February 19, 2022
3 mins read

ብ/ጀኔራል ተፈራ ማሞ አዲስ የተመደቡበትን ስራ እንደማይቀበሉት ተገለፀ

274171135 454005153071973 1347107231539728810 n
274171135 454005153071973 1347107231539728810 nባህርዳር፤ የካቲት 12/2014/
ብ/ጀኔራል ተፈራ ማሞ አዲስ የተመደቡበትን ስራ እንደማይቀበሉት ነዉ የታወቀዉ ከልዩ ሃይሉ አዛዠነት የተነሱበትም ምክንያት ያለቀ ጦርነት የለም የአማራ ህዝብ ተደራጅቶ ራሱን መጠበቅ አለበት ወጣቶች ሰልጥነው ፋኖ መሆን አለባቸው አለበለዚያ የአማራ ልዩሀይልን መቀላቀል አለባቸው በማለተቻዉ እነደሆነ ተናግሯል።
በአማራ ህዝብ ረጅም ታሪክ ውስጥ ለአማራ ህዝብ መከራና ሰቆቃ ከገባቸው በእጣት ከሚቆጠሩ ከፍተኛ አመራሮች መካከል ጀኔራል ተፈራ ማሞ አንዱ ነው የአማራ ልዩ ኃይል ሰራዊት ካደራጁት ጀግኖች መካከል ጀነራል ተፌራ ግንባር ቀደምም ናቸዉ ።
የአማራን ህዝብ ህይወቱን ሁሉ ገብሮ ማገልገል ፍላጎት ያለው ለአማራ ህዝብ ተወልዶ ለአማራ ህዝብ ለመሞት ቃል የገባው ፤ ሸማቂው ኮማንዶ ተፈራ ማሞ ስራን በነጻነት እንዳይሰራ ፣ የሚፈልገውን እና የሚያግዘውን አካል ወደ ፊት እንዳያመጣ ፣ የሚያቀርበውን እቅድ እና የሰው ሀይል ውድቅ ሲያደርጉበት እንደነበርም ለማወቅ ተችሏል ።
ለፈጣንና አዳዲስ መረጃዎች የአይበገሬዎቹ ልሳን:-
አሻራ ሚዲያ
—–
የአማራ ክልል ልዩ ኃይል አዛዥ የነበሩት የብ/ጄነራል ተፈራ ጠባቂዎች መታሰራቸው ተገለጸ
ከዚህ ቀደም በአማራ ክልል ባለስልጣናት ግድያ ተጠርጥሮ ከታሰሩ በኋላ ክሱ ተነስቶለት የአማራ ክልል ልዩ ኃይል አዛዥ ተደርጎ ተሹመው ባለፉት ሁለት ዓመታት የአማራ ልዩ ኃይልን እና ፋኖን በማደራጀት በጦርነቱ ቁልፍ ተሳትፎ እንደነበራቸው የሚነገርለት ብ/ጄነራል ተፈራ ማሞ ሰሞኑን በፌዴራል መንግስት እና በፋኖ አደረጃጀት መካከል በተፈጠረው አለመግባባት ከሥልጣናቸው ተነስተው የፕሬዚደንቱ የደህንነት አማካሪ ሆኖ እንዲሰሩ ብመደብም አልቀበልም ማለታቸው ይታወቃል።
ትናንትና ምሽት ደግሞ የጄነራሉ ጠባቂዎች የሆኑት ሁለት ልዩ ኃይል አባላት ታፍነው መወሰዳቸው ከባህር ዳር የሚወጡ መረጃዎች አመልክተዋል።
ማለዳ ሚዲያ

1 Comment

  1. ጎበዝ ዶር አብርሃም በላይ ህወአትን አጠናክሮ የወጣ ትግሬ መሆኑ እየታወቀ በእሱ የጦር ሚኒስትርነት ህወአትን መዋጋት እንዴት ይቻላል የዚህ ትያትር ምስጢሩ ምንድነው? የንጹሀን አምላክ የስራችሁን ይስጣችሁ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

ዐብይ አሕመድን ይጸየፉታል እንጅ አይጠሉትም – መስፍን አረጋ

FLc BscXoAgHdLN 1
Next Story

ኢትዮጵያዊነት፣ HR6600ና ወቅታዊ ጉዳዮች – የመፍትሄ ሃሳቦች- ከአባዊርቱ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop