በባህር ዳር ከተማ አንድ ኢንግሊዛዊ ቱሪስት ከአንድ ግለሰብ በተተኮሰ ጥይት ህይወቱ አለፈ::በባህር ዳር ከተማ አንድ ኢንግሊዛዊ ቱሪስት ከአንድ ግለሰብ በተተኮሰ ጥይት ህይወቱ አለፈ።ድርጊቱ የተፈፀመው ዛሬ ረፋድ 4 ሰዓት ከ30 ደቂቃ ላይ ነው።በግድያው የተጠረጠረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውሎ የወንጀል ድርጊቱ እየተጣራ ነው ። የሟቹም አስክሬን በሆስፒታል እንደሚገኝ ተመልክቷል። – ምንሊክ ሳልሳዊ
More…. coming soon
አየ የኛ ነገር…!! ህዝባችን የገደለዉን ወያነን በመግደል ፋንታ ፈረንጅ መግደል አሁን እስኪ ምን ይባላል….?
Oh Kasahum ! Do you know who killed the English man? Do not you think this is Wayne’s game. First they gave warning to the foreigners saying it is not safe to invest, it is not to visit, there will be or there is unrest in the country etc. It was like setting the stage to commit the crime and validate what they declared and at the same time to create obstacle for Jegnaw Andargachew Tsiege case and get more money and support from UK and others. Long live our beloved people and country.
Kagegnachut Doma ras belut
የባንዳዉን የትግሬ ወያኔን ደህንነቱንና ፖሊሱን ሥልጠናንና የገንዘብ ድጋፉን በማድረግ እንዲገርፍ እንዲገድል የምታሥደርግ እንግሊዝ እንደሆነችስ ደርሰዉባት ይሆን ? ወቸዉ ጉድ የሚገርመዉ እኮ የአገሬ ጀግኖች በታሪክ ከባንዳዉ በፊት ዋናዉን ጣሊያንና እንግሊዝን መቅጣታቸዉ ባንዳዉማ ሁልጊዜ አጠገብህ አይደል ለቅጣቱ መች ይቀርለት… እም !!