ከግሸን ገዳም የተላከልኝ ቪዲዮ | የአብይ ወታደር አሳፋር ተግባር | ቆይ ምን ይሻላል ??

በግሸን ማርያም የሚሰማው እጅግ ይዘግንናል፡፡ የአብይ አህመድ ወታደሮች የቆረቡ መነኮሳት እንስቶችን በቡድን ሆነው መድፈራቸውን የአይን እማኞች ከስፍራው ዘግበዋል፡፡ ይሄ በታሪክ እንዴት እንደሚመዘገብ አላውቅም፡፡በአህመድ ግራኝ ሳይሆን በአብይ አህመድ የተደጸመ ነው፡፡ ደብረ ኤልያስ ገዳም ከ600 መቶ በላይ መነኮሳት ሲታረዱ ዝም አልን፡፡ የኦሮምያ ቤተ ክህነት በሚል አያሌ ምዕመናን ሲታረዱና ቤተ ክርስትያናት ሲቃጠሉ ዝም፤ ዝቋላ ገዳም አባቶችን ጨምሮ በብዙ ገዳማትና የአብነት ት/ቤቶች አማኞች ሲገደሉ ዝም፤ ዛሬ ተራው የግሸን ማርያም ሆኗል፡፡ እስከመቼ ዝም?  በእውነት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አማኝ ህዝብ እውነት አማኝ ክርስትያን ቢሆን በአንድ ቀን አመጽ በደሉ ይቆም ነበር፡፡ ህዝበ ክርስትያኒ ቢነሳ አብይ አህመድ አንድ ቀን በአራት ኪሎ አይውልም ነበር፡፡ ቤተ ክርስትያኒቱ የደለበ አቅም አላት፤ተቋማትም አሏት፤ በእውነት ቢሰራ ማህበረ ቅዱሳን የሚባለው ተቋም ብቻ ይበቃ ነበር፡፡ ይሁን እንጅ አንድም የቤተ ክርስትያኒቱ ተቋማት ችግሩን በድፍረት ሲታገሉ አይታይም፡፡ ለምን?
ኦርቶዶክስ አማኝነት ነጣላ ለብሶ ቤተክርስትያን መሄድ ወይም ግዜው እንዳመጣው በተክሊል ሰርግ ማድረግ ወይም በበዓላት ቀን በሃበሻ ልብስ ደምቆ መታየት አይደለም፡፡ ኦርቶዶክስ እምነቷ ጸንቶ የኖረው በመራራ ትግል ነው፡፡ በስንፍና የሚገኝ ሃይማኖትም ይሁን እምነት አይኖርም፡፡ አባቶችም ጭምር ክርስትናው የገባቸው አይመስሉም፡፡
መፍትሄው ምን ይሁን? መንግስት መምራት ሲያቅተው የፋኖ ትግል እንደተጀመረ ሁሉ ሲኖዶስ ቤተክርትታኒቱን መምራት ስላልቻለ በካህናት የሚመራ የታችኛው መዋቅር መነሳት አለበት፡፡ ቤተ ክርትያኒቱን በትጋት የሚያገለግሉት ካህናትና ዲያቆናት አመራሩን ከጳጳሳት በመረከብ ለህዝቡ ቅርብ የሆኑት ካህናት፤ ዲያቆናትና የአብነት ተማሪዎች ህዝቡን ይዘው መታገለ አለባቸው፡፡ ጳጳሳቱ ከአዲስ አበባ ቁጭ ብለው ህዝቡን ሊታደጉት አልቻሉም፡፡ እንዴውም የችግሩ አካል ሆነዋል፡፡ታቦት ተወርውሮ ሲጣል ዝም የሚል ጳጳስ አባት አይደለም፡፡ አሁን የቀረው እንደተባለው ፓትርያርኩ መታረድ ብቻ ነው፡፡ አያድርገው እንጅ ፓትርያርኩን አንድ ቢያደርጓቸው የሚቆጣ የቤተክርስትያኒቱ ተቋም የለም፡፡ በቤተ ክርስትያኒቱና በአማኞች ላይ ያልተሰማ ግፍ የለም፡፡ አባቶች ለምን ዝም ይላሉ? የቤተ ክርስትያኒቱ ተቋማትስ የት አሉ? የቄርሎስና የዮሃንስ አፈወርቅ ልጆች የት አሉ? በበዓላት ላይ ደምቆ መታየት፤በጣዕመ ዜማ እየዘመሩ አምላክን ማመስገን የሚቻለው ቤተ ክርስትያኒቱ ስትኖር ብቻ ነው፡፡ ይሄ ትውልድ እመንቱን ከእጁ እየተነጠቀ መሆኑን ማወቅ፤ማሳወቅ ያስፈልጋል፡፡አማኝ የሆነ ሁሉ ሰይፉን ይዞ መታገል አለበት፡፡

Kaleb Menberu

ተጨማሪ ያንብቡ:  ከትግራይ የመጡ የሽብር ቡድኑ አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share