Hiber Radio:ኢትዮጵያዊያኑ በዲሲ የኢሕአዴጉን አቃቤ ሕግ በተቃውሞ አንገት አስደፉ * በዱባይ በኢትዮጵያዊቷ ላይ የወሲብ ጥቃት የፈጸመው በነፃ ተለቀቀ

/

ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ
የህብር ሬዲዮ ጥቅምት 23 ቀን 2007 ፕሮግራም !

<... ገዢው ፓርቲ ምርጫ ቦርድን ብቻ ሳይሆን ሌሎቹንም ተቋማት ተቆጣጥሯል። አሁን ምርጫ ውስጥ እንገባለን አንገባም ለማለት አንችልም ። የፖለቲካ ምህዳሩ እንዲሰፋ እየጠየቅን ሁኔታዎች ካልተለወጡ ያኔ እንወስናለን። ይህን እና ጥቅምት 27እና 28 ቀን መኢአድ ጉባዔውን ያደርጋል...>

አቶ ተስፋሁን ዓለምነህ የመኢአድ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ሀላፊ በአንድነት ላይ ሰሞኑን በገዢው ፓርቲ የተከፈተውን ዘመቻ አስመልክቶ ለህብር ሬዲዮ ከሰጠው ምላሽ የተወሰደ (ሙሉውን ያዳምጡ)

የጥቅምት 22 ቀን 1998 የዲሞክራሲ ሰማዕታት ልዩ ትውስታ(ልዩ ዝግጅት)

የቡርኪናፋሶ አብዮትና የዜጎች ህልም የወታደሩ ተመልሶ ስልታን መያዝ (ልዩ ዘገባ)

የኡበር አማራጭ የትራንስፖርት አገልግሎትና በቬጋስ የገጠመው ግብ ግብ ውይይት ከተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች በታክሲና ኡበር በአገልግሎት ላይ ካሉ ጋር የተደረገ ቆይታ (ውይይት ክፍል ሁለት )

ሌሎችም

ዜናዎቻችን

በዲሲ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በአገር ቤት ጋዜጠኞችንና የተቃዋሚ አባላትን የሚከሰውን ዐቃቤ ሕግ አግኝተው አንገት አስደፉ

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በጨለማ ከቅሊንጦ ወደ ዝዋይ እስር ቤት ተዛወረ

አምንስቲ ኢትዮጵያ ገብቼ የሰብዓዊ መብት ጥሰቱን እንዳላጣራ ተከለከልኩ አለ

እንግሊዝ ለኢህአዴግ ፖሊስ ማሰልጠኛ የምታደርገውን የ27 ሚሊዮን ፓውንድ የገንዘብ ድጋፍ አገደች

በዱባይ ኢትዮጵያዊቷ ላይ የወሲብ ጥቃት የፈጸመው በነጻ ተለቀቀ

ዶ/ር አክሎግ ቢራራ አሜሪካን ጨምሮ ለህወሃት ኢህአዴግ አገዛዝ የገንዘብ ድጋፍ የሚሰጡ አገራትና ድርጅቶች ከጊዜያዊ ይልቅ ዘላቂ ጥቅማቸውን እዲያጤኑ አሳሰቡ

አንድነት ፓርቲ የጥቅምት 22 ሰማዕታትንና የሕሊና እስረኞችን በሻማ ማብራት ዘከረ

በዲሲ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የታክሲ አሽከርካሪዎች ኡበርን ተቃወሙ

ሌሎችም ዜናዎች አሉ

ተጨማሪ ያንብቡ:  ኦባንግ የኢህአዴግ ደጋፊ ስደተኞችን አስጠነቀቁ
Share