የሰሞኑ የአደባባይ ምስጢር፦ – እውነቱ ቢሆን
የኦህዴድ ዉሳኔ፦ የአማራ ብልጽግና ራሱን ከህዝቡ መነጠል ስላልቻለ ፈርሶ ጀኔራል አበባው የሚመራው ወታደራዊ አስተዳደር ክልሉን ይምራ፡፡ ከዚያም ህወሀት ኦሮሙማና ብአዴን በጋራ ሆነው ስለወልቃይትና ራያ ጉዳይ ተነጋገሩና መጨረሻ ላይ የሚከተለው በጋራ ተፈጻሚ እንዲሆን ተወሰነ፡፡ የውይይቱ ጭብጦች፦ ጌታቸው ረዳ ለአብይ አህመድ፦ በፕሪቶያው ስምምነታችን መሰረት ራያንና ወልቃይትን አስረክቡንና እኛ ህወሀቶች እናስተዳድረው፡፡ አብይ አህመድ ለጌታቸው ረዳ፦ ወልቃይትንና ራያን አሁን ለጊዜው ፌደራል ያስተዳድረው፡፡ ቀስ በቀስም ቦታወቹን ለእናንተ እናስረክባችኋለን፡፡ ጌታቸው ረዳ ለአብይ አህመድ፦ እንዴት? አሜሪካኖቹ ለሁለታችንም የነገሩንን ረሳሀውን? ይህማ አይሆንም!! ይልቅ ቦታወቹን አስረክበን!! አብይ አህመድ ለጌታቸው ረዳ፦ እንግዳውስ እኛ ልዩ ሀይሉን አፍርሰንላችኋል፡፤ መከላከያችንም አሁን ፋኖን እየተዋጋላችሁ ነው ያለው፡፡ መሳሪያችሁንም አልነጠቅናችሁም፡፤ቦታወቹ ላይ ካለው አርሶ አደር ጋር ተዋግታችሁ ቦታወቹን ተቆጣጠሩና ራያንና ወልቃይትን ዉሰዱ፡፡ ጌታቸው ረዳ ለአብይ አህመድ፦
ምክር ቢጤ ለዶክተር ደሳለኝ ጫኔ፤ ካሳማ ጋር ትግል አትግጠም
ያሳማ ዋና ፍላጎት ተጨማልቆ ማጨማለቅ ስለሆነ፣ ካሳማ ጋር በጭራሽ አትታገል፡፡ (Never wrestle with a pig. You both get dirty and the pig likes it.
የሣጥናኤል ሎሌዎች ኦርቶዶክስንና ሀገርን ለጨለማው መንግሥት እንዴት እንደሸጡ ተመልከቱ!
መምህር ዘመድኩን በቀለ “መልካም ንባብ” ብዬ እስክሰናበታችሁ ድረስ ያለው ሃሳብ የኔ የይነጋል በላቸው የመግቢያ አንቀጽ ነው፡፡ ሀገራችን አሁን ወዳለችበት አዘቅት እንዴት እንደወረደች መምህር ዘመድኩን
የዐማራ ኅልውና ቃል-ኪዳን
ግንቦት ፪ ሽህ ፲፭ ዓ/ም “የዐማራ ኅልዉና ቃል-ኪዳን” ባለፉት ሁለት ትውልዶች የዐማራ ሕዝብ እንደ ሕዝብ የገጠሙትን የኅልውና ተግዳሮቶች በሚገባ አስገንዝቦ አብረው የመጡ ዕድሎችን ለመጠቀም፣
❝እኔ ኢትዮጵያዊያንን አላምንም ከራሴ ጀምሮ” በዓሉ ግርማ ፥ የቀይ ኮከብ ጥሪ ፥ ገፅ 234
❝እኔ ኢትዮጵያዊያንን አላምንም ከራሴ ጀምሮ። በጭንብል ተሸፍነን የምንኖር ህዝቦች ነን። ለሰው የምናሳየው ገፅታና እውነተኛው ባህሪያችን የተለያዩ ናቸው። እንደ ተረታችን ፣ ስነ ፅሁፋችንና ንግግራችን ባህርያችንም
“ጠላት ለማስደሰት ኢትዮጵያን ማስከፋት እና ትጥቅ ማስፈታት ለምን “
በታሪክ ጅረት ኢትዮጵያን እና ህዝቧን በመከራ ጊዜ ከፊት የተገኙ የቁርጥ ቀን ልጆች በተለያየ ጊዜ በአድርባይነት እና በብልጣብልጥነት ልክፍት ባለባቸዉ መገለላቸዉ ድንገት ሳይሆን ልማድ ሆኖ
ዐማራ ሕዝብ ድርጅት (ዐሕድ)
AMHARA PEOPLE’S ORGANIZATION (APO) ዐሕድ ከተመሠረተበት 1984 ዓም ጀምሮ ከሩብ ምዕተ ዓመታት በላይ ሲያስቆጥር ይኽዉ ዛሬ ዓመታዊ ጉባዔዉን አሁን ካለዉ ያማራ ሕዝብ የሕልዉና ትግል
በስዊድን የኢትዮጵያ አንድነት ራዲዮ የስነጽሑፍ ክፍል የቀረበ አገር ሳይኖረን ወደብ አይመረን!
ሰኔ 18 ቀን 2015 ዓም(25-06-2023) ዓለም ከሦስት እጅ በላይ በውሃ የተሸፈነች መሆኗንና የሰው ልጅ ኑሮም ከውሃ ጋር በተያያዘ እንቅስቃሴ ላይ የተመሰረተ መሆኑን የሚክድ ፍጡር