የመምህር ግርማ ወንድሙ አዲሱ የግድያ ወንጀል መጠርጠር ክስ ከየት መጣ? | የጋዜጠኛ ታምሩ ገዳ ትንታኔ በድምጽ

በመንፈሳዊ አባትነታቸውና አጥማቂነታቸው የሚታወቁት መምህር ግርማ ወንድሙ ላይ ከዚህ ቀደም የስምንት መቶ ሺህ ብር አጭበርብረዋል በሚል ክስ ቀርቦባቸው የነበረ ሲሆን ፖሊስ ክሱን በበቂ ሁኔታ ሊያሳምን ባለመቻሉ በዋስ እንዲለቀቁ ተወስኖ ነበር። ከመጀመሪያም በመምህሩ መያዝ ላይ አንዳች ጥርጣሬ ያደረባቸው አንዱ ክስ ሲወድቅ ሌላ መምጣቱ የበለጠ ጥርጣሬያቸውን አጠናክሯል። በተለይም አስቀድሞ በዘሐበሻ እንደተዘገበው የተደበቀው በነፍስ ማጥፋት ወንጀል ለመክሰስ ማሰብ – ይፋ ሆኗል። አዲሱ ክስ ከየት መጣ!? ወቅታዊ ጉዳዩን ጋዜጠኛ ታምሩ ገዳ በሕብር ራድዮ ዳሶታል – ያድምጡት::

https://www.youtube.com/watch?v=8f9x-mdkLgM

ተጨማሪ ያንብቡ:  ያው አዲስ ነገር የለም። እንደተለመደው እሳቸው ሌላ ዓለም ላይ ናቸው - መሳይ መኮነን
Share