የሃይማኖት አባቶችና የሰብአዊ መብት ድርጅቶች የካናዳ ፓርላማ አባላት በተሳተፉበት ውይይት ለሃገራችን ችግሮች አማራጭ አቀረቡ

የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ (ሸንጎ) አባል የሆነው የኢትዮጵያ ፖለቲካ እስረኞች አንድነት ኮሚቴ (SOCEPP Canada) ከአምነስቲ ኢንተርናሽናል የካናዳ ዋና ጽህፈት ቤት በመተባበር በኦታዋ (ካናዳ) ጁን 4 ቀን 2013 ያካሄደው የአንድ ቀን ውይይት በተሳካ ሁኔታ መደምደሙን ሸንጎ ለዘ-ሐበሻ በላከው መግለጫ አስታወቀ።

ሙሉውን ዝርዝር እዚህ ጋር ያንብቡ

ተጨማሪ ያንብቡ:  “ኢትዮጵያን ማፍረስ እንደ አፋር ጎጆ ማፍረስ ቀላል አይደለም” ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ

1 Comment

  1. That is what we want the dispora to do. Not making chaotic perotests at weyane sponsered meetings.

Comments are closed.

Share