ብአዴን በዚህ መልኩ ነው የተንኮታኮተው – ግርማ ካሳ


ከአማራ ብልጽግና 45 የማዕከላዊ ኮሜቴ አባላት ነበሩ። ከ45ቱ አባላት 32 አባላት ከአብይ አህመድ እንደ ግል ኩባንያው ከጠቀለለው የብልጽግና ፓርቲ ተባረዋል። በተለይም ለውጡ እንዲመጣ ጉልህ ብቻ አይደለም ወሳኝ ሚና የተጫወቱት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ሳይቀር ፣ ዶር አብይ አህመድ ወደ በሩ እያመለከተ ነው ያባረራቸው።፡

አብቹን ከሗላ ተመልከቱት:: ከፊት ያሉትን ከርብቶ ሁሉን ጠቅልሎ ይዟል:: – ግርማ ካሳ

1. ገዱ አንዳርጋቸው
2. ዮሐንስ ቧያለው
3. ላቀ አያሌው
4. ንጉሱ ጥላሁን
5. ፀጋ አራጌ
6. እንዳወቅ አብቴ
7. ዶክተር ስዩም መስፍን
8. ዶክተር ባምላኩ አስረስ
9. ዶክተር ስንታየሁ ወ/ሚካኤል
10. ፈንታ ደጀን
11. ዶክተር ይናገር ደሴ
12. ዶክተር ንጉሴ ምትኩ
13. ወይዘሮ አየለች እሸቴ
14. መላኩ ፈንታ
15. የሻምበል ከበደ
16. ተፈራ ደርበው
17. ተፈራ ወንድማገኝ
18. ግዛት አብዩ
19. ቀለመወርቅ ምህረቴ
20. ሲሳይ ዳምጤ
21. ሙሉቀን አየሁ
22. ዶክተር ጥላሁን መሐሪ
23. ዶክተር ሙሉቀን
24. ግሹ እንዳላማው
25. ወይዘሮ ብዙአየሁ ቢያዝን
26. ወይዘሮ ወርቀሰሙ ማሞ
27. ብርሃኑ ጣምያለው
28. ወይዘሮ ፋንታዬ ጥበቡ
29. ዶክተር መለሰ መኮንን
30. ዶክተር ጥላዬ ጌቴ
31. አቶ ምስራቅ ተፈራ
32. ስሙ የጠፋብን አንድ ሰው
ባይገርማችሁ እነዚህ አመራሮች ተባረው ሕወሃት የነበረው ጻዲቅ አብርሃ ተመራጭ ሆኖ ቀርቧል።
ከኦሮሞ ብልጽግና የማ እከላዊ ኮሚቴ አባል ከነበሩ ሁለት ብቻ ነው የተነሱት። ሌሎች እነ ታዬ ደንድዓ፣ ታከለ ኡማ፣ አዲሱ አረጋ ፣ ሺመልስ አብዲሳ ወዘተ እንዳሉ ናቸው።፡ላለፉት 4 አመታት በኦሮሞ ክልል ሕዝብ እንዲታመስ ያደረጉ አመራሮች በሙሉ እንዳሉ ነው።

ተጨማሪ ያንብቡ:  ስለ ኮሎኔል ታደሰ ጥቂት ልበል፡ ከፍል1 በይታያል የሩቅሰው

1 Comment

  1. Who are these people? What did they contribute to the salvation of the persecuted Amhara civilians? What is their role in the humiliation of the Amhara people? How did they use their office to prevent the current one-man dictatorship from taking root?

    They should consider themselves fortunate to have been kicked out before a revolution sweeps out their remaining treasonous friends out on the streets. The entire EPRDF/ PP leadership would be and should be held accountable for the mess the country finds itself in.
    The blood and tears of the millions of innocent Ethiopians calls to the heavens for justice.
    Igziabher bezihu beqelalu inquan asalefelin yibelu.

    Unless it is stopped, the PP train is destined to take us all to one final destination: Great Ethiopian Genocide

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share