የድምፃዊ ሐጫሉ ሁንዴሳ የቀብር ሥነ ሥርዓት በተወለደበት አምቦ ከተማ ተፈጸመ July 2, 2020 ዜና Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email https://www.facebook.com/dw.amharic/posts/3497536120279459 የድምፃዊ ሐጫሉ ሁንዴሳ የቀብር ሥነ ሥርዓት በተወለደበት አምቦ ከተማ ተፈጸመ። በከተማዋ በሚገኘው ስታዲዮም የሽኝት መርሐ ግብር ተካሒዷል። በሁለቱም ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት አልተገኙም። በቀብር ሥነ ሥርዓቱም የተገኙ ሰዎች እጅግ ጥቂት ሆነው ታይተዋል። Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ Previous Story ኢሳት ልዩ ዜና July 2020 Next Story ሃጫሎን ማን ሊገድለው ይችላል ለምን?