Browse Category

ሰብአዊ መብት - Page 7

ዜጎች ከፍትህ ምንጭ ጠጥተው ይረኩ ዘንድ – ገለታው ዘለቀ

ሃገራችን ኢትዮጵያ በከፋ ስርአታዊ ሽብር ላይ እስከ አሁን ድረስ እንዳለች አለች። ፍርድ ቤት በዋስ የለቀቀውን ፓሊስ ለፍርድ ቤት አልታዘዝም ብሎ ትእዛዙን ሲንቅና በተቋማት መካከል ግጭት ሲፈጠር፣ በክልሎች መካከል ግጭትና አለመተማመን ዳብሮ ሁሉም

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጋዜጣዊ መግለጫ

ግንቦት 28 ቀን 2014 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በግንቦት 25 ቀን 2014 ዓ.ም.  የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ሁሉን-አቀፍ የግምገማ መድረክ (Universal Periodic Review) ምክረ ሃሳቦች አፈጻጸምን ከማስተዋወቅና ከመቆጣጠር

የአራት ኪሎው አድባር – ተመስገን ደሳለኝ!

ሰዎች አንዳንዴ ጋዜጠኞች፣ አክቲቪስቶች፣ እና ፖለቲከኞች ማሽን ይመስሏቸዋል። ሰዎች ወደ አደባባይ ትግል የሚገቡት ብዙ ጊዜ ወደው እና መርጠውት አይደለም፤ የሕሊና ዕዳ ሆኖባቸው ነው። የአፈ እንግሊዞች “ignorance is bliss” (‘አለማወቅ መታደል ነው’ እንደማለት)

ዘመነን መያዝ ያልቻለዉ የመንግስት ሰራዊት የእናቱን ቤት በጥይት ደብድቧል። – አስረስ ማረ ዳምጤ

ራሱን የአማራ ክልል ፀጥታ ምክር ቤት ብሎ የሚጠራው እና በየትኛውም የክልሉ እና የፌደራል ህግጋት የማይታወቀው ህገ-ወጥ ቡድን በዘመነ ካሴ ላይ ያሰማራው እና ዘመነን መያዝ ያልቻለዉ ሰራዊት የእናቱን ቤት በጥይት ደብድቧል። መፅሀፍትን ጨምሮ

ልጆቿን እዬበላች የማትጠግብ ሀገር – አገሬ አዲስ

ግንቦት 21 ቀን2014 ዓም(29-05-2022) በተለምዶ አባባል የራባት ድመት ልጇን ትበላለች ሲባል እንጂ ሃገር ልጇን ትበላለች ሲባል ተሰምቶ አይታወቅም።እርሃብ ክፉ ነው፤ክፉ ነገርም ያሠራል።ምሳሌው በድመት ብቻ ተወስኖ የሚቀር ሳይሆን በሰው ልጆችም በተግባር የሚፈጸም መሆኑን

ኦህዴድ ዛሬ የያዘዉን ስልጣን ያገኘዉ እጅግ በርካታ ጀግኖች ወያኔን ታግለዉ በህዝባዊ ትግል አስወግደዉት ነዉ

: # የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ በዋሽንግተን! # ጉዳዩ:- ሰሞኑን በፋኖ እና ባልደራስ አባላት ፣ በጋዜጠኞች፣ በመብት ተሟጓቾች፣ በማህበራዊ አንቂዎች ላይ:- 1—እየተፈፀመ የሚገኘውን ግድያ በመቃወም 2—እየተፈፀመ የሚገኘውን እስር በመቃወም 2—እየተፈፀመ የሚገኘውን አፈና በመቃወም

በዓለም ድንቃ ድንቅ መዝገብ ሊሰፍር የሚገባው ትንግርት

አሳየ ደርቤ ከቀናት በፊት ጋዜጠኛ ሰሎሞን ሹምዬን ሊያፍኑ ወደ ቤቱ ያመሩ ኃይሎች እሱን ማግኘት በተሳናቸው ጊዜ እኅቱን አፍነው ወሰዱ፡፡ ይሄንንም አሳፋሪ ድርጊት የሰማው ጋዜጠኛ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄዶ ‹‹ሰሎሞን እስኪመጣ ፥ ሰላማዊት

መስከረም አበራን በሁከትና ብጥብጥ በማስነሳት እና አማራ ክልልን ከፌደራል መንግሥቱ ለመነጠል ትሰራለች ብሎ እንደጠረጠራት ለችሎት አስረድቷል

የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ትናንት ረፋዱ ላይ ባዋለው ችሎት የዩትዩብ መገናኛ ብዙኀን ዝግጅት አቅራቢዋን መስከረም አበራን ጉዳይ ተመልክቷል። በዕለቱ መርማሪ ፖሊስ ተጠርጣሪዋ ሁከትና ብጥብጥ በማስነሳት እና አማራ ክልልን ከፌደራል መንግሥቱ ለመነጠል ገንዘብ

የአስተሳሰብ ነፃነትን በመገደብ ማንነትን መግደል አይቻልም !! (አሥራደው ከፈረንሳይ)

ሞጋች ዜጎችን በማፈን፤ የማሰብ ነፃነትን መግደል አይቻልም ! መንደርደሪያ በኢትዮጵያ፤ በአብይ አህመድ የሥልጣን ዘመን፤ ማሰብ ክልክል ነው ! መጻፍ ክልክል ነው ! መናገር ክልክል ነው ! መሰብሰብ ክልክል ነው ! ሠላማዊ ሰልፍ ማድረግ ክልክል ነው ! ሁለቱ የዘርና

መስከረም አበራ ከኤርፖርት መታፈኗ ተሰማ

መንግስት እየሄደበት ያለው አካሄድ የፖለቲካ ቁርሾ ከመፍጠርና የሕዝብ አመፅ ወደ መቀስቀስ ነው። ወልዲያ እና ሌሎች የአማራ ከተሞች ላይ እየተደረገ ያለው ወታደራዊ ዘመቻም አሳሳቢ ነው። ባለፍነው እንዳልነው ሕዝብ ሰላም ይፈልጋል። አንድ ጊዜ በጦርነት

አንድ አጭር ጥያቄ ለፍትህ ምኒስትሩ ለዶከተር ጌድዮን ጢሞትዮስ

የፍትህ ምኒስትሩ ዶክተር ጌድዮን ጢሞቲዎስ የመንግስት ባለስልጣን ከመሆኑ ጥቂት ቀደም ብሎ  በትዊተር ገጹ ላይ የሚከተለውን አስፍሮ  ነበር። “በፖለቲካ ውሳኔ፣ ለፖለቲካ  አላማ ክስ ይመሰረታል።  በፖለቲካ ውሳኔ፣ለፖለቲካ አላማ ክስ ይቋረጣል።  ስልጣንን ለመጠበቅ ሰዎች ይታሰራሉ፣ ስልጣንን ለማቆየት ደግሞ ይፈታሉ። ሕግ  ሙሉ  በሙሉ በፖለቲካ ሞግዚትነት ስር በሚያድርበት ሀገር፣  ሕግ  ለሃቅና ለፍትህ ባዳ ሆኖ  በፍርድ አደባባይ  ሸፍጥ ይገናል።  ለማንኛውም፣  ፓርላማ ልናያቸው  ሲገባ ዘብጥያ የከረሙት  ሊፈቱ

የአርባምንጩን የእነ እስክንድር ነጋ’ን እስር ባሰብኩ ጊዜ! ወደየት እያመራን ነን? ብለን ደግመን ደጋግሜን መጠየቅ አለብን – ዳንኤል ሽበሽ

ሰሞኑን በዕድሜ የገፉ ወላጅ እናቴንና አባቴን ጨምሮ ሌሎች ቤተሰቦቼን ለመጎበኘት፣ በእርግዝና ምክንያት በጽኑ ታማ በሆስፒታል የሚትገኘውን እህቴን ለማስታመም እና የቆዩ ወዳጅ ዘመድ ለቅሶ ለመድረስ ባጠቃላይ ለማህበራዊ ጉዳዮች ወደ ትውልድ አከባቢዬ ቁጫ (ሰላምበር)
April 22, 2022

በኢትዮጵያ 26.2 ሚሊዮን ህዝብ የስብዓዊ እርዳታ ድጋፍ ይፈልጋል፣በድርቁ 1.7 ሚሊዮን እንሰሳት ሞተዋል!

ሚሊዮን ዘአማኑኤል ት-ኢኮኖሚ  /ET- ECONOMY Current Food Security and Conflict areas in Ethiopia ርሃብተኞችን በስብዓዊ ጋሻነት አግተው የእርዳታ እህልና መድኃኒት እንዳይደርስ በማድረግ የህፃናት እልቂት በሃገሪቱ እየተከሠተ ይገኛል፡፡ ርሃብን እንደ ጦር መሣሪያ በመጠቀም የዘር
1 5 6 7 8 9 11
Go toTop