April 29, 2014
3 mins read

Hiber Radio: * የአማራና የኦሮሞ ተማሪዎች ከጸጥታ ሀይሎች ጋር ተጋጩ * ኤርትራ ለእስራኤል ወታደራዊ ቤዝ ፈቀደች

ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ የህብር ሬዲዮ ሚያዚያ 19 ቀን 2006 ፕሮግራም

<<…ፖሊሶቹ ፍላጎታቸው ሰላማዊ ሰልፈኛውን ተንኩሶ ሰብስቦ ማሰር በነር በትግስት ተቃውሞውን አድርገናል ። በሰልፉ ላይ ሕዝቡ ምሬቱን ገልጿል…>>

ወይንሸት ሞላ የሰማያዊ ፓርቲ የም/ቤት አባል የዛሬውን የሰማያዊ ፓርቲ ሰላማዊ ሰልፍ አስመልክቶ ለህብር ከሰጠችው ማብራሪያ የተወሰደ (ሙሉውን ያዳምጡ)

<<…የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚ/ር ጆን ኬሪ ወደ ኢትዮጵያ ከመሄዳቸው በፊት በዚህ የተቃውሞ ሰልፍ ሰሞኑን የታሰሩትን ጋዜጠኞች፣ ጸሐፍትና የተቃዋሚ አመራሮችና አባላት በተመለከተ ትኩረት እንዲሰጡ ለማድረግ ስቴት ዲፓርትመንት ፊት ለፊት ድምጻችንን እናሰማለን…>>

አቶ ጌታነህ ካሳሁን የሰማያዊ ፓርቲ የሰሜን አሜሪካ የድጋፍ ኮሚቴ ሰብሳቢ በዋሽንግተን ስለጠሩት ሰልፍ ከሰጡን ማብራሪያ

<<…በአዲስ አበባ ብዙሃን በጉስቁልና ጥቂቶች በመንደላቀቅ ይኖራሉ…>>

የህዝቡ ሕይወት በውጭ ጸሐፍት አይን(ልዩ ዘገባ)

<<…በአሜሪካ መንግስት ፊት ድምጻችን በአግባቡ መሰማት አለበት በወገኖቻችን ላይ የሚደርሰው ስቃይ ትኩረት እንዲያገኝ ሰላማዊ ሰልፍ ብቻ ሳይሆን አብረው መታሰብ ያለባቸው ጉዳዮች ላይ ትኩረት እንስጥ!…>>

አክቲቪስት አቶ ዱላ አብዱ ከቴክሳስ ከአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚ/ር ከጆን ኬሪ ጉዞ በፊት ሊደረጉ ስለሚገባቸው ጉዳዮች ከሰጡን ማብራሪያ የተወሰደ(ሙሉውን ያዳምጡት)

የጋምቤላ የግዳጅ ሰፈራ ያስከተለው ማህበራዊ ጉስቁልና(ልዩ ዘገባ)

ሌሎችም ዝግጅቶች

ዜናዎቻችን

የታሰሩ ጋዜጠኞችና ጸሐፍት ቤተሰቦች ዛሬም ታሳሪዎቹን ሊያዩ አልተፈቀደላቸውም

ኢሰብዓዊ ድብደባ እየተፈጸመባቸው ነው የሚል ስጋት አለ

አምንስቲ ኢንተርናሽናል ታሳሪዎቹ ሀሳባቸውን በመግለጻቸው መታሰራቸውን ገለጸ

አንዷለም አራጌ በእስር ቤት የሚፈጸምበትን ግፍ በመቃወም የረሃብ አድማ ሊያደርግ ይችላል ተባለ

ኤርትራ ለእስራኤል ወታደራዊ ቤዝ ፈቀደች

የጦር ጄትን ጨምሮ በምትኩ መሳሪያ አገኘች

የመብት ጥያቄ ያነሱ የአማራና የኦሮሞ ተማሪዎች ከጸጥታ ሀይሎች ጋር ተጋጩ

ፖሊስ በሰማያዊ ፓርቲ ሰልፍ ላይ የተሳተፉትን ለማሰር ትንኮሳ ሲያካሂድ ነበር

ሁለት የኢትዮጵያ አገዛዝ ዲፕሎማቶች ሱማሊያ ውስጥ ታሰሩ

ሌሎችም ዜናዎች አሉ

Latest from Blog

ዳግማዊ ጉዱ ካሣ “ይድረስ ለእገሌ” ማለቱ ሰለቸኝና ተውኩት እንጂ ዛሬም መጻፍ የፈለግሁት የአማራን ዕልቂት ለመታደግና የኢትዮጵያን ትንሣኤ ለማብሰር እየተዋደቁ ላሉት ወገኖቼ ነው – በፋኖም ይሁን በሌላ ስም፡፡ ኢትዮጵያን ወደቀደመ ክብሯ ለመመለስ የነገድና

ጀልባዋ አትሰምጥም፤ የሚሰምጥ ግን አለ!

[ማስታወሻ ከፍል አንድ፣ በዘሐበሻ ድረ ገጽ ላይ ኦፍ ጃዋር አንድ ኢትዮጵያ ተብሎ በእንግልዝኛ ወጥቷል] (https://zehabesha.com/of-jawar-and-ethiopia/) ባለፈው ሰሞን፣ ጃዋር መሐመድ ከደረጀ ኃይሌ ጋር  በነገራችን ላይ ክፍል ሁለት ባደረገው ቃለ ምልልስ ላይ ተመስርቼ ገንቢ አስተያየት ጽፌ በኢንግሊዝኛው ዘሐበሻ ድረ ገጽ ላይ አሳትሜ ነበር። አስተያየቴ በዚህ ቃለ ምልልስ

ስለ ጃዋርና ኢትዮጵያ (ክፍል ሁለት)

January 20, 2025 ጠገናው ጎሹ የአቤ ጎበኛው አልወለድም ለወገኖቹ መብት መከበር ሲል ባደረገው ጥረት ምክንያት እንደ ወንጀለኛ ተቆጥሮ ይሙት በቃ በፈረዱበት ጊዜ በምላሳቸው መልካም  አድርጎ ስለ መገኘት እያወሩ በድርጊት ግን ተቃራኔውን የሚያደርጉ ሁሉ

ወዮ ለመከረኛው የአገሬ ህዝብ እንጅ  ታየማ ታየ ነው

መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ “ ሰው የሰነፎችን ዜማ ከሚሰማ ይልቅ የጠቢባንን ተግሣጽ መስማት ይሻለዋል። ”   — መክብብ 7፥5 እስቲ ቆም ብለን በማሰብ  ራሳችንን እንፈትሽ ።  እንደ ሰው ፣ የምንጓዝበት መንገድ ትክክል ነውን ? ከቶስ ሰው መሆናችንን እናምናለንን ? እያንዳንዳችን ሰው መሆናችንን እስካላመንን ጊዜ ድረስ ጥላቻችን እየገዘፈ

 ለሀገር ክብርና ብልፅግና ብለን ፤ ቆም ብለን በማሰብ ፤ ህሊናችንን ከጥላቻ እናፅዳ

                                                         ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)                                                       ጥር 12፣ 2017(January 20, 2025) ጆ ባይደን ስልጣናቸውን ለማስረከብ ጥቂት ቀናት ሲቀራቸው በአሜሪካን ምድር በጣም አደገኛ የሆነ የኦሊጋርኪ መደብ እንደተፈጠረና፣ የአሜሪካንንም ዲሞክራሲ አደጋ ውስጥ ሊጥለው እንደሚችል ተናግረዋል።  ጆ ባይደን እንዳሉት በተለይም በሃይ ቴክ

አሜሪካ ወደ ኦሊጋርኪ አገዛዝ እያመራ ነው! ጆ ባይደን ስልጣን ለመልቀቅ ጥቂታ ቀናት ሲቀራቸው የተናዘዙት!!

ከነፃነት ዘገዬ የአራት ኪሎው ኦነግ ሸኔ ከቁጥር ጋር እንደተጣላ ዕድሜውን አገባደደ፡፡ ኦነግ/ኦህዲድ ዛሬም ሆነ ዱሮ፣ በቤተ መንግሥትም ይሁን በጫካ ቁጥር ላይ ያለው አቋም ምን ጊዜም ያስደንቀኛል፡፡ ደግሞም እየባሰባቸው እንጂ ሲቀንሱ አይታዩም፡፡ ጥቂት

80 ቢሊዮን ብር ስንት ብር ነው?

በላይነህ አባተ ([email protected]) መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀምበሬ ምዕራባውያን የኢትዮጵያን ልጆች እያታለሉና እየደለሉ ከእምነታቸው ለመንጠቅ ሲቃጡ በ1951 ዓ ም ባሳተሙት ‘መድሎተ አሚን ወይም የሃማኖት ሚዛን ጥልቅ መጽሐፍ ሽፋን ላይ ሕዝብ ልቡናውን፣ ዓይኑን፣ ጀሮውንና

ሰው ሆይ!

“በአንደበቴ እንዳልስት መንገዴን እጠብቃለሁ፤ ኃጢአተኛ በፊቴ በተቃወመኝ ጊዜ በአፌ ላይ ጠባቂ አኖራለሁ።”  መዝሙረ ዳዊት 39:1 ወንድሙ መኰንን፣ ኢንግላንድ 15 January 2025 መግቢያ የአገር መሪ፣ በስሜታዊነት እንዳመጣለት አይዘረግፍም። እያንዳንዷ ንግግሩ እየተሰነጠቀች ትታይበታለች። ንግግሩ ቁጥብ መሆን

ከተዘራ ያልታረመ አንደበት የጠቅላይ ሚኒስትር አነጋጋሪ ንግግሮች

Go toTop