ሁለተኛውን ዙር የሚሊየኖች ድምጽ እንቅስቃሴን በመደገፍ: ላስ ቬጋስ የአዲስ አበባዉን – አትላንታዎች አዋሳን -ዴንቨሮች ደሴን – ቃሌ እና ደብተራው ቁጫንና ድሬደዋን ስፖንሰር አደረጉ !

ሚሊየነች ድምጽ – ላስ ቬጋስ የአዲስ አበባዉን የመጀመሪያ ስብሰባ ስፖንሰር አደረገች!

የሚሊዮኖች ድምጽ ንቅናቄ በአገሪቷ ዉስጥ ባሉ አሥራ ሰባት ከተሞች፣ ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎች እንደሚያደርግ ይፋ ማድረጉ ይታወቃል። እንቅስቃሴ በአዲስ አበባ ሕዝባዊ ስብሰባ በማድረግ የሚጀመር ሲሆን፣ በሌሎች ከተሞች ከአንድነት ጽ/ቤቶች ወደ አደባባይ በሚሄድ ትይንተ ሕዝቦች ይደረጋሉ።

ላስ ቬጋስ፣ ኔቫዳ፣ ከአዲስ አበባ ጋራ ሶሊዳሪቲ በመመሰረት ፣ በዚያ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን፣ በአዲስ አበባ ለሚደረገዉ ሕዝባዊ ስብስበ የሚያስፈልገውን ወጭ ሙሉ ለሙሉ ለመሸፈን የተዘጋጁ ሲሆን፣ «ከሚሊዮኖች አንዱ ነን» እያሉም ነው።

ይህ የሚሊየነሞች እንቅስቃሴ የአንድ ፓርቲ እንቅሳቅሴ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ ሕዝብ እንቅስቃሴ እንደመሆኑ፣ በአገራችን ዴሞክራሲና የስርዓት ለዉጥ እንዲመጣ የሚፈልጉ ዜጎች ሁሉ ሊቀላቀሉት፣ ሊደግፉት፣ የራሳቸው ሊያደርጉት የሚገባ እንቅስቃሴ ነዉ። ይህ እንቅስቃሴ የሚሊዮኖች እንቅስቃሴ ነው። የእያንዳንዳችን እንቅስቃሴ ነው።

በዳያስፖራ የሚሊየነሞች ግብረ ኃይል፣ በላስ ቬጋስ ያሉ ኢትዮጵያዉን ላሳዩት አኩሪና ኢትዮጵያዊ እንቅስቃሴ ያለዉን አድናቆት እየገለጸ፣ በሌሎች ከተሞችም የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እራሳቸውን እያደራጁ ፣ አገር ቤት ከፍተኛ መስዋእትነት እየከፈለ ካለው ሕዝብ ጎን እንዲቆሙ፣ ትግሉን እንዲቀላቀሉና ከሚሊዮኖች አንዱ እንዲሆኑ ጥሪ ያቀርባል።

በምትኖሩበት ከተማ ተደራጅታችሁ፣ ከዚህ ግብረ ኃይል ጋር በመስራት በአገር ቤት የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን ስፖንሰር ማድረግ የምትፈልጉ፣ በሚከተሉት አድራሻ ሊያገኙን ይችላሉ።

ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር !

millionsforethiopia@gmail.com
404- 518-7858

 

የሚሊዮኖች ድምጽ – አትላንታዎች ከአዋሳ ጎን በመቆም የሚሊዮኖች አንዱ ሆኑ !

የሚሊዮኖች ድምጽ ንቅናቄ በአገሪቷ ዉስጥ ባሉ አሥራ ሰባት ከተሞች፣ ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎች እንደሚያደርግ ይፋ ማድረጉ ይታወቃል። እንቅስቃሴ በአዲስ አበባ ሕዝባዊ ስብሰባ በማድረግ የሚጀመር ሲሆን፣ በሌሎች ከተሞች ከአንድነት ጽ/ቤቶች ወደ አደባባይ በሚሄድ ትይንተ ሕዝቦች ይደረጋሉ።

ተጨማሪ ያንብቡ:  የቀድሞው ገራፊው የደህነት ሹም በእስር ቤት እየተገረፈ ነው - (ከኢየሩሳሌም አርአያ)

አትላንታ ጆርጂያ ከአዋሳ ከተማ ጋር ሶሊዳሪቲ በመመሰረት ፣ በአዋሳ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን በሚሊዮኖች ድምጽ ዘመቻ በከተማቸው ለሚያደርጉት እንቅስቃሴ የሚያስፈልገውን ወጭ ሙሉ ለሙሉ ለመሸፈን የተዘጋጁ ሲሆን፣ አትላንታዎች  «ከሚሊዮኖች አንዱ ነን» እያሉ ነው።

ይህ የሚሊየነሞች እንቅስቃሴ የአንድ ፓርቲ እንቅሳቅሴ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ ሕዝብ እንቅስቃሴ እንደመሆኑ፣ በአገራችን ዴሞክራሲና የስርዓት ለዉጥ እንዲመጣ የሚፈልጉ ዜጎች ሁሉ ሊቀላቀሉት፣ ሊደግፉት፣ የራሳቸው ሊያደርጉት የሚገባ እንቅስቃሴ ነዉ። ይህ እንቅስቃሴ የሚሊዮኖች እንቅስቃሴ ነው። የእያንዳንዳችን እንቅስቃሴ ነው።

በዳያስፖራ የሚሊየነሞች ግብረ ኃይል፣ በአትላንታ ያሉ ኢትዮጵያዉን ላሳዩት አኩሪና ኢትዮጵያዊ እንቅስቃሴ ያለዉን አድናቆት እየገለጸ፣ በሌሎች ከተሞችም የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እራሳቸውን እያደራጁ ፣ አገር ቤት ከፍተኛ መስዋእትነት እየከፈለ ካለው ሕዝብ ጎን እንዲቆሙ፣ ትግሉን እንዲቀላቀሉና ከሚሊዮኖች አንዱ እንዲሆኑ ጥሪ ያቀርባል።

እስካሁን የላስ ቬጋስ ኢትዮጵያዉያን የመጀመሪያዉን የአዲስ አበባ እንቅስቃሴ፣ የቃሌ ፓልቶክ ክልፍ በደቩብ ክልል ቁጫ የሚደረገዉ እንቅስቃሴ፣ የደብተራዉ ፓልቶክ ክፍል ደግሞ አንጋፋዋን ድሬዳዋ ስፖንሰር እንደሚያደርጉ ማሳወቃችን ይታወሳል።

በምትኖሩበት ከተማ ተደራጅታችሁ፣ ከዚህ ግብረ ኃይል ጋር በመስራት በአገር ቤት የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን ስፖንሰር ማድረግ የምትፈልጉ፣ በሚከተሉት አድራሻ ሊያገኙን ይችላሉ።

ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር !

millionsforethiopia@gmail.com

404- 518-7858

 

 

የሚሊዮኖች ድምጽ – ዴንቨሮች ከደሴ ጎን በመቆም የሚሊዮኖች አንዱ ሆኑ !

የሚሊዮኖች ድምጽ ንቅናቄ በአገሪቷ ዉስጥ ባሉ አሥራ ሰባት ከተሞች፣ ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎች እንደሚያደርግ ይፋ ማድረጉ ይታወቃል። እንቅስቃሴ በአዲስ አበባ ሕዝባዊ ስብሰባ በማድረግ የሚጀመር ሲሆን፣ በሌሎች ከተሞች ከአንድነት ጽ/ቤቶች ወደ አደባባይ በሚሄድ ትይንተ ሕዝቦች ይደረጋሉ።

ዴንቨር ኮሎራዶ ከደሴ ከተማ ጋር ሶሊዳሪቲ በመመሰረት ፣ በደሴ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን በሚሊዮኖች ድምጽ ዘመቻ በከተማቸው ለሚያደርጉት እንቅስቃሴ የሚያስፈልገውን ወጭ ሙሉ ለሙሉ ለመሸፈን የተዘጋጁ ሲሆን፣ አትላንታዎች  «ከሚሊዮኖች አንዱ ነን» እያሉ ነው።

ተጨማሪ ያንብቡ:  አትሰቀል ይቅር! (አሥራደው ከፈረንሳይ)

ይህ የሚሊየነሞች እንቅስቃሴ የአንድ ፓርቲ እንቅሳቅሴ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ ሕዝብ እንቅስቃሴ እንደመሆኑ፣ በአገራችን ዴሞክራሲና የስርዓት ለዉጥ እንዲመጣ የሚፈልጉ ዜጎች ሁሉ ሊቀላቀሉት፣ ሊደግፉት፣ የራሳቸው ሊያደርጉት የሚገባ እንቅስቃሴ ነዉ። ይህ እንቅስቃሴ የሚሊዮኖች እንቅስቃሴ ነው። የእያንዳንዳችን እንቅስቃሴ ነው።

በዳያስፖራ የሚሊየነሞች ግብረ ኃይል፣ በዴንቨር ያሉ ኢትዮጵያዉን ላሳዩት አኩሪና ኢትዮጵያዊ እንቅስቃሴ ያለዉን አድናቆት እየገለጸ፣ በሌሎች ከተሞችም የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን እራሳቸውን እያደራጁ ፣ አገር ቤት ከፍተኛ መስዋእትነት እየከፈለ ካለው ሕዝብ ጎን እንዲቆሙ፣ ትግሉን እንዲቀላቀሉና ከሚሊዮኖች አንዱ እንዲሆኑ ጥሪ ያቀርባል።

እስካሁን የላስ ቬጋስ ኢትዮጵያዉያን የመጀመሪያዉን የአዲስ አበባ እንቅስቃሴ ስፖንሰር ያደረጉ ሲሆን፣ የአትላንታ ኢትዮጵያዉያን በአዋሳ፣ የቃሌ ፓልቶክ ክልፍ በደብብ ክልል ቁጫ፣ የደብተራዉ ፓልቶክ ክፍል ደግሞ በአንጋፋዋ በድሬዳዋ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ስፖንሰር እንደሚያደርጉ ማሳወቃችን ይታወሳል።

በምትኖሩበት ከተማ ተደራጅታችሁ፣ ከዚህ ግብረ ኃይል ጋር በመስራት በአገር ቤት የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን ስፖንሰር ማድረግ የምትፈልጉ፣ በሚከተሉት አድራሻ ሊያገኙን ይችላሉ።

 

ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር !

millionsforethiopia@gmail.com

404- 518-7858

 

 

የሚሊዮኖች ድምጽ – ቃሌ እና ደብተራው ቁጫንና ድሬደዋን ስፖንሰር አደረጉ !

በደቡብ ክልል፣ በጋሙ ጎፋ ዞን የምትገኝ ወረዳ ናት። ወደ 150 ሺህ የሚጠጋ ነዋሪ አላት። በዚያ ያሉ ገበሬዎች ከሚያርሱበት ቦታ በግድ እንዲፈናቀሉ ከመደረጉ በተጨማሪ፣ ብዙዎች ያታሰሩባት ወረዳ ናት። የቁጭ ወረዳ ትባላለች።

በአንድነት ፓርቲ አነሳሽነት ለሕዝብ የፋ የሆነው የሚሊዮኖች ድምጽ ለመሬት ባለቤትነት ትኩረት ከሰጠባቸው ወደ አሥራ የሚሆኑ አካባቢዎች አንዷ ቁጫ ናት። በቁጫ ሊደረግ የታሰበዉን ትእይነተ ሕዝብ በመደገፍ፣ በዚያም ለሚኖረው የተገፋዉ ሕዝብ ሶሊዳሪቲ በማሳየት የቃሌ ፓልቶክ ክፍል ፣ የቁጫን እንቅስቃሴ ሙሉ ለሙሉ እንደሚሸፍን እና ስፖንሰር እንደሚያደርግ ይፋ አደርጓል።
ሌላዋ የሚሊይን ድምጽ ዘመቻ የሚደረግባት ከተማ፣ የኢትዮዮጵያ ሁለተኛ ከተማ የሆነችዋ አንጋፋዉ ድሬዳዋ ናት። የደብተራዉ ፓል ቶክ ክፍል ፣ ድረደዋን ስፖንሰር እንደሚያደርግም ለማወቅ ተችሏል።

ተጨማሪ ያንብቡ:  አቶ አንዷለም አራጌ በቃሊቲ እስር ቤት የረሃብ አድማ ላይ ነው

የቃሌ እና የደብተራዉ ፓል ቶክ ክፍሎች ከአለም ዙሪያ ሁሉ የተሰባሰቡ ፣ በኢንተርኔት ፓልቶክ አፕሊኬሽን ፣ በአገራቸው ጉዳይ ላይ ዘወተር የሚመካከሩ፣ የአገራቸው ጉዳይ የሚያስጨንቃቸው ኢትዮጵያዊያን የተሰባሰቡበት ክፍሎች ነው።

በኢትዮጵያ የሚደረገዉ ሰላማዊ ትግል፣ ስለተመኘንና ስላወራን ብቻ ዉጤት የሚያመጣ አይደለም። አገዛዙ ዘወትር ስለሚፈጽማቸው ግፎች ማዉራት አንድ ነገር ነው። እነዚህ ግፎች እንዲያቆሙና የስርዓት ለዉጥ እንዲመጣ ማድረግ ሌላ ነገር ነው።

የቃሌና የደብተራው ታዳሚዎች ፣ ከዉይይት አልፈው፣ አገር ወዳድነታቸውን በተግባር በማሳየት፣ በሜዳ ፊት ለፊት አምባገነንነትን እየተጋፈጡ ያሉ ጀግኖችን በቁጫና በድሬደዋ በመደገፍ የሚሊዮኖች አንዱ ነን እያሉ ነው።

የቃሌና የደብተራዉ ፓልቶክ ክፍሎች ለወሰዱት አኩሪና አገር ወዳድ አቋም ያለንን አድናቆት እየገለጽን፣ የተቀረነዉ በየአካባቢያችን እየተሰባሰብን ትግሉን እንድንቀላቀል፣ከሚሊዮኖች አንዱ እንሆን ዘንድ ጥሪ እናቀርባለን።

ትግሉን ለመርዳት፣ ለመደገፍ፣ ከሚሊዮኖች አንዱ ለመሆን የምንፈልግ ካለን በሚከተለው አድራሻ ሊያገኙን ይችላሉ።

ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር !

millionsforethiopia@gmail.com

2 Comments

  1. This SOLIDARITY for Freedom and Justice is what we have been waiting for long time. United we are stronger and indomitable to remove one of the worst Dictatorial, Divisive and Ethnocentric regime with no time, divided we are weak and fall apart.
    God bless you, Diaspora!

    • diha be hilmu qibe yitetal yemebal teretr alen be Amarenjachin-yihe ye deqaloch sibisib party le Amharaw min yifeyidal-weyis yemitgalibut feres new?
      ke dessie salayish sefer

Comments are closed.

Share