የR&B ሙዚቃ አብዮተኛዋ ድምጻዊት ቢዮንሴ ጁላይ 4 በለቀቀችው “Run the World (Girls)” በተሰኘው አዲስ የሙዚቃ ቪድዮ (ክሊፕ) የኢትዮጵያን ባህላዊ ዳንስ (እስክስታ) ወስዳ ሰራች።
በ2007 ዓ.ም የአዲስ አመት በዓል ላይ የኢትዮጵያን እስክስታ በአዲስ አበባ በቴዲ አፍሮው “አበባዮሽ” ዘፈን ተጫውታ የነበረችው ቢዮንሴ በአዲሱ ክሊፗ ላይ የኢትዮጵያን እስክስታ ኮርጃ ከዘመናዊው ጋር አቀላቅላዋለች።
ከታች የቀረበው ቪድዮ ቢዮንሴ በ2007 ዓ.ም በአዲስ አበባ በቴዲ አፍሮ ዘፈን እስክስታ ስትወርድ ያሳያል።
እርስዎ በዚህ ዙሪያ ምን ይላሉ?
ቢዮንሴ በአዲሱ ክሊፗ እስክስታ ኮረጀች
የእንግዳ ልኡክ ጽሁፎችን የአርትዖት አምዶችን ወይም አስተያየቶችን እና ትንታኔዎች መጣጥፎችን እንቀበላለን:: ሀሳበወትን እና እውቀትዎን ለአንባቢዎቻችን እንዲያካፍሉ እንጋብዛችኋለን። ጽሑፋችሁ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አንባቢዎችን ይደርሳል፣ ያለቀ ጽሁፍ በ admin@zehabesha.com በኩል ያቅርቡ! የሚሰነዘሩ አስተያየቶች ደራሲውን ብቻ የሚያንፀባርቁ እንጂ የዘ-ሐበሻ ዶት ኮም ኦፊሴላዊ ፖሊሲ ወይም አቋም የሚያንፀባርቁ አይሆኑም!!