ታሪክ ሰሪዋ ትግስት ጫኔ 28 ሚሊሻ እና 17 አድማ ብተናን በደብረወርቅ የማረከችው የሶማ ብርጌድ አዛዥ ትግስት ጫኔ ትባላለች። ፋኖ አባቷን በቄስ ሽማግሌ አታለው በሴራ የገደሉባት የቀድሞ ልዩ ሀይል አባል ነች። በእሷ መሪነት በተደረገ ኦፕሬሽን 28 ሚሊሻ እና 17 አድማ ብተና ተማርኳል:: ከዚህ በተጨማሪም ባለፈው ወር ከ3 ጓዶቿ ጋር ብቻቸውን ፣ ከግንደወይን ወደ ደብረወርቅ እየመጡ የነበሩ 2 ፒካፕ መኪኖችን በማቃጠል ፤ በፒካፓች ተሳፍሮ የነበረውን የኦሮሞ ብልፅግና ሰራዊት ብትንትኑን ያወጣች ልበ ሙሉ
https://youtu.be/5tX6I-iTuJU?si=PaZPUWhtUQBZFWNJ
———–
\