Hiber Radio: ተክሌ የሻውና ዶ/ር መረራ ጉዲና በኦሮሚያ ክልል ስለተፈጸመው ጭፍጨፋ ተናገሩ፤ ኢሳያስ ሕገመንግስቴን ላሻሽል አሉ

/

የህብር ሬዲዮ ግንቦት 17 ቀን 2006 ፕሮግራም
ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ
<<...በኦሮሚያ በግምቢ. እና በአካባቢው በነቀምት ሰሞኑን የተፈጸመው የአማራን የዘር ማጥፋት እንጂ ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር ግንኙነት የለውም። ሁሉም ሰው የሆነ ሊያወግዘው የሚገባ ናዚያዊ ድርጊት ነው ...>>

አቶ ተክሌ የሻው የሞረሽ ወገኔ ሊቀመንበር በወቅታዊ ገዳይ ለህብር ከሰጡት ቃለ መጠይቅ

<...ሁሉም ወገኖች የኔ ብቻ መንገድ ያዋጣል ማለታቸውን ትተው መሐል መንገድ መጥተው መነጋገር መቻል አለባቸው። ሕዝቡ በአንድ ላይ አብሮ በሰላም በሚኖርበት መንገድ ላይ መስራት ካልቻሉ ሁኔታዎች አሁን ካለውም አስከፊ ሊሆኑ ይችላሉ ...>

ዶ/ር መረራ ጉዲና የወቅቱ የመድረክ ሊቀመንበር ለህብር ከሰጡት ማብራሪያ (ሙሉውን ያዳምጡት)

<<...እዚህ ሎስ አንጀለስ የምንገኝ ኢትዮጵአውያን አደባባይ ለተቃውሞ የወጣነው የዘረኛውን አገዛዝ ድርጊት በመቃወም ለወገኖቻችን ድምጽ ለመሆን ነው...>>

አቶ መስፍን ሀይሉ በሎስ አንጀለስ ከኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሰልፍ አስተባባሪዎች አንዱ ለህብር ከሰጡት ቃለ ምልልስ የተወሰደ

የግብጽ ምርጫ ከኢትዮጵያ ጋር ለገባችበት ውጥረት አዲስ መንገድ ወይስ ሌላ ፍጥጫ ይዞ ይመጣ ይሆን? (ልየ ዘገባ)

ውይይት እንደገና ዩኒየን እንደገና መደራጀት ?

ዜናዎቻችን

ሞረሽ ወገኔ በኦሮሚያ ክልል የተፈጸመውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ሁሉም ኢትዮጵአዊ እንዲያወግዘው ጠየቀ

ለሰላም ለቆሙ የኦሮሞ ድርጅቶች ጥሪ አቀረበ

– ዶ/ር መረራ ጊዲና ተቃዋሚዎች ልዩነታቸውን አቻችለው በአገሪቱ ሰላምና ሕዝቡ በጋራ አብሮ እንዲኖር መስራት ካልቻሉ አሁን የሚታዩ አደጋዎች እየከፉ እንዳይሄዱ ስጋታቸውን ገለጹ

– የኬኒያ ፖሊስ 29 ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን አሰረ

– የኢትዮጵያው አገዛዝ የዜጎቹን ሲም ካርድ በመጥለፍ እንደሚሰልል ተዘገበ

– ኢትዮጵያ የግብጹን ጋዜጠኛ አስራ ከአገሯ አባረረች

– ለመድረክ ሰልፍ ቡራዩ ላይ ሲቀሰቅሱ የታሰሩት አልተፈቱም

* አስራት አብርሃን ደህንነቶች አፍነው ያደረሱበት አልታወቀም

– ፕ/ት ኢሳያስ ሕገ መንግስት ላሻሽል ነው አሉ

ተቃዋሚዎቻቸው ጠመንጃ ማንሳታቸውን

– በቬጋስ ታክሲ ቀምታ ሹፌሩን ገጭታ ያመለጠችውን ፖሊስ ዛሬም እየፈለኩ ነው አለ

_ የኢትዮጵያ ራዕይ ማህበር አዲስ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት የሀላፊነት ድልድል አደረገ

ሌሎችም ዜናዎች አሉ

ተጨማሪ ያንብቡ:  ፀረ ሙስና ኮሚሽን የምድር ባቡር የድሬዳዋ ኃላፊዎችን በቁጥጥር ሥር አዋለ

4 Comments

  1. Oromo elites and Oromo politicians are giving a silent support against the on going attack on innocent Amharas in OROMIYA and they all support the statue of Annole erected on the basis of hear say, no historical proof to support about the Breast story, according to Aba Bahrain Oromos were cutting the breast of women even cut the belly of pregnant women in the 16 century and they did the same thing including cutting out a pregnant women belly and hacking even AMHARA children in Arba Gogu, Bedeno and recently in WOLLEGA and this shows us cutting a human organ is part of a long Oromo tradition not AMHARA people culture

    The saddest tuning is Dr Merara never tried to condemn the killings of innocent Amharas in WOLLEGA rather he was bulshiting about political parties, as a political scientist he should have known or predict the coming devastating civil war between Amharas and Oromos and sureley he should know one day Amharas will say enough to the killings and attacks of Oromos and by then everybody including himself who preached hate will be responsible and hold accountable for the hate propaganda they have been spreading for a half century and the Veterans of Arba Gogu who live comfortably in the west also will be brought to justice,
    I would like to see the stupid dr Negaso who is using his history knowledge to criminalize Amharas brought to the international court of justice and this day will come for all OLFites and Woyanes who have been planning and executing the Zer Matfat

  2. It is the fascist woyane gujile that is behind the massacre on the amhara in Gimbi and in the universities in wollega and ambo. while all the talk has been about the killing of oromo students, at the same time the fascist woyane gujile has been systematically massacring, displacing amharas living in these areas using its OPDO cadres. Who is going to speak for these amharas.

    It is a subtle campaign of genocide to illiminate the amhara population desguised as a campaign against Addis abeba city plan. The sad thing is those who are dying are as many oromo as amharas, by the bullets of TPLF.

  3. nobody insulted minilik for his massacre against oromo yet they say oromos massacred amharas. Only reason amharas were injured in the protest was cause they supported the masterplan saying ‘it is for development’

Comments are closed.

Share