September 18, 2023 ዜና 1 min readየአብይ አህመድ ግፍ: በአውራ ጎዳና መንደር ግድያ፡ ዘረፋ ተስፋፍቷል። ህዝቡ አከባቢውን ለቆ ተሰዷልhttps://youtu.be/su2dS0Z3_mk?si=Vw9y9wwUSUTvNEPChttps://youtu.be/RNEFNlOSl5c?si=5O4NNV0qllch_YEV በአውራ ጎዳና መንደር ግድያ፡ ዘረፋ ተስፋፍቷል። ህዝቡ አከባቢውን ለቆ ተሰዷል Facebook X Pinterest Linkedin Whatsapp Reddit Email 1 Comment ወይ ጉድ መቼ ነው ቆም ብለን በማሰብ ከመተኮሳችን በፊት እንዴትና ለምን ብለን የምንጠይቀው? ነው ወይስ እንደ ወያኔ ዋርድያ ተኩሶ ገድሎ ቁም ማለት ተለመደ? አፍሪቃ አሳዛኝ አህጉር ነበረች አሁንም ብሶባታል እንጂ አልተሻላትም። ለዚህም ያለ ቅጥ የሰው መብዛትና በየምክንያቱ መከፋፈል ሌሎችንም ችግሮች ተዳብለው የሚያፈልቁት የሰቆቃ ውጤት ነው። አሁን በቅርብ በወጣ ዜና ላይ በደቡብ አፍሪቃ የስደተኞች ጥላቻ ጣራ ላይ ስለወጣ ያኔ በነጩ የአፓርታይድ አገዛዝ ሃበሳቸውን ሲያዪ የነበሩ ጥቁሮች ዛሬ ጥቁር ጠል ሆነው ታጣቂ በማሰባሰብ ሰውን በማሳደድና ቤቱን በመለኮስ ላይ ይገኛሉ። በቱኒዚያ የሃገሪቱ መሪ ጥቁሮች የሃገራችን ችግር ናቸው ብለው በመናገራቸው እዚያው ተሰደው በስደትም ይሁን በሥራ የነበሩ ሁሉ ግማሹ ወደመጣበት ሲመለስ ሌላው በባህር ተንሳፎ ባህር ይበላዋል ወይም ላምፓድሳ ደሴት ላይ አርፎ የአውሮፓን በስደተኞች መጥለቅለቅ ፍራቻ ጫፍ ላይ አድርሶታል። የአውሮፓ የስደተኞች አቀባበል ፓሊሲ ተለውጧል/ይለወጣል። ጊዜው ተቀይሯል። ድሮ ሰው የፓለቲካም ሆነ የሌላ ጥገኝነት ይጠይቅ ነበር። አሁን ላይ ግን ኑሮን ለማሸነፍ የሚደረግ ስደት ስለሆነ እየተተኮሰበትም አይቆምም። ሰዓቱ መሽቷል። ሰው በምናቡ በሚያየው እንጂ በጨበጠው ነገር አይረካም። ትላንት ኤርትራ ለኤርትራዊያን ሲሉን የነበሩ የፓለቲካ ጀለፎዎች ዛሬ ምድሪቱ ሰው የማይኖርባት ሁሉ በየደረሰበት እግሬ አውጭኝ የሚልባት ምድር ሆናለች። ቀድመው የወጡትም ሆነ አሁን በየምክንያቱ በዓለም የተበተኑት አሁን እንሆ ተከፋፍለው ሲዋቀጡ ማየት አይ የሃበሻ ፓለቲካ ሁሌ ጡጫና ጠበንጃ ያሰኛል። ከቁራሽ የተረፈችው ኢትዮጵያም በወያኔ አጥንቷ ተግጦ ህዝቦቿ በዘርና በቋንቋ ተከፋፍለውና ደንበርና ክልል ተበጅቶላቸው ሲገድሉና ሲገዳደሉ ኖረው አሁን ይባስ ብሎ የኦሮሞው ፓለቲካ ትሻልን ትቼ ትብስን እንድንል አድርጎናል። ጎረቤት ሃገሮች በተለይም ለብዙ ሃበሾች መጠለያና ማሻገሪያ የሆነችው ሱዳን የእብድ ገላጋይ ሆነው ገብተው ለዚህም ለዚያም እሳት እያቀበሉ አሁን የምናየውን የሰዎች እልቂትና ስደት መከራና ረሃብ አስከትለዋል። ሱዳንን ለረጅም ጊዜ መከራ ውስጥ ዘፍቀዋታል። የኢትዪጵያ እድል ፈንታ ከሱዳኑ ቢከፋ እንጂ አይሻልም። መግደል መሸነፍ ነው ያለን ጠ/ሚ አሁን ላይ እናሸንፋለን ሲል መደመጡ ፓለቲካው ከመንገድ የወጣ መሆኑን ያሳያል። ወንድምና እህቱን ገድሎ፤ ሃገር አፍርሶና አፈናቅሎ ያሸነፈ የለም። እኔን የናፈቀኝ በዙሩና በጎሳው የሚያቀነቅን ሲልለት የነጭ አገልጋይ፤ ሳይሆንለት የአረብ አፍቃሪ የሚሆን ፓለቲከኛ ሳይሆን በዓለም ላይ ለተበተኑ የጥቁር ህዝቦች አንድነት የሚታገል ነው። በየትኛውም የዓለም ክፍል የቆዳ ቀለማቸው በመጥቆሩ የተነሳ ተገለው፤ ድሃ ሆነው፤ ወይም በጉልበት ሥራና በሚያስከፋ የፋብሪካ ሥራ ላይ ተጠምደው ያለ እድሜአቸው የሚሞቱ እልፎች ናቸው። በዝባዡ ነጭና አረብ ነው። ለዚያውም ሥራው ከተገኘ ነው። እንግዲህ ክፋትና ተንኮልን በመተው ብዕርና ስብዕናን ተላብሶ ዓለምን በሚያስደምም መልኩ ለጥቁር ህዝቦች እኩልነት መታገል እንጂ ያዙኝ ልቀቁኝ እያሉ እልፍ ዘመን በጥይት መጠዛጠዙ የህዝባችን መከራ ያራዝመዋል እንጂ መፍትሄ አያመጣም። አሁን በምንጃርና በአውራ ጎዳና እንዲሁም በተለያዪ የአማራና የኦሮሞ አልፎ ተርፎም በሱማሊያ ክልሎች የምናየው መገዳደል፤ ሰውን ማገትና ገንዘብ መጠየቅ፤ ካልሆነም መግደል የሃገሪቱን ህግ የለሽነትና የህዝባችን መከራ አጉልቶ ያሳያል። ግን በዚህም በዚያም የወሬ ቋት ሆነው የሆነውንም ያልሆነውንም እየቀጠሉ የሚያወሩን ሁሉ ለሃገሪቱ ጥቅም ሳይሆን ለራሳቸው ሽርፍራፊ ሳንቲም ለቀማ መሆኑን ልንረዳ ይገባል። ማንም ምንም የዜና አውታር ሙሉ እውነትነት የለበትም። እንደ ምዕራባዊያን ሸቀጥ ከእቃው መጠቅለያው ያምራል እንጂ። ግን የሃገራችን ገበሬ እንዳለው ሃሜት መወጣጫው መሰላል ምላሱ አንድ ቀን አይቀርም ወድቆ መሰበሩ ነው። ዛሬ በግፈኞች የሚሞተው ይሞታል ገዳይም በሌላ ገዳይ ይገደላል ሌላውን ገዳይም ሌላ ገዳይ ይገድለዋል። የአዙሪት ፓለቲካ ማለት ይህ ነው። በሰው ደምና እንባ የሚሳለቁ ሁሉ የቁም እንስሳዎች ናቸው። የአብይ አህመድና የኦሮሞ ፓለቲከኞች ፈንጠዚያም ያከትማል። የሩቅና የቅርብ ታሪክ የሚያሳየን ይህኑ እውነታ ነው። 2016 ዓ. ም ምን አሳይቶን ያልፍ ወይም እናልፍ ይሆን? ቆይቶ ማየት ነው። ጅምሩ ግን ደግ አይደለም።፡ በቃኝ!ReplyLeave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Previous Storyለኢትዮጵያ ሰላም፤ ዲሞክራሲ፤ አንድነትና ልማት ስለሚያስፈልጉ መሠረታዊ መፍትሔዎች Next Storyባለሀብቱ አቶ ወርቁ አይተነው ከሀገር ወጡ Latest from Blog የእስክንድር የባልደራስ ፖለቲካ ልምድ ለፋኖ የህልዉና ትግል መቅሰፍት ነዉ!! አንተነህ ሽፈራዉ (ኢ/ር) October 15, 2024 መርህ አልባዉ እክንድር ነጋ ወደ ማኅበራዊ ሚዲያ ብቅ ባለ ቁጥር በአማራ ሕዝብ የህልዉና ትግል (ፋኖ) አመራሮች ላይ እጅግ በጣም መርዛማ የሆኑ ስም የማጥፋት ዘመቻዉን አጠናክሮ የቀጠለበት “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ። ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
ወይ ጉድ መቼ ነው ቆም ብለን በማሰብ ከመተኮሳችን በፊት እንዴትና ለምን ብለን የምንጠይቀው? ነው ወይስ እንደ ወያኔ ዋርድያ ተኩሶ ገድሎ ቁም ማለት ተለመደ? አፍሪቃ አሳዛኝ አህጉር ነበረች አሁንም ብሶባታል እንጂ አልተሻላትም። ለዚህም ያለ ቅጥ የሰው መብዛትና በየምክንያቱ መከፋፈል ሌሎችንም ችግሮች ተዳብለው የሚያፈልቁት የሰቆቃ ውጤት ነው። አሁን በቅርብ በወጣ ዜና ላይ በደቡብ አፍሪቃ የስደተኞች ጥላቻ ጣራ ላይ ስለወጣ ያኔ በነጩ የአፓርታይድ አገዛዝ ሃበሳቸውን ሲያዪ የነበሩ ጥቁሮች ዛሬ ጥቁር ጠል ሆነው ታጣቂ በማሰባሰብ ሰውን በማሳደድና ቤቱን በመለኮስ ላይ ይገኛሉ። በቱኒዚያ የሃገሪቱ መሪ ጥቁሮች የሃገራችን ችግር ናቸው ብለው በመናገራቸው እዚያው ተሰደው በስደትም ይሁን በሥራ የነበሩ ሁሉ ግማሹ ወደመጣበት ሲመለስ ሌላው በባህር ተንሳፎ ባህር ይበላዋል ወይም ላምፓድሳ ደሴት ላይ አርፎ የአውሮፓን በስደተኞች መጥለቅለቅ ፍራቻ ጫፍ ላይ አድርሶታል። የአውሮፓ የስደተኞች አቀባበል ፓሊሲ ተለውጧል/ይለወጣል። ጊዜው ተቀይሯል። ድሮ ሰው የፓለቲካም ሆነ የሌላ ጥገኝነት ይጠይቅ ነበር። አሁን ላይ ግን ኑሮን ለማሸነፍ የሚደረግ ስደት ስለሆነ እየተተኮሰበትም አይቆምም። ሰዓቱ መሽቷል። ሰው በምናቡ በሚያየው እንጂ በጨበጠው ነገር አይረካም። ትላንት ኤርትራ ለኤርትራዊያን ሲሉን የነበሩ የፓለቲካ ጀለፎዎች ዛሬ ምድሪቱ ሰው የማይኖርባት ሁሉ በየደረሰበት እግሬ አውጭኝ የሚልባት ምድር ሆናለች። ቀድመው የወጡትም ሆነ አሁን በየምክንያቱ በዓለም የተበተኑት አሁን እንሆ ተከፋፍለው ሲዋቀጡ ማየት አይ የሃበሻ ፓለቲካ ሁሌ ጡጫና ጠበንጃ ያሰኛል። ከቁራሽ የተረፈችው ኢትዮጵያም በወያኔ አጥንቷ ተግጦ ህዝቦቿ በዘርና በቋንቋ ተከፋፍለውና ደንበርና ክልል ተበጅቶላቸው ሲገድሉና ሲገዳደሉ ኖረው አሁን ይባስ ብሎ የኦሮሞው ፓለቲካ ትሻልን ትቼ ትብስን እንድንል አድርጎናል። ጎረቤት ሃገሮች በተለይም ለብዙ ሃበሾች መጠለያና ማሻገሪያ የሆነችው ሱዳን የእብድ ገላጋይ ሆነው ገብተው ለዚህም ለዚያም እሳት እያቀበሉ አሁን የምናየውን የሰዎች እልቂትና ስደት መከራና ረሃብ አስከትለዋል። ሱዳንን ለረጅም ጊዜ መከራ ውስጥ ዘፍቀዋታል። የኢትዪጵያ እድል ፈንታ ከሱዳኑ ቢከፋ እንጂ አይሻልም። መግደል መሸነፍ ነው ያለን ጠ/ሚ አሁን ላይ እናሸንፋለን ሲል መደመጡ ፓለቲካው ከመንገድ የወጣ መሆኑን ያሳያል። ወንድምና እህቱን ገድሎ፤ ሃገር አፍርሶና አፈናቅሎ ያሸነፈ የለም። እኔን የናፈቀኝ በዙሩና በጎሳው የሚያቀነቅን ሲልለት የነጭ አገልጋይ፤ ሳይሆንለት የአረብ አፍቃሪ የሚሆን ፓለቲከኛ ሳይሆን በዓለም ላይ ለተበተኑ የጥቁር ህዝቦች አንድነት የሚታገል ነው። በየትኛውም የዓለም ክፍል የቆዳ ቀለማቸው በመጥቆሩ የተነሳ ተገለው፤ ድሃ ሆነው፤ ወይም በጉልበት ሥራና በሚያስከፋ የፋብሪካ ሥራ ላይ ተጠምደው ያለ እድሜአቸው የሚሞቱ እልፎች ናቸው። በዝባዡ ነጭና አረብ ነው። ለዚያውም ሥራው ከተገኘ ነው። እንግዲህ ክፋትና ተንኮልን በመተው ብዕርና ስብዕናን ተላብሶ ዓለምን በሚያስደምም መልኩ ለጥቁር ህዝቦች እኩልነት መታገል እንጂ ያዙኝ ልቀቁኝ እያሉ እልፍ ዘመን በጥይት መጠዛጠዙ የህዝባችን መከራ ያራዝመዋል እንጂ መፍትሄ አያመጣም። አሁን በምንጃርና በአውራ ጎዳና እንዲሁም በተለያዪ የአማራና የኦሮሞ አልፎ ተርፎም በሱማሊያ ክልሎች የምናየው መገዳደል፤ ሰውን ማገትና ገንዘብ መጠየቅ፤ ካልሆነም መግደል የሃገሪቱን ህግ የለሽነትና የህዝባችን መከራ አጉልቶ ያሳያል። ግን በዚህም በዚያም የወሬ ቋት ሆነው የሆነውንም ያልሆነውንም እየቀጠሉ የሚያወሩን ሁሉ ለሃገሪቱ ጥቅም ሳይሆን ለራሳቸው ሽርፍራፊ ሳንቲም ለቀማ መሆኑን ልንረዳ ይገባል። ማንም ምንም የዜና አውታር ሙሉ እውነትነት የለበትም። እንደ ምዕራባዊያን ሸቀጥ ከእቃው መጠቅለያው ያምራል እንጂ። ግን የሃገራችን ገበሬ እንዳለው ሃሜት መወጣጫው መሰላል ምላሱ አንድ ቀን አይቀርም ወድቆ መሰበሩ ነው። ዛሬ በግፈኞች የሚሞተው ይሞታል ገዳይም በሌላ ገዳይ ይገደላል ሌላውን ገዳይም ሌላ ገዳይ ይገድለዋል። የአዙሪት ፓለቲካ ማለት ይህ ነው። በሰው ደምና እንባ የሚሳለቁ ሁሉ የቁም እንስሳዎች ናቸው። የአብይ አህመድና የኦሮሞ ፓለቲከኞች ፈንጠዚያም ያከትማል። የሩቅና የቅርብ ታሪክ የሚያሳየን ይህኑ እውነታ ነው። 2016 ዓ. ም ምን አሳይቶን ያልፍ ወይም እናልፍ ይሆን? ቆይቶ ማየት ነው። ጅምሩ ግን ደግ አይደለም።፡ በቃኝ!Reply
የእስክንድር የባልደራስ ፖለቲካ ልምድ ለፋኖ የህልዉና ትግል መቅሰፍት ነዉ!! አንተነህ ሽፈራዉ (ኢ/ር) October 15, 2024 መርህ አልባዉ እክንድር ነጋ ወደ ማኅበራዊ ሚዲያ ብቅ ባለ ቁጥር በአማራ ሕዝብ የህልዉና ትግል (ፋኖ) አመራሮች ላይ እጅግ በጣም መርዛማ የሆኑ ስም የማጥፋት ዘመቻዉን አጠናክሮ የቀጠለበት
“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ
መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ። ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ
አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ
ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
ወይ ጉድ መቼ ነው ቆም ብለን በማሰብ ከመተኮሳችን በፊት እንዴትና ለምን ብለን የምንጠይቀው? ነው ወይስ እንደ ወያኔ ዋርድያ ተኩሶ ገድሎ ቁም ማለት ተለመደ? አፍሪቃ አሳዛኝ አህጉር ነበረች አሁንም ብሶባታል እንጂ አልተሻላትም። ለዚህም ያለ ቅጥ የሰው መብዛትና በየምክንያቱ መከፋፈል ሌሎችንም ችግሮች ተዳብለው የሚያፈልቁት የሰቆቃ ውጤት ነው። አሁን በቅርብ በወጣ ዜና ላይ በደቡብ አፍሪቃ የስደተኞች ጥላቻ ጣራ ላይ ስለወጣ ያኔ በነጩ የአፓርታይድ አገዛዝ ሃበሳቸውን ሲያዪ የነበሩ ጥቁሮች ዛሬ ጥቁር ጠል ሆነው ታጣቂ በማሰባሰብ ሰውን በማሳደድና ቤቱን በመለኮስ ላይ ይገኛሉ። በቱኒዚያ የሃገሪቱ መሪ ጥቁሮች የሃገራችን ችግር ናቸው ብለው በመናገራቸው እዚያው ተሰደው በስደትም ይሁን በሥራ የነበሩ ሁሉ ግማሹ ወደመጣበት ሲመለስ ሌላው በባህር ተንሳፎ ባህር ይበላዋል ወይም ላምፓድሳ ደሴት ላይ አርፎ የአውሮፓን በስደተኞች መጥለቅለቅ ፍራቻ ጫፍ ላይ አድርሶታል። የአውሮፓ የስደተኞች አቀባበል ፓሊሲ ተለውጧል/ይለወጣል። ጊዜው ተቀይሯል። ድሮ ሰው የፓለቲካም ሆነ የሌላ ጥገኝነት ይጠይቅ ነበር። አሁን ላይ ግን ኑሮን ለማሸነፍ የሚደረግ ስደት ስለሆነ እየተተኮሰበትም አይቆምም። ሰዓቱ መሽቷል። ሰው በምናቡ በሚያየው እንጂ በጨበጠው ነገር አይረካም።
ትላንት ኤርትራ ለኤርትራዊያን ሲሉን የነበሩ የፓለቲካ ጀለፎዎች ዛሬ ምድሪቱ ሰው የማይኖርባት ሁሉ በየደረሰበት እግሬ አውጭኝ የሚልባት ምድር ሆናለች። ቀድመው የወጡትም ሆነ አሁን በየምክንያቱ በዓለም የተበተኑት አሁን እንሆ ተከፋፍለው ሲዋቀጡ ማየት አይ የሃበሻ ፓለቲካ ሁሌ ጡጫና ጠበንጃ ያሰኛል። ከቁራሽ የተረፈችው ኢትዮጵያም በወያኔ አጥንቷ ተግጦ ህዝቦቿ በዘርና በቋንቋ ተከፋፍለውና ደንበርና ክልል ተበጅቶላቸው ሲገድሉና ሲገዳደሉ ኖረው አሁን ይባስ ብሎ የኦሮሞው ፓለቲካ ትሻልን ትቼ ትብስን እንድንል አድርጎናል። ጎረቤት ሃገሮች በተለይም ለብዙ ሃበሾች መጠለያና ማሻገሪያ የሆነችው ሱዳን የእብድ ገላጋይ ሆነው ገብተው ለዚህም ለዚያም እሳት እያቀበሉ አሁን የምናየውን የሰዎች እልቂትና ስደት መከራና ረሃብ አስከትለዋል። ሱዳንን ለረጅም ጊዜ መከራ ውስጥ ዘፍቀዋታል። የኢትዪጵያ እድል ፈንታ ከሱዳኑ ቢከፋ እንጂ አይሻልም። መግደል መሸነፍ ነው ያለን ጠ/ሚ አሁን ላይ እናሸንፋለን ሲል መደመጡ ፓለቲካው ከመንገድ የወጣ መሆኑን ያሳያል። ወንድምና እህቱን ገድሎ፤ ሃገር አፍርሶና አፈናቅሎ ያሸነፈ የለም። እኔን የናፈቀኝ በዙሩና በጎሳው የሚያቀነቅን ሲልለት የነጭ አገልጋይ፤ ሳይሆንለት የአረብ አፍቃሪ የሚሆን ፓለቲከኛ ሳይሆን በዓለም ላይ ለተበተኑ የጥቁር ህዝቦች አንድነት የሚታገል ነው። በየትኛውም የዓለም ክፍል የቆዳ ቀለማቸው በመጥቆሩ የተነሳ ተገለው፤ ድሃ ሆነው፤ ወይም በጉልበት ሥራና በሚያስከፋ የፋብሪካ ሥራ ላይ ተጠምደው ያለ እድሜአቸው የሚሞቱ እልፎች ናቸው። በዝባዡ ነጭና አረብ ነው። ለዚያውም ሥራው ከተገኘ ነው። እንግዲህ ክፋትና ተንኮልን በመተው ብዕርና ስብዕናን ተላብሶ ዓለምን በሚያስደምም መልኩ ለጥቁር ህዝቦች እኩልነት መታገል እንጂ ያዙኝ ልቀቁኝ እያሉ እልፍ ዘመን በጥይት መጠዛጠዙ የህዝባችን መከራ ያራዝመዋል እንጂ መፍትሄ አያመጣም። አሁን በምንጃርና በአውራ ጎዳና እንዲሁም በተለያዪ የአማራና የኦሮሞ አልፎ ተርፎም በሱማሊያ ክልሎች የምናየው መገዳደል፤ ሰውን ማገትና ገንዘብ መጠየቅ፤ ካልሆነም መግደል የሃገሪቱን ህግ የለሽነትና የህዝባችን መከራ አጉልቶ ያሳያል። ግን በዚህም በዚያም የወሬ ቋት ሆነው የሆነውንም ያልሆነውንም እየቀጠሉ የሚያወሩን ሁሉ ለሃገሪቱ ጥቅም ሳይሆን ለራሳቸው ሽርፍራፊ ሳንቲም ለቀማ መሆኑን ልንረዳ ይገባል። ማንም ምንም የዜና አውታር ሙሉ እውነትነት የለበትም። እንደ ምዕራባዊያን ሸቀጥ ከእቃው መጠቅለያው ያምራል እንጂ። ግን የሃገራችን ገበሬ እንዳለው
ሃሜት መወጣጫው
መሰላል ምላሱ
አንድ ቀን አይቀርም ወድቆ መሰበሩ ነው።
ዛሬ በግፈኞች የሚሞተው ይሞታል ገዳይም በሌላ ገዳይ ይገደላል ሌላውን ገዳይም ሌላ ገዳይ ይገድለዋል። የአዙሪት ፓለቲካ ማለት ይህ ነው። በሰው ደምና እንባ የሚሳለቁ ሁሉ የቁም እንስሳዎች ናቸው። የአብይ አህመድና የኦሮሞ ፓለቲከኞች ፈንጠዚያም ያከትማል። የሩቅና የቅርብ ታሪክ የሚያሳየን ይህኑ እውነታ ነው። 2016 ዓ. ም ምን አሳይቶን ያልፍ ወይም እናልፍ ይሆን? ቆይቶ ማየት ነው። ጅምሩ ግን ደግ አይደለም።፡ በቃኝ!