እነ አርቲስት ጀማነሽ ሰለሞን ከነብዩ ኤልያስ አመጣነው ያሉትን መልዕክት ይፋ አደረጉ

ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ታትሞ የወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ወትሮም በአወዛጋቢነቱ የሰነበተውን የነብዩ ኤልያስን ወደ ምድር መምጣትና በአራት ኪሎ እንደሚገኝ የተነገረውን ጉዳይ ይበልጥ እንዲያነጋግር አድርጎታል። ጋዜጣው በዘገባው አርቲስት ጀማነሽ ሰሎሞንን ያካተተው የማህበረ ሥላሴ ዘደቂቀ ኤልያስ አባላት፣ ለፓትርያርኩ ያመጣነውን “የቅዱስ ኤልያስ” መልእክት የሚቀበለን አጥተናል በማለት ለመገናኛ ብዙሃን ይፋ አደረጉ ብሏል። በብሔረ ሕያዋን ይኖራል ከተባለው ነብዩ ኤልያስ ተልከን መልእክታችንን ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ፓትርያርክ አቡነ ማቲያስ እንዳናደርስ የጥበቃ አባላት ከልክለውናል ያሉት የማህበሩ አባላት፤ ከመልዕክቶቹ መካከል ትክክለኛው ሰንበት ቅዳሜ ስለሆነ በእሁድ ፋንታ በብሔራዊ ደረጃ ታውጆ መከበር ይገባዋል የሚል እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ “ኦርቶዶክስ” የሚለውን ስያሜ የሚቃወሙት የማህበሩ አባላት፤ “ተዋህዶ” የተሰኘው እምነት ጥንታዊ የጉባኤ እለታትን ጨምሮ አራት የቅዱሳን መታሰቢያ ቀናት በብሔራዊ በዓልነት ለማስከበር ፓትሪያርኩ ከፌደራል መንግስቱ ጋር መነጋገር ይጠበቅባቸዋል ብለዋል፡፡

ቅዱስ ኤልያስ በ2000 ዓ.ም ከመንግስተ ሰማያት ወደ ቅድስት ምድር ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት አስተምሯል ያሉት የማህበሩ በቅዱስ ኤልያስ፣ በሄኖክና በመልከፄዴቅ የተባረኩ በመሆናቸው እውቅና ሊሰጣቸው ይገባል ብለዋል፡፡ የዳዊት መዝሙር ላይ በመመስረትና፣ ፓትሪያርኩ የቅዱሳን ሊቃውንት ክብረ በዓላት በብሔራዊ ደረጃ ለማስከበር በቦታው መገኘት ይገባቸዋል በማለት ፓትርያርኩን አሳስበዋል፡፡ የማህበር አባላት በኢትዮጵያ ደረጃ መስከረም 7፣ 12፣ 21 እና የካቲት 21 ብሔራዊ በዓላት እንዲሆኑ ነው ፓትሪያሪኩን ለመጠየቅ የፈለጉት ሲል አዲስ አድማስ ዘገባውን አጠናቋል።

ለግንዛቤ እንዲረዳ ለኤልሳውያን ወይም ለነጀማነሽ ስለሞን አዲስ እምነት ዲያቆን ምህረተአብ አቅርቦት የነበረውን ምላሽ ቪድዮ ከዚህ በታች አቅርበናል።

ተጨማሪ ያንብቡ:  Dr. Berhanu Nega says he is plotting revolution in Ethiopia

12 Comments

  1. i am wondering if tplf EPDRF imposed this new religion on Ethiopian orthodox what will be the reaction
    Demsacin yesema stand with the Muslims

  2. She is assigned by Weyane (Meles) anit-Orthodox Christian plan to weaken and finally destroy policy designed with long-term. They did every distruction plan using your own and recognized individuals.
    She should be ignored by all Orthodox Christians and should suffer with her humiliation for her role as Weyane agent.

  3. Interesting response from Memihir mertab but why do not you upload the full preaching? Please try to make it full vidio.

  4. ለምን እራሱ ኤልያስ የሚፈልገውን በግንባር ቀርቦ አይናገርም ምድር ወረደ ከተባለ

  5. This is how you know there is freedom of religion in ethiopia. we didn’t sow any orthodox coming out protesting.
    Christianity is democrat as God is democrat and gave a choice for people to choose heaven or hell.
    So why are muslims trying to impose there religion in others and killing christian all over the world no reason b/c they are not the same with them.
    Muslimis kill more muslims in iraq, Afganistan, Somalia, Yemen, ….
    is this some thing wrong with the teaching with me or against me style as Jawar and Hajj Najib preeching.

  6. she was a wife of Andargachew tsige for sometime after they knew each other a couple of weeks and had a man with a lot of physical and mental issue fron Addis ababa University .she is weird and insecure.i have to admit that she has very sexy voice

  7. dear editor
    send Jemanesh to Abo Tebel….or Debre Libanos Tebel.
    the Satan will leave her alone.Do she think that I will change my religion
    Orthodoxe 2000 years old ? Mad…Mad…Jemanesh “Go Amanuel Hospital
    I will send you to ebed hakem bet…no hell
    ,because you are already in Hell. because you worked
    Setan Bet…Teodros square…ouf ouf setan go out from Jemanesh

Comments are closed.

Share