July 5, 2014
3 mins read

ያንዳርጋቸው መንገድና የኔ ጡመራ!

በደረጀ በጋሻው ከምስራቅ አፍሪቃ

አንባገነኖች ባህሪያቸው ተመሳሳይ በመሆኑ በማምን ላይ ሲሞዳሞዱ ህሊናቸውን አይቆረቁራቸውም።

የመን የምትባል ከቀይ ባህር ማዶ ያለች የአረቦች ምድር ሰሞኑን የፈጸመችው የልወደድ ባይነት ፖለቲካዊ “ግልሙትና”ታሪክና ትውልድ በመሪር ትዝታው ሲያስታውሱት የሚኖር ወራዳ ተግባር ነው። ሀገሪቱን ድሮም አትጥመኝም። አሁን ጨርሶ ጠላኋት።

ወገኔ አንዳርጋቸው በምርጫ 97 ማግስት ከወዳጄ ያሬድ ጋር ዝዋይ ማጎርያ ካምፕ መከራ የቀመሰና ወያኔን አብጠርጥሮ የሚያውቅ ፥”ነጻነትን የማያውቅ ነጻ አውጪ”በተሰኘው ምርጥ መጸሐፉ ገዢውን ሃይል በጥልቀት እንድናውቅ የበኩሉን ድርሻ የተወጣና የአውሮፓ ዮሮም ሆነ የንግስት ኤልሳቤጥ ባውንድን በጡረታ እየተቀበለ እንደማንኛውም ዲያስፖራ ፖለቲካን የቢራ ላይ ጨዋታ ማድመቅያ ያላደረገ የነጻነት ፋኖ ነው።

ዛሬ በግፍ አንበሶች ጉድጓድ እንደተጣለው ዳንኤል ከአንድዬ በቀር ምንም ሊታደገው የማይችል ምስኪን መሆኑን ስሰማ ውስጤ ይደማል። ያቺ ሐገር ሊታደጓት የሚባዝኑ ልጆቿን ለነጣቂ አውሬ የምትገብር ምድር በመሆኗ መጨረሻዋ የናፍቀኛል። የኔን ዕድሜ ሙሉ መከራ ስትዝቅና እኔንም ለ18 ዘመናት ስታዝቀኝ መኗሯ ዕድሏና ዕድሌ መጣመሩ በውስጤ እንድብሰከሰክ አድርጎኛል።

ዩጋንዳ ሸራቶን ሆቴል ሚሊኒየሙን ድል ባለ ድግስ የወያኔን ቆንስላ ሳንጨምር ያከበርንበትን ምክንያት አንድ ከካናዳ መጥቶ የነበረ ዲያስፖራ ጠይቆኝ በወቅቱ የጣልነው ዕገዳ ወያኔን “ኢትዮጲያዊ አይደልህም ማለታችን ሳይሆን አላግባብ ያሰራቸውን ጋዜጠኞች፥የሰባዊ መብት ተሟጋቾችና የቅንጅት አመራሮችን ሳይፈታና በሩን ለብሔራዊ ዕርቅ አስካልከፈተ ድረስ” ቢፈልግ የሚቀጥለውን ሚሊኒየም ያክበር ብለን አልነበረም። ዲያስፖራው ወዳጄ ቀደም ሲል እንደኔ ዲያስቁራ በነበረ ጊዜ የንበረው ሐገራዊ ወኔ ኮንዶሚኒየም ቤት ለማግኘት ከተመዘገበበት ጊዜ ወዲህ ሸርተት ያለና ተለጣፊ የሚመስል ማንነት ካነገበ ወዲህ በምናደርጋቸው የሃሳብ ልውውጦች ውስጡ መቦርቦሩን ቆሌዬ ነግሮኛል።ምንም ሆነ ምንግን እውነቱን መንገር የኔ ዐቢይ ተግባሬ ነበርና ጋትኩት።ካስመለሰውም ጉዳዩ የርሱ ይሆናል።

ዛሬም ካለንበት ብሔራዊ ቀውስ ለመው

Latest from Blog

                                                         ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)                                                       ጥር 12፣ 2017(January 20, 2025) ጆ ባይደን ስልጣናቸውን ለማስረከብ ጥቂት ቀናት ሲቀራቸው በአሜሪካን ምድር በጣም አደገኛ የሆነ የኦሊጋርኪ መደብ እንደተፈጠረና፣ የአሜሪካንንም ዲሞክራሲ አደጋ ውስጥ ሊጥለው እንደሚችል ተናግረዋል።  ጆ ባይደን እንዳሉት በተለይም በሃይ ቴክ

አሜሪካ ወደ ኦሊጋርኪ አገዛዝ እያመራ ነው! ጆ ባይደን ስልጣን ለመልቀቅ ጥቂታ ቀናት ሲቀራቸው የተናዘዙት!!

ከነፃነት ዘገዬ የአራት ኪሎው ኦነግ ሸኔ ከቁጥር ጋር እንደተጣላ ዕድሜውን አገባደደ፡፡ ኦነግ/ኦህዲድ ዛሬም ሆነ ዱሮ፣ በቤተ መንግሥትም ይሁን በጫካ ቁጥር ላይ ያለው አቋም ምን ጊዜም ያስደንቀኛል፡፡ ደግሞም እየባሰባቸው እንጂ ሲቀንሱ አይታዩም፡፡ ጥቂት

80 ቢሊዮን ብር ስንት ብር ነው?

በላይነህ አባተ ([email protected]) መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀምበሬ ምዕራባውያን የኢትዮጵያን ልጆች እያታለሉና እየደለሉ ከእምነታቸው ለመንጠቅ ሲቃጡ በ1951 ዓ ም ባሳተሙት ‘መድሎተ አሚን ወይም የሃማኖት ሚዛን ጥልቅ መጽሐፍ ሽፋን ላይ ሕዝብ ልቡናውን፣ ዓይኑን፣ ጀሮውንና

ሰው ሆይ!

“በአንደበቴ እንዳልስት መንገዴን እጠብቃለሁ፤ ኃጢአተኛ በፊቴ በተቃወመኝ ጊዜ በአፌ ላይ ጠባቂ አኖራለሁ።”  መዝሙረ ዳዊት 39:1 ወንድሙ መኰንን፣ ኢንግላንድ 15 January 2025 መግቢያ የአገር መሪ፣ በስሜታዊነት እንዳመጣለት አይዘረግፍም። እያንዳንዷ ንግግሩ እየተሰነጠቀች ትታይበታለች። ንግግሩ ቁጥብ መሆን

ከተዘራ ያልታረመ አንደበት የጠቅላይ ሚኒስትር አነጋጋሪ ንግግሮች

አስቻለው ፈጠነ የኢትዮጵያን ባህላዊ ሙዚቃ ከዘመናዊ ተፅዕኖዎች ጋር በማዋሃድ ባሳየው ልዩ ችሎታ የተቸረው አርቲስት ነው ። ጥበባዊ ጥረቱ ብዙ ጊዜ የኢትዮጵያን ጥልቅ ባህላዊ ትሩፋት እና የሙዚቃ ልምምዶች በልዩ ሚዛን፣ ዜማ እና ዜማ

አሞራው ካሞራ | አስቻለው ፈጠነ

January 15, 2025
ፈራ ተባ እያልን እንጂ ስለፋኖ ትግልና አደረጃጀት ብዙ የሚባል ነገር አለ፡፡ እንዳጀማመሩ ቢሆን ኖሮ እስካሁን ፋኖ ኢትዮጵያን በአጠቃላይና አማራን በተለይ ከታወጀባቸው የመፈራረስና የዕልቂት ኦነግ-ኦህዲዊ ዐዋጅ ነጻ ባወጣቸው ነበር፡፡ ይሁንና በምናውቀውም በማናውቀውም በምንገምተውም

ይድረስ ለፋኖ አደረጃጀቶች በያሉበት – ነፃነት ዘገዬ

የአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል፦ ዘርፈ ብዙ የጥቃት ሰለባ የሆነ መንግሥት መር፣ ማንነት ተኮር እልቂት ለታዎጀበት ሕዝብ በጥብአትና በጀግንነት የሚከናወን የዘመናችን ሐቀኛ አብዮት ነው። አማራው በዋለበት እንዳያድር፣ ባደረበት እንዳይውል ተወልዶ ያደገበት ቀዬ ድረስ

ከአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ የጋራ መግለጫ!

January 14, 2025
ኤፍሬም ማዴቦ ([email protected]) ባለፉት ሁለት ወራት አገር ውስጥና በውጭ አገሮች ያሉትን የኢትዮጵያ ሚዲያዎች ካጨናነቁ ዜናዎች ውስጥ አንዱ ፓርላማው ይህንን ወይም ያንን የህግ ረቂቅ አጸደቀ የሚሉ ዜናዎች ናቸው። የኢትዮጵያ ፓርላማ ምንም ይሁን ምን

የኢትዮጵያ ፓርላማ ሲመረመር

Go toTop