የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ ስብሰባ – አጫጭር መረጃዎች | ኣስገደ ገብረስላሴ (መቀለ)

ኣስገደ ገብረስላሴ (መቀለ)
14 / 03 / 2010
——————————–
የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ ጭንቀት የተሞሏበት እና ኣንድ ኣንድ ማእከላይ ኮሚቴ ታመናል ብለው ወደ ኣመሪካ የሸሹ ፣ታመምን ብለው ተደብቀው በሰው ቤት የሚተኙ ፣የስብሰባ መድረክ ረግጠው የወጡ ( የሸሹ ) ፣ በስብሰባ ውስጥ ገብተው የሚጣሉ ፣ በኣጠቃላይ ስብሰባው ጠብ ፣መናናቅ ፣በቂም በቀል ብድር መማላለስ የተሞሏበት ሆኖዋል ። ከነዛ ምክንያት እየፈጠሩ የሚወጡ ፣ኣንድኣንድ የውስጥ ኣዋቂዎች እንደነገሩን ፣

1ኛ ብርሃነ ኪዳነማርያም (መራት) ታመምኩ በማለት ኣመሪካ መግባቱ ተሰማ ።

2ኛ በየነ ሞኩሩ በመሱና ተባላሽታሀል የሚል ከባድ ሂስ ከተሰጠው በኃላ በተጨማሪ ከደብረጽዮን በመድረክ ላይ በተደጋጋሚ ስለተጣሉ ከመድረክ በህመም ምክንያት በመፍጠር ወጥቶ ከቤቱ ውጭ በጓዶኞቹ ቤት ተኝቶ ተገኝቶ ተለምኖ ወደ ሰብሰባ ገባ ።

3ኛ ኣዜብ መስፍን በሙሱና ተባለሽተሻል ስለተባለች ሁለተኛ ኣባይ ወልዱ በጸረ ዲሞክራሲ ፣በትግራይና በገንደር ግጭት ምክንያት ስለሞቱት የትግራይ ተወላጆች ፣ስለወደመ የህዝብ ሀበት እና ስለግጭቱ በዋናነት ኣባይወልዱ ተጠያቂ መሆኑ ስለተነገረው ፣ በትግራይ ክልል በሚሊዮን የሚቆጠር የህወሓት ኣባል ከኣባልነት በመፍረሱ ፣ቡዙ የመንግስት ሰራተኛ በኣባይ ወልዱ ጸረ ዲሞክራሲ ምክንያት ከክሉሉ በሙሉ ስለወጡ በማድረጉ ፣ የትግራይ ህዝብ የፍትህ ግልጋሎት የህግበላይነት የማህበራዊ ኣገልግሎት ባለማግኜቱ ፣ በክልሉ የለለ የልማት እድገት የውሸት ዳታ በማቅረቡ ከባድ ሂስ ስላኣረፈበት ።ኣዜብ መስፍን እንደ ኣባይ ያለ የመለስ ረኣይ ስትራተጂ እና ፖሊሲ ያስፈጸመ ኣባይ በሆነ መስፈርት ሂስ ማረፍ የለበትም ብላ ስለተጣበቀች ከተሰብሳቢዎች ቡዙ ዘለፋ ስለደረሰባት ፣ ስለኤፈር ኣማራር ውድቀት ስላብጠለጠሏት ክብሬን ተነካ ብላ ከመድረክ ከወጣች በኃላ ከቀናት በኃላ በጀነራል ሳሞራ የኑስ ኣስታራቂነት ይቅርርታ ጠይቃ ልትመለስ ተደርጎ ስትመለስ ፣በደብረጽዬን ገብረሚካኤል እና ቡዱኖቹ ፣ኣዜብ መስፍን የድርጅታችን መተዳደሪያ ደንብ ረግጣ ስለወጣች ኣትመለስም ። ካሁን በፊትም የህዋሓት ማእከላይ ኮሚቴ ኣንጃዎች የፓርቲው መተዳደርያ ደንብ በመጣሳቸው ነው። የተባረሩ ፣
በመሆኑም ኣዜብ መመለስ የለባትም በማለት ከኣቋማቸው ኣልተቀየሩም በመጨረሻ ኣዜብ በድምጽ ኣብላጫ ይቅርታ ጠይቃ በመድረኩ ገብታ በሂስ እየተመታች በጭንቀት ውስጥ ትገኛለች

ተጨማሪ ያንብቡ:  ያብይ አሕመድ ውሃ ቅዳ ውሃ መልስ - መስፍን አረጋ

4ኛ ኣለም ገብረዋህድ ፣ ኣዲስኣለም ባሌማ ፣ሚኪኤለ የኣክሱም ዞን ኣስተዳዳሪዎች በከባድ የሙሱና ብለሽት ከባድ ሂስ እያረፈባቸው ይገኛል ። በተለይይ ቡዙሀብት በምዝበራ እንደኣካማቹ ተነግሮዋቸዋል ።

5ኛ ኪሮስ ቢተው ፣የእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ሀላፊ በትግራይ የለለ የእርሻ ምርት የውሼት ዳታ በማቅረብ ።የተፈጥሮ ደን ሽፋን የመስኖ ልማት ሽፋን የውሼት ዳታ መሆኑ ኪሮስን ቢተው የሚነካ ሂስ ኣርፎቦታል ። ይህ እንዳለ ሆኖ ኪሮስ ቢተው የወሼት ልማት ዳታ በማቅረቡ ፣እርዳታ ይሰጡን ለነበሩ ለጋሽ ኣገሮችም የእርዳታ እጃቸው እንዲስቡ ኣድርጓል በማለት ከባድ ሂስ ኣርፎቦታል ።

6ኛ እነዛ ኣንጋፋ ሙሶኞች የህወሓት ከፍተኛ ኣማራር የነበሩ ገና ሂስ እስኪሚያርፍባቸው በሩቅ ሆነው ምንም ገበና እንደሌላቸው ኣመካሪዎች ፣ ኣስተያዬት ሰጭዎች ሆኖው ጸፍ ጭልጥ ብለው ቃላት እየወረወሩ ይታያሉ ።እኒህ ኣዛውንቶች ኣሁን ጭዋ እና ንጹሃን ይምሰሉ እንጅ ኣስቀድመው የዚህ ሀገርና ህዝብ ኣንጡራ ሀብት ዘርፈው ዘርዘራቸው በሁለገብ ያቋቋሙና ልጆቻቸው ያዳላደሉ ናቸው ።

7 በ1993 ዓ / ም ከህወሃት ተገንጥለው የወጡ ማእከላይ ኮሚቴ የነበሩ ገብሩ ኣስራት ፣ስዬ ኣብርሀ ፣ኣውዓሎም ወልዱ ሲቀሩ ሌሎች ማ / ኮሚቴ ነበር ይመለሱ ኣይመለሱ ክርክር ተደርጎ ኣባይ ወልዱና ጥቂት ቡዱኖቹ ሲቃወሙ ሌሎች ግን ተስማምቷል ።

በመጠቃል የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ በኣሁኑ ጊዜ በውስጡ ኣንድነቱ ተበጣጥሶ ታክሞ ሊድን በማይድንበት ሁኔታ ነው የሚገኜው ።በኣሁኑ ጊዜ እነዚህ ፍጡራን ለሀገርን ህዝብን ፍተህ ሰላም በማሰብ ኣቅማቸው እደተጨረሰ ኣምነው ስልጣናቸው ለማህበረሰብ ኣስረክበው ፣ገበና ካላቸው ወደ ህዝብ ቀርበው ፍረደን እንደማለት ፈንታ ከስልጣን ጋር የሙጡኝ ብለው መያዝ ኣያዋጣቸው ።

ተጨማሪ ያንብቡ:  ብአዴን ማን ነው? (ገብረመድህን አርአያ፣ አውስትራሊያ)

ከላይ የተቀመጠው የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ ከተባላሸው ስብሰባ ተያይዞ በመቀለ ከተማ ካሁን በፊት ያልነበረ የጸጥታ ሀይሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት የድህንነት ፣ የናሳ ከኖሬሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት በስብሰባው ኣካባቢ እያንጃበቡ ከባድ ጥበቃ እያደረጉ ይገኛሉ ተራ የስለላ ወይ ድህንት ሃይሎች ፣ፈደራል ፓለስ የትግራይ ልዩ ይል በሙሉ መቀለ ከተማ ነው ያለው ። የመከላከያ ሀይልም ከወትሮው የተለዬ ኣለ ።

4 Comments

  1. Thank you Sir, I believe, you are a hero. Your candid disclosure would eventually help the perpetrators as well as the public so that the truth will set everyone free. People need to reconcile with themselves, their neighbors and communities.

    Time is of the essence for mercy, reconciliation and societal healing.

    About twelve years ago, a friend of the present commentator saw the need for educating anti-corruption ethics and management to public servants in Ethiopia. She organized a group of highly qualified consultants to offer anti-corruption seminars to higher level officials first, then to lower level civil servants. She approached the the government’s anti-corruption office at LaGare in Addis. The commissioner dragged his feet wasting her time. Then she approached a certain ministry in Sidist Kilo and an officer appreciated the idea and referred her the development bank general manager who seemed to be keenly interested. By then she had contacted a concerned of the UNDP office which promised their support. The development bank manager promised to take the initiative to lead and involve several civil servants from various ministries. After so many hours of discussion and planning, the good officer decided to contact the prime minister’s office for its approval and support. After about a week, she received a call from the bank manager’s office to come to the office for a short meeting. The manager and his secretary “interrogated” the lady in a way to figure out which political or ethnic group was behind that move. When they figured out the person was not affiliated with any group, he so reported to the PM office. Another week later, the lady again receives another invite to the manager’s office by the Ministry of Public Works near the Hilton Hotel. The poor manager then informed that consultant that the PM office would not permit a foreigner to perform such a training. Rather, the party officials would do it in the Management Institute in Debre Zeit. The good lady expended her energy, time and money and immediately flew back to where she came from.

    Today, Ethiopia is marred with corruption head to toe. There is almost no place where one may not encounter corruption. From airport to businesses to parks, and simple services every one wants be bribed nowadays. If not, they would want to make life miserable to their client.

    The question here remains, how can you control corruption when the very people who are to police corruption are corrupt themselves? To a degree the public is also to blame. But, how much can you blame the poor and exploited public? People always look for short cuts and do anything to get where they want. They do not mind bribing their way if it costs just little. That itself is a serious problem. And, the problem is rampant. Everyone wants to buy their way out or in. And, everyone else follows suit. Soon corruption becomes a culture of the society. I think, it must be taught from bottom up. Individuals should have the guts not to bribe or corrupt their civil servants.

    As for these high ranking officials or party elements, they should be prosecuted and if they are found guilty, they must be severely punished. Their ill-gained wealth should be confiscated before they flee the country with or without it. They may live in that county until they are exposed or expelled. So, life is becoming so difficult for such criminals.

    So, what can be done? The ruling party must purge itself from corruption first and come clean to face the public rage. These individuals are at the mercy of their conscience, first and foremost, if they have in the first place. They should resign, give in and confess their crime to their immediate public authority. They must bear the shame and pay back double or triple so that they would be forgiven. Second, they have to realize that they at the mercy of the innocent victim, the public at large. They need to manifest remorse and sorrow for what they did. The public needs to be vigilant so that justice takes its course. May be, the public may grant them forgiveness and they may rejoin their communities eventually. By the way, public forgiveness or mercy is key to a democratic society. Otherwise, anarchy, bitterness and vengence leading to genocide will infest a nation.

    What comes on the way of self-purging is pride and arrogance. Who wants to denounce himself or herself? It takes a ton of humility and self-debasement to do so. Apparently, in politics there is no humility and forgiveness. It is about survival of the fittest and the end justifying the means. As someone said, “it is a zero-sum game”. God forbid!. They need to come back to their moral senses. Otherwise, they will be devouring each other. They should save themselves and others.

    Time is a huge factor here. The longer it takes for the culprit to reckon with the reality, the more dangerous his/her situation may be. In the process, the hardest thing for the individual is to take the first step, to resign, recollect himself and realize his/her faults. That is because s/he is conditioned to think that s/he is entitled to commit corruption because s/he was a member of a party or ethnic group or secret society and did some patriotic deed, etc. All these thoughts delay and may derail their thought process. But, the more time they spend delay, the unforeseen may take them by surprise. So, such people must submit themselves to the public as soon as they can.

    This is a caution to the villains and it should not scare the virtuous. God being on the side of the virtuous, s/he will always be a victor. This is a time tested truth and reality.

    PS. There is no political motive with the present writer. Tegga Lendado is an Ethiopian missionary and pastor of First Reach the Nations Church in Atlanta, GA, USA. Formerly, he had worked as a strategist for peace, justice and reconciliation in post-apartheid Southern Africa based in Zimbabwe and Angola.

  2. የ1991ቱ (በፈረንጅ) ጀግንነት እንዲህ ወደ ተራ ኪስ አውላቂነት መውረዱን ሳይ ለሚሰማኝ ሃዘኔ መለኪያም አይገኝለት! ድሮዉንስ በኪስ አውላቂዎች እና በሆዳሞች ካድሬዎች ከሚገለገል የዘራፊዎች ቡድን ምን ጤነኛ ውጤት ሊገኝ!

  3. ኣይተ ኣስገደ እዝግሔር ይባርክህ።
    ከኦሮሞ ከኣማራ ከኣፋር ሌሎችም በሃገራዊ ራዒ መተባበርና ኣብሮ መስራት መቻል ኣለብን። ህዝባችን ከኢህወዴግ የተሻልን መሆናችን በስራችን በተግባር ሲገነዘብ ነው ወዲያ የሚላቸው። ኣወቅን እያልን ኣንጠላለፍ፣ ህዝባችን ከኛ በላይ ኣዋቂ፣ ኣስተዋይ፣ ችግር ቻይ፣ የተሻለ እንዲመጣ የሚጠብቅ ብልህ ትእግስተኛ ህዝብ ነው። እሱን የሚመጥን ኣመራር ግን ከሚንሊክ ጀምሮ ኣላገኘም።

  4. አቶ አሰግድ ገብረስላሴ ከረረጅም ግዜያት ጀመሮ የምትሰጣቸውን አስተያየቶ ሁሌም እከታተላለሁ እሾህን በእሾህ በመሆኑ በጣም አደንቃለሁ።ለማንኛዉም ለወደፊቱ የትሓህት ታሪክ ከመነሸሰው ጀምሮ በይፈፋ መግለጽ እንድትችል እግዚአብሔር ይጠብቅህ።

Comments are closed.

Share