኗራቸውም ከተፈጥሮ ሕግ ውጭ እንደሆነ፤ ወንድ ከሴት ጋር ሴትም ከወንድ ጋር እንጂ ወንድ ከወንድ፣ ሴትም ከሴትጋር የሚደረገው ግንኙነት እንስሳት እንኳን የማይፈጽሙት መሆኑን፡፡ የወሲብ ግንኙነት ማንኛውም ወንድ ከ ተፈቀደለት ሴት ጋር ብቻ፣ ባህሉና እምነቱ፣ ሕጉም በሚፈቅደው እድሜና ሁኔታ የሚፈጸም መሆኑን›› እየዘረዘርኩ መግለጥ ጀመርኩ፡፡ ዝም ብሎ ነበር የሚያዳምጠኝ፡፡ አንዳንድ ሰዎች ልጆቻቸውን ግብረ ሰዶማውያን እንደሚያደርጓቸው፤ እነዚህ ልጆችም ሌሎችን ልጆች አባብለው ወደዚህ እንደሚያስገቧቸው፤ እንዲያውም ‹I am a gay› የሚል ልብስ የሚለብሱ እንዳሉ ነገርኩት፡፡
ግራ ሳይገባው አልቀረም፡፡ ስለ እርሱ እንደምናገር ገምቷል፡፡ ስጨርስ ‹‹የኔ ልጅ አንተ ግን እንደዚህ አታደርግም አይደል?›› አልኩት፡፡ ምንም አላለኝም፡፡ ዝም አለኝ፡፡ መሬት መሬት ያይ ጀመር፡፡ ‹‹ምነው የኔ ልጅ ችግር አለ እንዴ›› አልኩት፡፡ ዝም አለ፡፡ ‹‹አደራህን አንዳንድ ትምህርት ቤቶች ያሉ ልጆች ሌሎች ልጆችን ሳያውቁት ወደዚህ ነገር እያስገቧቸው ነውና ተጠንቀቅ›› አልኩት፡፡ እሺምእምቢም አላለኝም፡፡ ‹‹አንተ ይህንን ስታደርግ ካየሁ፤ እኔ ወዲያው ነው የምሞተው›› ስለው ተስፈንጥሮ መጥቶ ጭኔ ላይ ተደፋ፡፡ ሲያለቅስ ይሰማኛል፡፡ ዕንባውም እግሬን ሲያሞቀው ይታወቀኛል፡፡ እኔም እያለቀስኩ ነበር፡፡ ከብዙ የዝምታ ልቅሶ በኋላ ‹‹እማዬ እኔኮ ጌይ ሆኛለሁ›› አለኝ፡፡ ቀድሜ ባውቅም ያ ሰዓት ግን መብረቅ የመታኝ ነበር የመሰለኝ፡፡ ከልጄ አንደበት ይህንን ስሰማ ኩምሽሽ ብዬ ትንሽ የሆንኩ መሰለኝ፡፡ የማደርገው ጨነቀኝ፤ ምን ልመልስለት? ምንልበለው? ግራ ተጋባሁ፡፡ ‹‹ለምን ልጄ? ለምን?›› አልኩት፡፡ ከእኛ ራቅ ብለው የሚያዩን ሰዎች ሁኔታዬ ግራ አጋብቷቸው ሁሉም እኔን ያያሉ፡፡
‹‹እኛ ትምህርት ቤትኮ ብዙ ልጆች አሉ›› አለኝ፡፡
‹‹ምን ምን ታደርጋላችሁ?›› አልኩት
‹‹ሽቱ ተቀብተው ይመጣሉ፤ ደግሞ አንድ ዓይነት ማስቲካ ነው የምንበላው፤ ‹I ama gay› የሚል ቲሸርት እንለብሳለን›› አለኝ፡፡
‹‹ቲሸርቱን ማን ነው የሰጣችሁ?›› አልኩት
‹‹አንድ ልጅ ነው ያመጣልን፤ ለሁላችን ሰጠን፡፡ ግን ከዩኒፎርማችን ሥር እንድንለብሰው ነግሮናል››
‹‹ሌላስ?››
‹‹ደግሞ አንድ ልጅ የጌይ ፊልም በዕረፍት ጊዜ ያሳየናል››
‹‹የት ነው የሚያሳያችሁ?›› ‹‹በኪሱ የሚያመጣው ሞባይል አለ፡፡ እናቴ ናት የምትጭንልኝ ብሏል››
የምሰማውን እንዴት ልመነው?
‹‹እርሱኮ [የልጁን ስም እየነገረኝ] አባቱ ትምህርት ቤት ሲሸኘው ሁልጊዜ ከንፈሩን ይስመዋል›› አለኝ፡፡ ይኼኔ ነቃሁ፡፡ አስታወስኩ፡፡ ሰውዬውንም ዐወቅኩት፡፡ እኔም ደስ አይለኝም ነበር፡፡ አባት ወንድ ልጁን፣ እናትም ሴት ልጇን ከንፈራቸውን መሳም እዚህ ትምህርት ቤት የማየው ነገር ነው፡፡ ይህ ነገር ልጆቻችን ይህንን መሰሉን ተግባር ከዕድሜ ቀድመው እንዲለምዱት ያደርጋል፡፡ ከዚያም አልፎ ነገ ሌሎች ግብረ ሰዶማውያን በልጆቹ ላይ ይህንን መሰል ተግባር ሲፈጽሙባቸው ምንም እንዳይመስላቸውና የፍቅር መግለጫ አድርገው እንዲወስዱት ያደርጋቸዋል፡፡ ከባህላችን ያፈነገጡ ነገሮችን በልጆቻችን ላይ ማድረግ እነዚህ ነገሮች በልጆቻችን ላይ በሌሎች አካላት ሲደረጉባቸው እንዳያስተውሉት እንዳይጸየፉትም ያደርጋቸዋል፡፡
‹‹ለመሆኑ አብራችሁ ስትሆኑ ምን ታደርጋላችሁ?›› አልኩት፡፡
‹‹አንዳንድ ወንዶች ልጆች ይሳሳማሉ፤ እኔ ግን ይደብረኛል፤ ደግሞ ይተሻሻሉ›› አለኝ፡፡ ከገጽታው የመቅፈፍ ስሜት አየሁበት፡፡ ይህንን ስሜት ስመለከት ወደ ችግሩ ውስጥ ዘልቆ እንዳልገባበት ተረዳሁ፡፡ እኔ የማዝነው በባህላችን ተከብሮ የኖረውን የወንድም ለወንድም፣ የእኅት ለእኅት ግንኙነት ግብረ ሰዶማዊነት እያጠፋብን በመሆኑ ነው፡፡ እኔ ከአክስቶቼ ልጆች ጋር አብሬ እየተጫወትኩ፣ አብሬእየተኛሁ ነው ያደግኩት፡፡ ልጆቻችን ግን እንዲህ ማድረግ ላይችሉ ነው፡፡ ከአጎታችን፣ ከአክስታችን ጋር መተኛት ለኛ ደስታችን ነበር፡፡ ዛሬ ግን ዘመዶች በዘመዶች ላይ እንዲህ የሚፈጽሙ ከሆነ ዝምድናችን ሊጠፋብን ነው፡፡ መምህሮቻችንን፣ የሃይማኖት አባቶችን፣ የቤት ሠራተኞችን፣ የጥበቃ ሠራተኞችን እየተጠራጠርን ልንኖር ነው፡፡ ግብረ ሰዶምነት ባህላችንን እጅግ አድርጎ ነው የሚያበላሸው፤ ማኅበራዊ ግንኙነቶቻችንን ነው የሚበጣጥሰው፤ እንዴት ያለ ችግር ውስጥ ነው የገባነው በእግዚአብሔር? በኋላ ከአንዳንድ የሕክምና ባለሞያዎች ጋር ስንነጋገር ብዙ ነገር ሰማሁ፡፡ በከተማችን ውስጥ የግብረ ሰዶማውያን ማዘውተሪያዎች የታወቁ ናቸው፡፡ የራሳቸው የመግባቢያ ‹ቋንቋም› አላቸው፡፡ ትልልቆቹ ግብረ ሰዶማውያን ድራግ በመውሰድ ቀዳሚዎች ናቸው፡፡ እጅግ የሚያሳዝነው ደግሞ ለሕፃናቱ ድራጉን በከረሚላ መልክ ይሰጧቸዋል፡፡ ከወላጆቻቸው ለመደበቅ ሲሉ ልጆቹ ግለኛነትን ይመርጣሉ፡፡ ከሌሎች ልጆች ወይም ከዘመዶቻቸው ጋር ከመጨዋት ይልቅ ከጌምና ከቴሌቭዥን ጋር ብቻ መሆንን ይፈልጋሉ፡፡ በተለይም ፌስ ቡክን በሚገባ ለዚህ አስተሳሰብ ማራመጃ ይጠቀሙበታል፡፡ ወላጆች ኢንተርኔትን ልጆቻችን ያለእድሜያቸው እንዳይጠቀሙበት ማድረግ አለብን፡፡ ስለ ኢንተርኔት አጠቃቀም፣ ስለ ጥቅምና ጉዳቱ ሳንነግራቸው ነው የምንፈቅድላቸው፡፡ ይኼኔ ከበጎው ይልቅ ክፉውን የመያዝ ዕድላቸው ይሰፋል፡፡ በቤታችን ውስጥ ያስገባናቸውን የቴሌቭዥን ቻነሎችንም መቆጣጠር አለብን፡፡ ልጆቻችን ክፉውንም ደጉንም ዝም ብለው እንዲያዩ ማድረግ የለብንም፡፡ ግብረ ሰዶምን የሚያበረታቱ ቻነሎች አሉ፡፡
‹አሁን ልጅዎ ከችግሩ በሚገባ ወጥቶልዎታል?›› አልኳቸው፡፡
‹‹ሙሉ በሙሉ ከችግሩ ወጥቷል ማለት አልችልም፤ አሁንም እጠራጠራለሁ፡፡ ፍርሃቱ ገና አልለቀቀኝም፡፡ ነገር ግን ክትትሌን አላቆምኩም፤ ከልጄ ጋር ያለኝን ቀረቤታም ጨምሬያለሁ፤ ስለ ብዙ ነገሮችም እንነጋገራለን፤ የሃይማኖት ትምህርት እንዲማርም እያደረግኩ ነው፡፡ አንድ የማውቀው የሥነ ልቡና ባለሞያ ስለ ግረ ሰዶም ጉዳት በሚገባ ነግሮታል፡፡ በተለይ በዚህ ክረምት የተለየ ነገር ለማድረግ እየሞከርኩ ነው፡፡ ትምህርት ቤቶቻችንን ግን ከትምህርት ጥራትና ከክፍያቸው ባለፈ ወላጆች መከታተል አለብን፤ ልጆቻችንም የተለየ ነገር ሲያዩ እንዲነግሩን ማሳሰብ ይገባል፡፡ ዘመኑ ወላጅነት ከባድ የሆነበት ጊዜ ነው፡፡ ›› አሉኝ፡፡
ወላጆች ሆይ
እስኪ በጉዳዩ ላይ እንምከርበት፡፡ ከልጆቻችንም ጋር እንነጋገር፤ መምህራን በተማሪዎች ላይ ይህንን ነገር ፈጽመዋል ተብለው የሚከሰሱበት ጊዜ ላይ ነንና ልጆቻችን እንዳይታለሉ እንንገራቸው፤ ከሃይማኖት፣ ከሥነ ምግባር፣ ከባህል፣ ከጤናና ከማኅበራዊ ኑሮ አንጻር የሚያስከትለውን ችግር እንንገራቸው፡፡ እኛም ስለዚህ ጉዳይ መረጃ እንዲኖረን እንጠይቅ፣ እናንብብ፣ እንመካከር፤ ከተለያዩ አካባቢዎች ከምሰማው አንጻር በተለይ በከተሞች ውስጥ ችግሩ ሳይታሰብ ሥር እየሰደደ ነው፡፡ ሰሞኑን የቀረበ አንድ ይፋ ያልሆነ ጥናት በአዲስ አበባ ከተማ መሰናዶ ትምህርት ቤቶች በሚማሩ 2000 ተማዎች ላይ በተደረገ ጥናት 48% ተማሪዎች የጌይና ሌዝቢያን ደጋፊ መሆናቸው ታውቋል፡፡ እኒህ እናት እንዳሉት በዚህ ዘመን ወላጅነት ፈተና ውስጥ ገብቷል፡፡ ኃላፊነቱ ሰፍቷል፡፡ መሰናክሉ በዝቷል፡፡ እስኪ የፈጣሪን ርዳታ እየጠየቅን ይህንን ነገር የሰሞኑ የቤተሰብ አጀንዳ እናድርገው፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ:  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር ) ለከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች የሰጡት አቅጣጫ እና ገለፃ

23 Comments

  1. This is something that is imported from the US and Western Europe. Kids watch disney movey a lot ,,they are on the internet ..and are easily exposed to these satanic actions.

  2. Homosexualism is a sin and a sexual perversion and the act of the devil. The only judgement for a sin like this is burning in hell in eternal fire. All you homosexuals take note. this is written in the Bible. You face severe judgement if you do not repent and turn away from this evil practice.
    You were born either a male or a female. nobody is born as a homosexual. The male is the head of the family in society. what the devil is trying to do is to cut the head of the family so that families are destroyed and society is destroyed.

    Homosexualism is the cause for the spread of HIV and people who do this are therefore affecting the whole of society.

    Devil, you cursed spirit, I command you to stop your act of perversion in sociey , in Jesus name. Your place is in hell and may you remain in hell.

  3. አይ ዘሐበሻ፣ ደጅ የሌለው ቤት ሆናችኋል። ማንም የሚልከውን ወሬ የምታትሙት ሰው ድረ ገጻችሁን እንዲያይላችሁ መሆን አለበት። እንጂ እከሌ እንዲህ ሆነ፣ ቤቲ የምትባል ሴራሊዮን ቦልት ከሚባል ጋር ቧልት ጀመረች፣ ወዘተ። ገዢውመንግሥት መሃላችን ወኪሎች አሉት፣ ስፖርቱን አላሙዲ ሊያናጋብን ነው፤ ዳዊት አውራምባ ላይ እከሌን ወቀሰ፣ አንድ ቁም ነገር የለም። ችርቻሮ ብቻ። አገራችን በምትገኝበት ሁናቴ ላይ የሚያዘናጉ ትርምስ የሚፈጥሩ ወሬዎችን መለየት የአዘጋጁ ክፍል ኃላፊነት ነው እኮ። ምን ነካችሁ። ይህን ባታትሙትም ካነበባችሁ ይበቃኛል።

  4. Daniel I don’t trust what u talking. Cause I know that u r a big layer. This will never happen in Ethiopia. Even if it happen not the way u tell us, 48%. I know that this is ur wish to happen, but never. I’m telling u never. I know that there is few gay and lasibian, but not 48%. I know u, u always doing evil thing. “Ye beg lemd yelebesu….”

    May God gives u his mercy. Amen

  5. This unlucky woman she didn’t do her home work how come her 15 years old son still in 5th grade he has to be in high school.but that doesn’t give him a privilege to be gay.but what do you expect in this banda rule if you go to tegray there is nothing like this.

  6. Our days are already out numbered, Evil is coming faster than ever … May God bless us all. I pray to the victims and wanna to thank Dn. Daniel for posting such important issue.

  7. Woyane is responsible for destroying our cultural values. Our fathers and forefathers sacrificed their precious life in order to make us who we are; an Ethiopians who has their own language, alphabet, religion, cultural values upto woyanes take over. Under woyane anything can be a commodity for sale as long as they benefit from it. Be hold my people; we will emerge stronger than ever on the death bed of woyanes and its crooked cronies. Then our culture will be restored, our flag will be raised higher, our national boundary will be honored…be hold my people ! This is coming…

  8. Most of us think what ever comes from western country’s we take it as civilized that is the problem we are mentally slaved the problem is the mined set that we are diveloping must be reexamine

  9. thank u daniel.very outstanding man in currunt issues. this is part of the satanic agenda finally knocing our door……….may god protect our ppl !

  10. is is natural you can;t learn or adapted to be gay if you born as a gay there is no cure it is not a sickness or side effect it is what it is accept the beuty of nature.

  11. ይህ ችግር በኢትዬጵያ ዉስጥ በጣም ከፍቷል በኢትዬጵያ ዉስጥ ያሉ ሰዶማዊያን በአስፈሬ ሁኔታ ቁጥራቸዉ እየበዛ የመጣዉ በመንግስት ቸልተኛነት ነው በአሁን ሰዓት ፍል ዉሃን ዘጠና በመቶ የሚጠቀሙት እነዚሁ ሰዶማዊያን መሆናቸዉን ሕዝቡ እዲያዉቅ እፈልጋለሁ ፍል ዉሃ ቀኑን ሙሉ ቁጭ ብላችሁ ብትታዘቡ ቤቱ ዋና ለሰዶማዊያን ምቹ እንደሆነ ትገነዘባላችሁ በይበልጥ እነዚህ ሰዎች የሚፈሩት የሚያቃቸዉ ሰዉ እንዳያያቸዉ ስለሚፈሩ ፍል ዉሃን የሚጠቀሙባቸዉ ሰዓቶች እና ቀኖች እንደሚከተሉት ናቸዉ ከምሽቱ አንድ ሰዓት እስከ ለሊቱ ስድስት ሰዓት ድረሰ በብዛት ታያላችሁ ከስድሰት ሰዓት በዋላ ደግም እስከ ለሊቱ አስር ሰዓት ደግሞ በሚገርም ሁኔታ በቡድን ተሰባስበዉ ሲጠጡ እንደ ነጋባቸዉ ሙድ ፍል ዉሃን ያምሱታል ታዲያ በዚህ ሰዓት የመታጠቢያ ቤቶቹ ንፅህና በጣም የተበላሸ ነዉ ይህን የገለፅኩት እራሴ የፅዳት ሰራተኛ ስለሆንኩኝ ነዉ ቀን ቀን ከሰኞ እስከ አርብ በስራ ሰዓት መምጣት ያዘወትራሉ እኔ ፍል ዉሃ በፅዳት ከተቀጠርኩ ጀምሮ በጣም ሰለነዚህ ሰዎች እንዳዉቅ አርጎኛል እንዴት አወቅሽ ካላችሁኝ ብላችሁኝ እንዳትጠይቁኝ እነሱም እኛን ቢንቁንም እኛ ግን አበጥረን እናዉቃቸዋን ብቻ ወንድሜ ዳንኤል ተባረክ

  12. Next thing u know the writter will come up with more fairy tales and sell it on dvd or book. It is called betting on sensitive issues. Game over kibureneto¡

  13. Girum and Alem,

    I am sorry but I would be forced to say either you have no eys to see the picture posted with this article or you are part of those who are working for the expansion of this evil deed in my blessed country. You are opposing Daniel Kibret and Zehabesha and advsing us not to blieve such ‘fake’ stories.

    Did you have come from respected family? I am dubious about it.

  14. To me, this story seems fiction. It could be true, but I don’t trust this particular article.It is created just to raise awareness ,which could have written differently .

  15. of cause,but it is not happened in our cauntry.if it is so,we should teach our society not to do so because God takes it as asin so every body must be taken it as asin.

  16. Hello Molla ,
    It’s is not natural ,may be it is a kind of mental disorder .But what I can assure you is that it is against nature ,against religion & against the right to replace man himself on this planet .I don’t know how all of you see this problem but I fear this brings God’s wrath on earth unless we resist or condemn by what ever means we have, we will not be free from accountability ,whenever we see any thing evil ,we have to say at least this is wrong if we can’t do stop it .
    Lastly ,I kindly ask you to imagine what the next one or two generations would looks like .Everybody has to start from himself from his home .

  17. This is one of EPRDF development programme for Ethiopian people. When I lived in Ethiopia; I have never heard this thing in Ethiopia. I only learnt about this thing outside Ethiopia. Outside Ethiopia it is acceptable and it is like a civil right.

    But in Ethiopoa, this is weirdy and does not fit within an Ethiopian context. It is an indication the government is rotten now; Lesbianism + gayism + selling women to arabs + exporting children as orphans + corruption shows the regime is rotten from the bottom to the top. We need to push a little bit for this evil regime to rooted out from Ethiopia. It is an evil regime that has come to destroy our land, society and anything we have. We can we do with their money even if they give us for free if they destroy our families, communities, society at large. Ethiopians must act now before it is too late. Complaining can not save our country. We need action like in Egypt as soon as possible to remove the devilish regime in Ethiopia.

  18. what to do this is not a desise or something like madness or like some one made me to do it but ist just life Revolution and it was there and goes like now the diffrence it was in back room but now offcial but now they do it infrontof their parents now we have to accept it other ways we losse our Kids and when we loose them everything goes bad trubly bad .a good communication meand father and mother relation could Change this condition the so called culture forein cultur it is not by the way ist all over the world no one bring to the other it a matter of behaviour the Boy Born in sucgh Family like gays Family or if one of the parents accept any of life his kid then occer cose one paret is very wellcome the matter so goes on like that to me what ever we could not stop it it is there and ……..i think ist their life ,but one big thinng i belive ..i pray and i am aprayer let us pray together ma y be the help of God we will make batter .
    one Thing i understand by insulting or commenting we make the boyas and Girls allow them to do cose this days discussing is more perferabel for every Problem .
    so dont make a mistake this it dosed mean i Support no but to say becarfull you ma y loose your kid !!

  19. andand jil sedomawinet chigr aydelem bilo yasbal tiwuld atfi zer geday morale-bis dekama lifisfis enndemiyaderg manm megenzeb alebet “”be boha lay qoreqor”” endilu bedihinet lay sedomawinet adega newu dirom alamarebinm yebase endantefa melkam dewel newu semtenal “”joro yalewu yisma””

  20. Oh my God we have to do something. This is totally unacceptable. In Ethiopia very poor country, we have to do a lot before we jump to do this un natural behavior First let’s over come the HIV the STDs etc… You know what kind of disease you contract from homosexuality .
    Very disgusting. please please let’s stop it before it spread. I am sure they thing this is civilization but it is not it is being ignorant there are so many disgusting diseases come from homosexuality. Lets read book, let them know please. let'[s teach them.

Comments are closed.

Share