/

አቡኑ ጳጳሳት በእንጀራ ታነቁ!

ሰማእታት ቅዱሳን ይኸን ጉድ አላዩ! እነ አቡነ ጴጥሮስ ይኸን አልታዘቡ፡ አድማሱ ጀምበሬ ይኸንን አልሰሙ፣ ፓትርያሪክ ጳጳሳት ለፋሽሽት ሲሰግዱ፡፡ ተምእመናን አስራት ደሞዝ እየዛቁ፣ አስራት አስገቢዎች በድሮን ሲመቱ፣ በእንጀራ ታፍነው ጳጳሳት ጪጭ አሉ! በበጎቻቸው

More

የኔ ቁጭት!!! – ያሬድ መኩሪያ

አክትሟል ”””””””””””””” ዙሪያው ገደል ሆኖ መራቅና መሸሽ ገለል ዞር ማለት በጭራሽ አይቻል:: ከእንግዲህ፣በዚህ ሀገር እንደ ሰው ተከብሮ እንደ ዜጋ መኖር አብቅቷል፣አክትሟል: የሚለውን ብሂል ላያስችል አይሰጥም! ይሄ ሕዝብ ሽሮታል ከሚችለው በላይ ውርደት፣ውድቀት፣ስቃይ የቁም

More

የባንዲራ ታሪክ በሐበሻ ምድር፣ – በኑረዲን ዒሣ

     እንዲህ እንደዛሬው ዋጋው መሳ ሳይሆን፣ እኩል ከእራፊ ጨርቅ፣ ለሀገር ክብር ሲባል፣ ከባንዲራ በፊት፣ ሰው ነበር የሚወድቅ፡፡ መሣፍንቱ በጎጥ፣ ሸንሽኖ ከፋፍሎ፣ የማሽላ ዳቦ ያረጋትን ሀገር ገብርዬ ሲለካት፣ እቅጩን ሁለት ክንድ፣

More

ቀይ ባህር – ኢሬቻ

ጥንት፣ አይደለም ውጊያችን ከስጋና ከደም ይልቅስ እንጂ ነው ከሰማይ ኃያላት፣ በመንፈስ ቅኝት በሰው ውስጥ አድረው በሚወከሉበት፡፡ ኦ ኤርት-ራ! ለፈረኦን የፀሐይ አምላክ የአይኑ ብሌን የአምላክ ራ፤ የእግዜር ውሃ ፍርድ መገለጫ ግፉአን የወደቁብሽ፣ የራማ

More

ተሳጥናኤል ጋራ ሽምግልና ሲሉ!

  እነ እርመ በላዎች እነ ልበ ቢሱ፣ ዛሬም እንደ ትናንት ሕዝብን ሊያሳስቱ፣ ተሳጥናኤል ጋራ ሽምግልና ሲሉ፣ ቅዱስ ሰማእታት እግዜርን አይፈሩ፡፡ ፈጣሪን አስክዶ ሔዋንን ታሳተው፣ አዳምን ተገነት ወደ ምድር ታስጣለው፣ በእምብርክክህ ተሳብ ይቀጥቅጡህ ታለው፣ ተእባብ ጋር

More

በቃኝ አለ! (ለህልውና ትግል ለሚፋለመው ለመላው የአማራ ሕዝብ)

ጊዜው በሂደት ሲደርስ፣ ጽዋው ሞልቶ ሲፈስ፣ እምቢኝ አለ… የመከራን ስቃይ ቀንበር-ላንዲት ዕለት ላይሸከም፣ የሰቆቃን ብርቱ ሕመም- ለዘወትር ላይታመም፣ የትርክቱን ቅጥፈት ስንክሳር – ላንዲት ቅፅበት ችሎ ላይኖር፣ በሆድ-አምላክ፣ በምስለኔ – በቅጥረኞች ላይጠፈር…፣ በቃኝ

More

ፋኖ ተሰማራ!

በገጥ ለገጥ ፍልሚያ አይቀጡ ሲቀጣ፣ እንደ አይጥ ሾልኮ ሄዶ ድሮን ሲያፈነዳ፣ ህፃናትን ሲገድል ልጆች ሲያደርግ ሽባ፣ የአማራን ዘር ጠርጎ ተምድር ሊያጠፋ፣ ፋኖ ተጠራራ ቆላ ወይና ደጋ ፣ በቁጭት በንዴት ገንፍለህ ተነሳ!   የእርጉዝ ሆድ ቀዳጁ ሰይጣን ቀንድ ሲያውጣ፣ ብልትን ቆራጩ ሰዶም ደም ሲጠጣ፣ አይን የሚፈነቅል ዲያብሎስ ቅጥ ሲያጣ፣ እሬሳ እሚጎትት አውሬ ጅብ ሲመጣ፣

More

አማራ ቃል ግባ! – በላይነህ አባተ

አይተህ ተመልክተህ የሚደርስብህን፣ ተምድር ሊያጠፉ የሸረቡብህን፤ ግማሽ ክፍለ-ዘመን የቆመሩብህን፣ አማራ ቃል ግባ አጣምረህ ክንድህን፣ ሰፈርን መንደርን ድርምስ አርገህ ጎጥን፡፡ እንደነዚያ አርበኞች እንደ ቅደመ አያትህ፣ ከሰሜን ከደቡብ ተምዕራብ ተምስራቅም ያለህ! ክብር ወይም ሞት

More

አማራ አማን ነወይ!

አማን ነው ወይ አገር፣ ቅዬውና አድባሩ፤ አማራ አማን ነወይ፣ ጎልማሳው ወጣቱ፣ ለአገር ስል ልገፋ ብሎ በማሰቡ፣ ግፍ እንደ ዶፍ ዝናብ የሚወርድበቱ፣ በአጥንቱ ካስማነት ባቆማት አገሩ! አማን ነወይ ሎሌው ባንዳስ አማን ነወይ፣ ንስሃ

More
/

ጎንደር ተደፈረች እብድ አግብታ #ዝናሸ (ጎንደሬው በጋሽው)

ኧረ የጎንድር ሰው እትየ የዝና የኛይቱ የዝናሺ ምን ክፉ ገጠመሺ ምን ጉደኛ አመጣሺ ገዳዩ ጨፍጫፊው አውዳዊም ባልሺ የሞተውወንድምሺ ያለቀውም ህዝብሺ “ድርቡሽም ቢመጣ አልደረሰም ደጅሽ፤ ቱርክም ቢንደረደር አልመጣም ከበርሸ፤ ጣሊያን ቢገሰግስ አልገባም ከቅጥርሸ፤

More

የአቢይ ኑዛዜ!!! – በአየለ ታደሰ

መግቢያ ገጣሚ አይደለሁም፡፡ አንዳንዴ ግን ሕሊናዬ ሲቆስል ግጥሜን በተለየ መንገድ ማቅረብን እመርጣለሁ፡፡ ይህንን በመርማሪ ጋዜጠኛ ዓይን ተመስሎ የድርጊቱ ባለቤት ግን እንደ አድራጊ ወይም ተራኪ ሆኖ በሚተርክ መልክ አዘጋጅሁት፡፡ ለምሳሌ ኧገሌ “እንዲህ ብሏል”

More

አማን ነወይ ቅየው! – በላይነህ አባተ

አማን ነውይ አገር፣ ቅዬውና አድባሩ፤ አማን ነወይ ሕዝቡ፣ ጎልማሳው ወጣቱ፣ ለአገር ስል ልገፋ ብሎ በማሰቡ፣ ግፍ እንደ ዶፍ ዝናብ የሚወርድበቱ፣ በአጥንቱ ካስማነት ባቆማት አገሩ! አማን ነወይ ሎሌው ባንዳስ አማን ነወይ፣ ንስሃ ውስጥ

More
/

ሕዝብ ሆይ! – በላይነህ አባተ

ሕዝብ ሆይ! ጅቡ ሲመጣ አፍጦ በአውሬ ባህሪው ሊገምጥህ፣ እንደ አምናው ተዛሬ ነገ ሰውን ይሆናል ብለህ ተጠበክ፣ እንደ ታች አምናው ዘንድሮም ዳግም ቂል ተሆንክ፣ የራስህ አጥፊው ጅብ ሳይሆን አንተው ራስህ ሕዝብ ነህ! ሕዝብ

More