አቶ አላሙዲንን እንደ በጎ አድራጊ፣ ቸር እና ደግ ሰው የምትቆጥሩ ሰዎች በጣም አስቂኝ ናችሁ

ዓበጋዝ ዤዓንግት

አላሙዲ ሞራል እና ስነምግባር የጎደለው ሰው ነው፣ አላሙዲ የብዙ ኢትዮጵያውያንን ትዳር አፍርሷል፣ አላሙዲ ወርቅን ያክል የኢትዮጵያ ሀብት በብቸኝነት ያለ ማንም ከልካይ እየዘረፈ ያለ ሰው ነው።

ብዙዎች አላሙዲ ኢትዮጵያ ውስጥ በሚያንቀሳቅሰው ንግድ ትርፍ እንደሌለው እና ይልቁንም በተለያየ ጊዜ ለግለሰቦች በሚያደርገው የገንዘብ ዳረጎት ብዙ ሚሊዮን ብሮች የሚከስር ግለሰብ አድርገው ማየታቸው አንድም ካለማወቅ ነው በሌላ በኩል ደግሞ ስለ ሰውየው በተደራጀ መልኩ በጎ ነገሮች በሚያወሩ እና በሚያስወሩ ሰወች ተሸውደው ነው ብለን እናስባለን።

ቢሆንም ግን አላሙዲ ህወሀት/ወያኔወች በራሱ ምንም ሊያደርጉት የማይችል ግለሰብ ነው፤ ምክንያቱም እሱ የአይነኬወቹ ሰይጣን አምላኪ ኢሉምናቲወች አባል ነው (ይህን አላምንም የሚል ሞባይል እና ለፕቶፕ ላይ አፍጥጦ ፎቶ ላይክ ከማድረግ ይመርምር)፤ እስከዛሬ ህወሀት/ወያኔወች በእሱ ምክንያት አይናቸው እየቀላ ምንም ሊያዳርጉት ያልቻሉት ሰው ነው፤ ስለዚህ ምርጫቸው እና የሚያዋጣቸው አብረው ተሞዳሙደው መዝረፍ ነው።

በአጠቃላይ አቶ አላሙዲ (ሼኽ የማልለው ሙስሊም ስላልሆነ ነው) መታየት ካለበት እንደ በጎ አድራጊ ሳይሆን እንደ ሞራል እና ምግባር የሌለው ዘራፊ ሰው ነው፤ ሊመሰገን አይገባውም። ምናልባት የወሎ ሰወች ከሚዘርፈው ነገር ቆንጥሮ ስታዲዬም ገንብቶላቸዋል፣ ኮምቦልቻ ላይ የህወሀት/ወያኔን መሰፍን ኢንጅነሪንግ ጉሮሮ የሚዘጋ በአፍሪካ ተወዳዳሪ የሌለው የብረታ ብረት ኢንዱስትሪ ሊገነባላቸው መሰረት ድንጋይ ጥሏል፣ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሚሆን ቴሪሸሪ/ ሦስተኛ ደረጃ የህክምና ማዕከልም ሊገነባላቸው ስለሆነ ቢያመሰግኑት አይከፋኝም።

ይህን የፃፍኩት አሁን በታክሲ ስሄድ ማንነቱን ባላወቅኩት ኤፍ ኤም ራዲዮ አንድ የሰውየውን ዳረጎት የሚፈልግ አይነት ጋዜጠኛ ሰውየውን ሲያቆለጳጵስ፣ ሲክብ እና ሲያሽቃብጥ ሳልፈልግ ሰማቼ አድርባይነታችን አብሽቆኝ ነው።

ተጨማሪ ያንብቡ:  “ሕፃን ካቦካው - ልጅ ያቦካው ይሻላል” (ለተክለሚካኤል አበበ አስተያየት የተሰጠ ድጋፍ)

6 Comments

  1. ምን አይነት የገረድ ልጅ ብትሆን ይሆን ‘ንደዚክ የዘባረከው?
    ኣተላ
    ሰገራ ጭንቅላት

  2. Beka ante selebesheknew . Alamudinen tewewna lelaw lay aynihin aftit, esu ante endemitlew bezerfim yebizu deha hodinim besira eyemola new. Bayiwatilihim ewnetaw yihe new.

  3. if the admin is willing to display it I have also sent an article about this man to be discussed in Ethiopians circle. One thing the writer has to know is every investment and sell is done with full cooperation of TPLF. It would be more appropriate to accuse them rather than the individual. Personally I have no idea what his investment is, what his primary motive etc. That is why discussion should go under way about him. In fact he has heavily invested in Ethiopia as it is said, if it is to benefit our country well and good, if it is to embezzle the country with the anti Ethiopian elements (TPLF) that is another thing we close our one eye and watch him.

  4. This guy started all his projects before he got gold….and after he got gold he gave millions back to the art industry, patients, sport stadiums and any other institutions. You are saying that he is a thief who creates jobs for more than 60000 people and still gives back some of his loot without anyone forcing him to do so……what a crap. You how much of your looted income do you give back 5o anybody around you…

Comments are closed.

Share