February 7, 2019
1 min read

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታዎች  ዛሬ በተለያዩ ከተሞች ተደርገዋል

93947

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታዎች  ዛሬ በተለያዩ ከተሞች ተደርገዋል::

በውጤቱም:

መቐለ 70 እ. ፋሲል ከነማን 1ለ0 ሲያሸንፍ

ጅማ አባ ጅፋር እና ድሬዳዋ ከተማ 3-3 ሲለያዩ

ባህር ዳር ከተማ ስሑል ሽረን 2ለ0 አሸንፏል::

በትናንትናው ዕለት በተደረጉ ጨዋታዎች

አዳማ ከተማ 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ ሲለያዩ 

ደደቢት በሜዳውና በደጋፊው ፊት በመከላከያ 3ለ0 ተሸንፏል::

በአዲስ አበባ የተደረገው ወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታ ሲዳማዎች 2ለ1 አሸንፈዋል::

https://www.youtube.com/watch?v=TNJ0ZY7goIY&t=205s

93944
Previous Story

አብን፤ በፓርላማው የተሾመውን የአስተዳደር እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አባላትን ውሳኔ እውቅና ላልሰጥ እችላለሁ ሲል አስጠነቀቀ

93953
Next Story

መንግስት ጌታቸው አሰፋን የመያዝ አቅም ከሌለው “አልቻልኩም” ብሎ ለሕዝብ ይፋ እንዲያደርግ ተጠየቀ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop