ቴዲ አፍሮና ጃዋር መሐመድ፤ ”ንጉሥ አንጋሹ ፖለቲከኛ” ዜና January 5, 2025 Facebook X Pinterest Linkedin Whatsapp Reddit Email ቴዲ አፍሮና ጃዋር መሐመድ፤ ”ንጉሥ አንጋሹ ፖለቲከኛ” የዘመኑ ፖለቲከኞች መካከል አንዱ የሆነው ጃዋር መሐመድ ‘አልፀፀትም’ በሚል ርዕስ ያዘጋጀውን መጽሐፍ ????What separates Jawar and Abiy is their measure of how much non-Oromos should suffer—arguing whether the level of catastrophe is adequate or falls short. pic.twitter.com/fQcGK7R4Ee — ???????????????????? ???????????????????????????????????????? (@Chronicles2023) January 5, 2025 Facebook X Pinterest Linkedin Whatsapp Reddit Email 1 Comment Leave a Reply የሃበሻ የብሄር ሰካራም ፓለቲከኞች የዝንተ ዓለም ግብግብና መላላጥን ለመረዳት ብዙ ሞክሬአለሁ። ሰው እንዴት ተንጋሎ ሲተፋ ትፋቱ ከራሱ ላይ እንዳረፈ መረዳት ይሳነዋል? አሁን በትግራይ ውስጥ የምናየው የእብደት ፓለቲካ፤ በአማራ ክልል ያለው እንዘጥ እንዘጥ፤ በኦሮሞ ሃይሎች ያለው የእርስ በእርስ ሽኩቻና ነጻ እናወጣሃለን የሚሉትን ህዝብ ማስራብና ማሳደድ ረጋ ብሎ ላየው እብደት እንጂ ጤና እንዳልሆነ በቀላሉ ይረዳል። ታዲያ በዚህ ዙሪያ ላይ ሳይንሱ ምን ይለናል? የፓለቲካ ሳይንሱን እሳት ጨምሩት፡ የዋልጌዎች ትምህርት ነው። ፓለቲካ ሳይንስ ተምሬአለሁ የሚለን አቶ ጃዋር ለዚህ ክስተት ዋንኛ ማሳያ ነው። ቀለሙን እየለዋወጠ ይዘላብዳል። መማር ብቻውን ሰውን ወደ እውነት አያስጠጋም። እንዲያውም በስማቸው አካባቢ ዶ/ር፤ ኢንጂኒየር፤ ፓስተር፤ ሃዋሪያ፤ ቄስ፤ ሃጂ ወዘተ የሚሉት ሁሉ ለራስ መኖርን የሚያስቀድሙ፤ የሌላው እንባ የማይረዳቸው በጎጥና በጎሳቸው አስመሳይ ፍቅር የታሰሩ የቁም ሙቶች ናቸው። እኔ ሳይንስ የምለው Neuroscienceን ነው። ጭንቅላቱ ተቆርጦ ሲራመድ ያየነው የለምና ማለቂያው እሱ ነው። በዚህ ሳቢያ አንዳንድ Psychiatrists በዓለም ዙሪያና በሃገራችን ስላለው ጉዳይ ሳጫውታቸው እንዲህ አሉኝ። አሁን ላይ “Delusional Disorder” የሚያጠቃቸው መሪዎች በዝተዋል። እነዚህ ግለሰቦች በእውቀት የላቁ ወይም ያነሱ፤ በህብረተሰብ መካከል አንቱ የተባሉ ያለያም ለይቶላቸው ሰው የሚሸሻቸው ሊሆኑ ይችላሉ። በዚህ በሽታ የሚጠቁ ሰዎች ከእነርሱ ውጭ ሌላ በጎ የሚያስብ እንዳለ አድርገው አያምኑም። ሞኝ የያዘውና ወረቀት የያዘው አንድ ነው እንዲሉ ወረቀቱና ሞኙ ሲጠፉ ብቻ ነው ነገርየውም አብሮ የሚያከትመው። ዛሬ ላይ ሰው ለመዘላበድ መንገድ ብዙ ነው። በተለይም Artificial intelligence (AI) ከሰው ተምሮና ራሱን አስተምሮ ይኸው እንሆ የሰውን ድምጽ አስመስሎ፤ ፎቶውን አጣሞና ያልሆነውን ሆነ ብሎ እያቀረበ እውነቱን ከፈጠራው ለመለየት እየተሳነን ነው። በቅርቡ ቴዲ አፍሮ፤ አስቴር አወቀ፤ ጂጂና ሌሎችም ዘፋኞች ስለ ፋኖ ዘፈኑ ተብሎ የቀረበው ዘፈንም የዚህ ቅመር ውጤት ነው። ያልገባው ሆይ ሆይ ሲል፤ የተረዳው ደግሞ አድነኝ በማለት ራሱን ያማትባል። አማቺው የዚህ ዓለም የስልጣኔ ዘርፍ ከሩቅም ከቅርብም የሰዎችን መብት ለመርገጥ፤ ጠላትን ተኮሶና ሳይተኩሱ ለመግደል መንገድን አመቻችቶታል። ግን ይህ ስልጣኔ ተብሎ ሲዘከር ሰው ደንዝዞ አሜን አሜን ይላል። ኢትዪጵያ የሚያስፈልጋት ሰላም ነው። የሰላሟ እንቅፋቶች ደግሞ ብዙ ናቸው። ያኔ ድሮ ሰው በባዶ እግሩ ሲሄድ የነበረን ስብዕናና ልዕልና ዛሬ የለም። ሁሉም ነገር አስረሽ ምቺው ሆኗል። ሰውን የሚለብሰው የሚለውጠው ቢሆን ኑሮ ባለ ገበርዲንና ከረባቶቹ ሃገርን ባላወኩ ነበር። ህመማችን የጭንቅላት ነው። እስቲ ስሙት በትግራይ አለም ገብረዋህድ የሚለውን? እስቲ ረጋ ብላችሁ የጃዋርን መጽሃፍ አንብቡና በየከተማው እየዞረ ከሚናገረው ጋር ዛሬና ትላንቱን መዝኑት? ፍሬ ነገር አለው? እርስ በእርሱ አይማታም? ለኦሮሞ ህዝብ ይጠቅማል? እናንተው ፍረድ! ስለ ሰላም አስፈላጊነት ስንናገር ተከፋይ፤ የብልጽግና ካድሬ፤ ፎቅ የተሰጠው ወዘተ እያሉ ስም የሚለጥፉልን ድውያን ፓለቲከኞች አንድም እውነት የላቸውም። ሰው ስለ ሃገሩ መንግስትንም ተቃዋሚዎችን ሳይደግፍ መጻፍ፤ መናገር አይችልም ያላቸው ማን ይሆን? ሃገርና ህዝብን መውደድ ከዘርና ከቋንቋ ከክልል ጋር አይገናኝም። ማሰሪያው ሰው ሆኖ መገኘት እንጂ! ለዚህ ነው ነገር ሁሉ በጦርነት ይፈታል የሚለውን ሃሳብ ጭራሽ የማልስማማበት። ጦርነት ውስጥ የገባ ህዝብ የሞተው ሞቶ የቀረው ቆሞ ሲንገዳገድ የማይታይ የዝንተ ዓለም ጠባሳ በህሊናውና በአካሉ ላይ እንደሚኖር መረዳት ያስፈልጋል። የገደለም ገዳይም ሁለቱም የሞቱት ያኔ ነውና! እውቁ ጸሃፊና በቫዪኬምስትሪ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ የነበረው Isaac Asimov ስለ ግጭት ሲናገር”Violence is the last resort of the incompetent.” ብሎናል። ለዚህ ነው የህዝባችን መከራና ሰቆቃ የማያባራው። በመጨረሻም Ethio Forum በወያኔ ፍቅር የተለከፈ ለመሆኑ የሴራ እርካብ፤ የደም መንበር የሚለውን መጽሃፍ ማንበብ ለበለጠ መረጃ ይጠቅማል። የጠፋው ሚዛናዊ የሆነ ድህረ ገጽና መጣጥፍ እንጂ በሬ ላም ወለደ ወሬማ ድሮም እንሰማው የነበረ ነው። የሰው መኖሩ የሚለካው በሚታይ በሚዳሰስ በሚዘገን ነገር ላይ ተመርኩዞ ሰው ሆኖ ሲገኝ ነው። ለብዙዎች ግን መኖር ከራስ ወዲያ እየሆነ ይኸው በውጭም በሃገር ቤትም ሰውን ያምሳሉ። ይብላኝ ለእናንተ ኖርን ብላችሁ ለምትሞቱት! በቃኝ! Reply Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ Latest from Blog የወንድም ደም መፈሰሱ በሸዋ ያብቃ – ግርማ ካሳ የሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ ምክትል የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊና የአጼ ዳዊት ክፍለ ጦር የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ፣ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ ፋኖ አበባው ሰለሞን፡፡ ህይወቱ ያለፈው በጥይት ተመቶ ነው፡፡ ማንኛውም ፋኖ ሕይወቱ ሲያልፍ ልቤ ህወሃትን ከደሙ ንጹህ ለማድረግ የታቀደ ስብሰባ ወይስ በአብሮ የመኖር ስም አንድን አገዛዝ ብቻ ተጠያቂ ለማድረግ የታቀደ የውይይት መድረክ!! ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር) (ሰኔ 23፣ 2017) June 30, 2025 እ.አ.አ በሰኔ 7፣ 2025 ዓ.ም “የርዕዮት ሚዲያ” ባለቤት የሆነው ቴዎድሮስ ፀጋዬና፣ “የአብሮነት ኢትዮጵያ” አሰባሳቢ መሪ ነኝ የሚለው ልደቱ አያሌው “ታላቅ የተቃውሞ ትዕይንተ-ህዝብ” በሚል፣ ይሁንና ዋናው መሰረተ-ሃሳብ” ጦርነት ይቁም፣ ግፋዊ አገዛዝ ያቁም፣ ዘላቂ ሰላም ይስፈን” በሚሉ ልዩ | ‹ ከቤተመንግስት አልወጣም› ዓብይ | የሽመልስ እና ዝናሽ ግዙፉ ካምፓኒ ልዩ | ‹ ከቤተመንግስት አልወጣም› ዓብይ | የሽመልስ እና ዝናሽ ግዙፉ ካምፓኒ እ.ኤ.አ. በ2024 ብሔራዊ ባንክ 10.5 ቢሊዮን ብር ኪሳራ እንደገጠመው በገለልተኛ ኦዲት ተረጋገጠ በዚሁ ዓመት በነበረ የብር መዳከም 38 ቢሊዮን ብር መክሰሩ ተገልጿል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እ.ኤ.አ. በ2024 በአጠቃላይ የባንክ ሥራው 10.5 ቢሊዮን ብር ኪሳራ እንደገጠመው በገለልተኛ ኦዲት ተረጋገጠ፡፡ ብሔራዊ ባንክ በገለልተኛ የውጭ ኦዲተር ኦዲት 58 የአብይ አህመድ ነጭ ውሸቶች! – ነዓምን ዘለቀ ቆጥራቹህ ስለላካቹህልን እናመሰግናለን! የተረሳ ካለ ጨምሩበት update አደረጋለሁ! 1. ሳናጣራ አናስርም 2.ጊዜ ስለሌለኝ ከኖቬል ሽልማት ፕሮግራም ላይ አልገኝም 3. አንዲት ፈረንሳዊ ላግባህ ብላኝ ስቅስቅ ብዬ አለቀስኩ 4. በተከልነው ችግኝ የሀረማያ ሀይቅ ወደነበረበት
የሃበሻ የብሄር ሰካራም ፓለቲከኞች የዝንተ ዓለም ግብግብና መላላጥን ለመረዳት ብዙ ሞክሬአለሁ። ሰው እንዴት ተንጋሎ ሲተፋ ትፋቱ ከራሱ ላይ እንዳረፈ መረዳት ይሳነዋል? አሁን በትግራይ ውስጥ የምናየው የእብደት ፓለቲካ፤ በአማራ ክልል ያለው እንዘጥ እንዘጥ፤ በኦሮሞ ሃይሎች ያለው የእርስ በእርስ ሽኩቻና ነጻ እናወጣሃለን የሚሉትን ህዝብ ማስራብና ማሳደድ ረጋ ብሎ ላየው እብደት እንጂ ጤና እንዳልሆነ በቀላሉ ይረዳል። ታዲያ በዚህ ዙሪያ ላይ ሳይንሱ ምን ይለናል? የፓለቲካ ሳይንሱን እሳት ጨምሩት፡ የዋልጌዎች ትምህርት ነው። ፓለቲካ ሳይንስ ተምሬአለሁ የሚለን አቶ ጃዋር ለዚህ ክስተት ዋንኛ ማሳያ ነው። ቀለሙን እየለዋወጠ ይዘላብዳል። መማር ብቻውን ሰውን ወደ እውነት አያስጠጋም። እንዲያውም በስማቸው አካባቢ ዶ/ር፤ ኢንጂኒየር፤ ፓስተር፤ ሃዋሪያ፤ ቄስ፤ ሃጂ ወዘተ የሚሉት ሁሉ ለራስ መኖርን የሚያስቀድሙ፤ የሌላው እንባ የማይረዳቸው በጎጥና በጎሳቸው አስመሳይ ፍቅር የታሰሩ የቁም ሙቶች ናቸው። እኔ ሳይንስ የምለው Neuroscienceን ነው። ጭንቅላቱ ተቆርጦ ሲራመድ ያየነው የለምና ማለቂያው እሱ ነው። በዚህ ሳቢያ አንዳንድ Psychiatrists በዓለም ዙሪያና በሃገራችን ስላለው ጉዳይ ሳጫውታቸው እንዲህ አሉኝ። አሁን ላይ “Delusional Disorder” የሚያጠቃቸው መሪዎች በዝተዋል። እነዚህ ግለሰቦች በእውቀት የላቁ ወይም ያነሱ፤ በህብረተሰብ መካከል አንቱ የተባሉ ያለያም ለይቶላቸው ሰው የሚሸሻቸው ሊሆኑ ይችላሉ። በዚህ በሽታ የሚጠቁ ሰዎች ከእነርሱ ውጭ ሌላ በጎ የሚያስብ እንዳለ አድርገው አያምኑም። ሞኝ የያዘውና ወረቀት የያዘው አንድ ነው እንዲሉ ወረቀቱና ሞኙ ሲጠፉ ብቻ ነው ነገርየውም አብሮ የሚያከትመው። ዛሬ ላይ ሰው ለመዘላበድ መንገድ ብዙ ነው። በተለይም Artificial intelligence (AI) ከሰው ተምሮና ራሱን አስተምሮ ይኸው እንሆ የሰውን ድምጽ አስመስሎ፤ ፎቶውን አጣሞና ያልሆነውን ሆነ ብሎ እያቀረበ እውነቱን ከፈጠራው ለመለየት እየተሳነን ነው። በቅርቡ ቴዲ አፍሮ፤ አስቴር አወቀ፤ ጂጂና ሌሎችም ዘፋኞች ስለ ፋኖ ዘፈኑ ተብሎ የቀረበው ዘፈንም የዚህ ቅመር ውጤት ነው። ያልገባው ሆይ ሆይ ሲል፤ የተረዳው ደግሞ አድነኝ በማለት ራሱን ያማትባል። አማቺው የዚህ ዓለም የስልጣኔ ዘርፍ ከሩቅም ከቅርብም የሰዎችን መብት ለመርገጥ፤ ጠላትን ተኮሶና ሳይተኩሱ ለመግደል መንገድን አመቻችቶታል። ግን ይህ ስልጣኔ ተብሎ ሲዘከር ሰው ደንዝዞ አሜን አሜን ይላል። ኢትዪጵያ የሚያስፈልጋት ሰላም ነው። የሰላሟ እንቅፋቶች ደግሞ ብዙ ናቸው። ያኔ ድሮ ሰው በባዶ እግሩ ሲሄድ የነበረን ስብዕናና ልዕልና ዛሬ የለም። ሁሉም ነገር አስረሽ ምቺው ሆኗል። ሰውን የሚለብሰው የሚለውጠው ቢሆን ኑሮ ባለ ገበርዲንና ከረባቶቹ ሃገርን ባላወኩ ነበር። ህመማችን የጭንቅላት ነው። እስቲ ስሙት በትግራይ አለም ገብረዋህድ የሚለውን? እስቲ ረጋ ብላችሁ የጃዋርን መጽሃፍ አንብቡና በየከተማው እየዞረ ከሚናገረው ጋር ዛሬና ትላንቱን መዝኑት? ፍሬ ነገር አለው? እርስ በእርሱ አይማታም? ለኦሮሞ ህዝብ ይጠቅማል? እናንተው ፍረድ! ስለ ሰላም አስፈላጊነት ስንናገር ተከፋይ፤ የብልጽግና ካድሬ፤ ፎቅ የተሰጠው ወዘተ እያሉ ስም የሚለጥፉልን ድውያን ፓለቲከኞች አንድም እውነት የላቸውም። ሰው ስለ ሃገሩ መንግስትንም ተቃዋሚዎችን ሳይደግፍ መጻፍ፤ መናገር አይችልም ያላቸው ማን ይሆን? ሃገርና ህዝብን መውደድ ከዘርና ከቋንቋ ከክልል ጋር አይገናኝም። ማሰሪያው ሰው ሆኖ መገኘት እንጂ! ለዚህ ነው ነገር ሁሉ በጦርነት ይፈታል የሚለውን ሃሳብ ጭራሽ የማልስማማበት። ጦርነት ውስጥ የገባ ህዝብ የሞተው ሞቶ የቀረው ቆሞ ሲንገዳገድ የማይታይ የዝንተ ዓለም ጠባሳ በህሊናውና በአካሉ ላይ እንደሚኖር መረዳት ያስፈልጋል። የገደለም ገዳይም ሁለቱም የሞቱት ያኔ ነውና! እውቁ ጸሃፊና በቫዪኬምስትሪ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ የነበረው Isaac Asimov ስለ ግጭት ሲናገር”Violence is the last resort of the incompetent.” ብሎናል። ለዚህ ነው የህዝባችን መከራና ሰቆቃ የማያባራው። በመጨረሻም Ethio Forum በወያኔ ፍቅር የተለከፈ ለመሆኑ የሴራ እርካብ፤ የደም መንበር የሚለውን መጽሃፍ ማንበብ ለበለጠ መረጃ ይጠቅማል። የጠፋው ሚዛናዊ የሆነ ድህረ ገጽና መጣጥፍ እንጂ በሬ ላም ወለደ ወሬማ ድሮም እንሰማው የነበረ ነው። የሰው መኖሩ የሚለካው በሚታይ በሚዳሰስ በሚዘገን ነገር ላይ ተመርኩዞ ሰው ሆኖ ሲገኝ ነው። ለብዙዎች ግን መኖር ከራስ ወዲያ እየሆነ ይኸው በውጭም በሃገር ቤትም ሰውን ያምሳሉ። ይብላኝ ለእናንተ ኖርን ብላችሁ ለምትሞቱት! በቃኝ! Reply
የወንድም ደም መፈሰሱ በሸዋ ያብቃ – ግርማ ካሳ የሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ ምክትል የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊና የአጼ ዳዊት ክፍለ ጦር የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ፣ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ ፋኖ አበባው ሰለሞን፡፡ ህይወቱ ያለፈው በጥይት ተመቶ ነው፡፡ ማንኛውም ፋኖ ሕይወቱ ሲያልፍ ልቤ
ህወሃትን ከደሙ ንጹህ ለማድረግ የታቀደ ስብሰባ ወይስ በአብሮ የመኖር ስም አንድን አገዛዝ ብቻ ተጠያቂ ለማድረግ የታቀደ የውይይት መድረክ!! ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር) (ሰኔ 23፣ 2017) June 30, 2025 እ.አ.አ በሰኔ 7፣ 2025 ዓ.ም “የርዕዮት ሚዲያ” ባለቤት የሆነው ቴዎድሮስ ፀጋዬና፣ “የአብሮነት ኢትዮጵያ” አሰባሳቢ መሪ ነኝ የሚለው ልደቱ አያሌው “ታላቅ የተቃውሞ ትዕይንተ-ህዝብ” በሚል፣ ይሁንና ዋናው መሰረተ-ሃሳብ” ጦርነት ይቁም፣ ግፋዊ አገዛዝ ያቁም፣ ዘላቂ ሰላም ይስፈን” በሚሉ
ልዩ | ‹ ከቤተመንግስት አልወጣም› ዓብይ | የሽመልስ እና ዝናሽ ግዙፉ ካምፓኒ ልዩ | ‹ ከቤተመንግስት አልወጣም› ዓብይ | የሽመልስ እና ዝናሽ ግዙፉ ካምፓኒ
እ.ኤ.አ. በ2024 ብሔራዊ ባንክ 10.5 ቢሊዮን ብር ኪሳራ እንደገጠመው በገለልተኛ ኦዲት ተረጋገጠ በዚሁ ዓመት በነበረ የብር መዳከም 38 ቢሊዮን ብር መክሰሩ ተገልጿል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እ.ኤ.አ. በ2024 በአጠቃላይ የባንክ ሥራው 10.5 ቢሊዮን ብር ኪሳራ እንደገጠመው በገለልተኛ ኦዲት ተረጋገጠ፡፡ ብሔራዊ ባንክ በገለልተኛ የውጭ ኦዲተር ኦዲት
58 የአብይ አህመድ ነጭ ውሸቶች! – ነዓምን ዘለቀ ቆጥራቹህ ስለላካቹህልን እናመሰግናለን! የተረሳ ካለ ጨምሩበት update አደረጋለሁ! 1. ሳናጣራ አናስርም 2.ጊዜ ስለሌለኝ ከኖቬል ሽልማት ፕሮግራም ላይ አልገኝም 3. አንዲት ፈረንሳዊ ላግባህ ብላኝ ስቅስቅ ብዬ አለቀስኩ 4. በተከልነው ችግኝ የሀረማያ ሀይቅ ወደነበረበት