ዘ-ሐበሻ

በጀርመን በተለያየ ከተማ የሚገኙ የEPCOU አባላት የአንድነት ፓርቲ ያወጣውን የሚሊዮኖች ድምጽ ለነጻነት ተግባራዊ ይሆን ዘንድ የትብብር እንቅስቃሴ ጀምረዋል

  እኛ በጀርመን ሀገር የምንገኝ ኢትዮጵያውያን በዜግነታችን በመሰባሰብ የወያኔን አምባገነን ስርአት አቅማችን በፈቀደው ሁሉ በማጋለጥ ላይ እንገኛለን  እናንተም ይህ ስራችን በተደጋጋሚ በድህረ ገጻቹ ላይ በማስቀመጥ ከፍተኛ ድጋፍ ሰታችሁናል ለዚህም ከፍተኛ ምስጋና እያቀረብን
July 30, 2013

አስከፊው ስርዓት ከውስጥም ከውጭም ተወጥሯል።

አበራ ሽፈራዉ/ከጀርመን/ የኢትዬጵያን ሕዝብ ሰብአዊና ቁሳዊ መብቶች በነፆነት ትግል ሰበብ ሕወሐት ለአለፉት 39 ዓመታት ሲረግጥ ቆይቷል።በመግቢያዬ ላይ ሀሳቤን በዚህ መልክ እንዳጠቃልል ያደረገኝ ደግሞ ባለፉት 39 ዓመታት የተከናወኑትን መለስ ብዬ ሳያቸው ከሰመሗቸው፣ካየሗቸውና ካነበብኳቸዉ

Sport: የአብራሞቪች 10 ዓመታት ቅኝት

(በዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ቁጥር 53 ታትሞ የወጣ) ሮማን አብራሞቪች ወደ ስታምፎርድ ብሪጅ ከመጡ 10 ዓመታት ተቆጠሩ፡፡ ራሺያዊው ቢሊየነር ቼልሲን በእጃቸው ካስገቡ ወዲህ ወደ ታላቅነት አሸጋግረውታል፡፡ ሰውዬው የእንግሊዝን እግርኳስም መቀየር ችለዋል፡፡ አብራሞቪች በቼልሲ ባለቤትነት
July 30, 2013

Hiber Radio: በአቶ መለስ ልጅ ስም በኒዮርክ ባንክ አለ የተባለውን 5 ቢሊዮን ዶላር የሚያሳየው ቼክ ጉዳይ እንዲጣራ ለአሜሪካ መንግስት ሊቀርብ መሆኑ ተገለጸ

የህብር ሬዲዮ ዕሁድ ሐምሌ 21 ቀን 2005 ፕሮግራም የግብጽን አብዮት በአብነት ከወቅታዊ ጉዳይ ጋር ቃኝተነዋል(ሙሉውን ያዳምጡት) አቶ ሞገስ ሽፈራው በቬጋስ በስራ ማቆም አድማ ላይ ያሉት አሽከርካሪዎች የሕግ ጉዳይ ኮሚቴ አባላት አንዱ
July 30, 2013

የዘመኑ መንፈስ (በእውቀቱ ስዩም)

ባገራችን ባሁኑ ጊዜ ብዙ ተከታይ ያለው ሃይማኖት ብሄርተኝነት ይባላል፡፡የብሄርተኝነት ምእመን ከሆንክ የነፍስ አባት ይኖርሀል፣በጭፍን የምትቀበለው ቀኖና ይኖርሀል፣ነገ የምትገባባት የተስፋ ምድር ይኖርሀል፣ከሁሉ በላይ ደግሞ ብርቱ ችግርህን የምትደፈድፍበት የመስዋእት በግ ይኖርሀል፡፡ ሃይማኖቶች ምእመናንን ብቻ

የት ይደርሳል የተባለ ጥጃ ወያኔ ግቢ ውስጥ ሲልከሰከስ ታዬ!

ጦቢያን ገረመው ኃይሌ በዜግነት ምክንያት ፕሬዝደንት ይሆናል አይሆንም የሚባለው ቀልድ ጉንጭ አልፋ ነው፡፡ ወቅታዊ ቀልድም ይመስለኛል፡፡ መለስ ዜናዊና በረከት ስምዖን በፍላጎታቸውና በወፍዘራሽ የዜግነት ፍልስፍናቸው ‹ኤርትራዉያን› ሆነው ሲያበቁ ‹የጎረቤት ሀገር ኢትዮጵያን› አንቅጥቅጠው እየመሩ

ሰላማዊ ሠልፍን እንደ ትግል ስልት – በ ሰለሞን ጎሹ

ተጻፈ በ  ሰለሞን ጎሹ ከኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች አንደበት የማይጠፋ አንድ አባባል አለ፡፡ ‹‹ገዢው ፓርቲ ኢሕአዴግ አላሠራ አለን!›› እንደ ፓርቲ ያለባቸውን ግዴታ ለመወጣትና መብታቸውን ለመጠቀም ከሕዝቡ ጋር መገናኘት አለባቸው፣ ስብሰባ ማድረግ አለባቸው፣ ለቆሙለት

የቅዱስ ዑራኤል ንግሥ ለ10ኛ ጊዜ በሚኒሶታ ተከበረ

(ዘ-ሐበሻ) ከተመሰረተ አስረኛ ዓመቱን ያከበረው የሚኒሶታው ቅዱስ ዑራኤል ቤ/ክ ዛሬ የቅዱስ ዑራኤልን ዓመታዊ በዓል በደመቀ ሁኔታ አከበረ። በዚህ ለ10ኛ ጊዜ በተከበረው በዓል ላይ ብጹዕ አቡነ ሳሙኤል የዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው ሃገረ ስብከት ሊቀጳጳስ፣
July 29, 2013

Health: ፖርኖግራፊ – (ወሲባዊ ምስሎችንና ፊልሞችን የማየት ሱስ)

ከኢሳያስ ከበደ (በዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ቁጥር 53 ላይ ታትሞ የወጣ) የወሲብ ስሜት የሞራል ደንቦችን ሲፈታተን ከዘመን ዘልቋል፡፡ አሁን ያለንበት ዘመን በልቅ የወሲብ ድርጊቶች ምክንያት ሰዎች ለማህበረሰብ ደንቦች ተገዢ እንዳይሆኑ ጋሬጣ የሚሆኑ አማራጮች በሰፊው
July 28, 2013

እነ አርቲስት ጀማነሽ ሰለሞን ከነብዩ ኤልያስ አመጣነው ያሉትን መልዕክት ይፋ አደረጉ

ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ታትሞ የወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ወትሮም በአወዛጋቢነቱ የሰነበተውን የነብዩ ኤልያስን ወደ ምድር መምጣትና በአራት ኪሎ እንደሚገኝ የተነገረውን ጉዳይ ይበልጥ እንዲያነጋግር አድርጎታል። ጋዜጣው በዘገባው አርቲስት ጀማነሽ ሰሎሞንን ያካተተው የማህበረ
July 28, 2013

ሰበር ዜና – የአንድነት ፓርቲ አመራሮች ቤት በፖሊሶች እየተበረበረ ነው

ብርበራው ቀኑን ሙሉ እንደሚደረግ ታውቋል =============================== በደቡብ ወሎ ዞን በሀይቅ ከተማ የሚገኙ የአንድነት ፓርቲ አመራሮችና አባላት ቤት ላይ ዛሬ ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ ብርበራ እንደተጀመረ የዞኑ የአንድነት ፓርቲ አመራሮች ለፍኖተ ነፃነት አስታወቁ፡፡
July 27, 2013

ለጸረ ሙስና እና ቤቲን እንከሳለን በማለት ለዛቱ አቃቢያነ ህጎች የቀረበች ቆንጆ ፈተና => ሰምሃል መለስ ዜናዊ

ዳዊት ሰለሞን በፌስቡክ ገጹ ያሰፈረው አስተያየት፦  የኢትዮጵያን መልካም ገጽታ የሚያበላሽና ለህዝቡ ማህበራዊ ሞራል ተቃራኒ የሆነ ድርጊት በመፈጸሟ በወንጀል እንከሳታለን በማለት በቢግ ብራዘርስ አፍሪካ ወሲብ ስትፈጽም የታየችውን ቤቴልሄም አበራን ለመሞገት መዘጋጀታቸውን አቃቢያነ ህጎች

Sport: ኢትዮጵያ ለቻን ዋንጫ አለፈች

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ደ ደቡብ አፍሪካ እ.አ.አ በ2014 ዓ.ም ለምታስተናግደው የአፍሪካ ሀገሮች ሻምፒዮና (CHAN) ውድድር ለማለፍ የሩዋንዳ አቻውን ኪጋሊላይ በመለያ ምት 6 ለ 5 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በመጀመሪያው ጨዋታ አዲስ አበባ ስታዲየምላይ
July 27, 2013

ጆሮ ያለው ይሰማል! አይን ያለው ይመለከታል! ጆሮ ኖሮት የማይሰማ፣ ዓይን ኖሮት የማያደምጥስ? – ከድምፃችን ይሰማ

ታሪኩ ተፅፏል! ጁምአ ሐምሌ 19/2005 የኢቴቪ ከ‹‹ጥቂቶች›› ወደ ‹‹የተወሰኑ›› የቃል ሽግግር! እያንዳንዷ ጁምአ ለኢትዮጵያ ሙስሊሞች ታሪክ የሚጻፍባት ገጽ ከሆነች ቆይታለች። ጁምአ የፍትሕ፣ የነጻነትና የህዝብ ድምጽ ቀን ናት ለእኛ። የዛሬዋ ጁምአ ደግሞ በበኩሏ
1 604 605 606 607 608 690
Go toTop