September 8, 2023
2 mins read

ጣምራ ፌደራሊዝም ወደ ፍጹም ኅብረት! – ገለታው ዘለቀ

በዓለም ላይ ሃገር የሚባለውን ግዙፍ ማህበር የመሰረቱ የሰው ልጆች ሁሉ ይህንን ማህበራቸውን ፍጹም የማይከፋፈል ማህበር አድርገው ና ይህንን ጠገግ የማይነካ ና የማይገሰስ አድርገው ይኖራሉ ። “ የማንከፋል አንድ ነን ….” “ህብረታችን ፍጹም ነው ….” ይላሉ። ወደ ሃገራችን ኢትዮጵያ ስንመጣ ደግሞ ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች የፈጠሩት ህብረት ፍጹማዊነት ይጎድለዋል። የሃገራችን ከፍተኛ ሰነድ የሆነው ህገ መንግስታችን ህብረታችን ፍጹማዊ እንዳልሆነ በጥብቅ ይገልጻል። ህብረታችን በማንኛውም ጊዜ ሊፈርስ የሚችል እንደሆነ ያሳያል። ኢፍጹማዊ የሆነ ህብረት ውስጥ ናት ሃገራችን። አስደማሚው ነገር ኢትዮጵያ በፍጹም ህብረት ውስጥ አለመግባቷና በየትኛውም ጊዜ ፈራሽ መሆኗ ብቻ ሳይሆን ይ ህንን ኢፍጹማዊ ህብረታችንን የዴሞክ ራሲዎች ሁሉ ጥግ አድርገን መረዳታችን ነው የችግሮቻችን ሁሉ መሰረት። ይህ ገዢ መተሳሰሪያ መርሆ ወደ ታች በፖሊሲና በኑሮ ሲገለጽ ብዙ ግጭትና መፈናቀል አምራች ሆኖብን አይተነዋል። ስለሆነም ኢትዮጵያ ለውጥ ያስፈልጋታል። ታዲያ እንግዲህ ለውጥ ስንል ተፈላጊውን ለውጥ ማጥናት ኣለብን። እንዴት ነው ወደ ፍጹም ህብረት የምንሄደው ? እንዴት ነው በፍጹም ህብረታችን ውስጥ ብዝሃነት የሚስተናገደው ? እንዴት ነው አምባገነናዊ ባህርያትን የምንቋቋመው ? የሚሉትን ጉዳዮች ማጥናትና ከለውጥ ባሻገር ኢትዮጵያ የምትገባበትን የለውጥ ቤት ቀድሞ መስራት ያስፈልጋል። ይህ መጽ ሐ ፍ ያለው ፍላጎት ይሄ ነው። ኢትዮጵያ ወደ ዴሞክራሲ እንድትሻገር ዋና ዋና መተሳሰሪያ መርሆዎቻችንን በሚመለከት ፍኖተ ካርታ ያቀርባል። —

መጽሐፉን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ

 https://drive.google.com/file/d/1SDlnZaV7b8UFKjxO71oKZKNXkQ1S5rcV/view?usp=drive_link

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

January 20, 2025 ጠገናው ጎሹ የአቤ ጎበኛው አልወለድም ለወገኖቹ መብት መከበር ሲል ባደረገው ጥረት ምክንያት እንደ ወንጀለኛ ተቆጥሮ ይሙት በቃ በፈረዱበት ጊዜ በምላሳቸው መልካም  አድርጎ ስለ መገኘት እያወሩ በድርጊት ግን ተቃራኔውን የሚያደርጉ ሁሉ

ወዮ ለመከረኛው የአገሬ ህዝብ እንጅ  ታየማ ታየ ነው

መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ “ ሰው የሰነፎችን ዜማ ከሚሰማ ይልቅ የጠቢባንን ተግሣጽ መስማት ይሻለዋል። ”   — መክብብ 7፥5 እስቲ ቆም ብለን በማሰብ  ራሳችንን እንፈትሽ ።  እንደ ሰው ፣ የምንጓዝበት መንገድ ትክክል ነውን ? ከቶስ ሰው መሆናችንን እናምናለንን ? እያንዳንዳችን ሰው መሆናችንን እስካላመንን ጊዜ ድረስ ጥላቻችን እየገዘፈ

 ለሀገር ክብርና ብልፅግና ብለን ፤ ቆም ብለን በማሰብ ፤ ህሊናችንን ከጥላቻ እናፅዳ

                                                         ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)                                                       ጥር 12፣ 2017(January 20, 2025) ጆ ባይደን ስልጣናቸውን ለማስረከብ ጥቂት ቀናት ሲቀራቸው በአሜሪካን ምድር በጣም አደገኛ የሆነ የኦሊጋርኪ መደብ እንደተፈጠረና፣ የአሜሪካንንም ዲሞክራሲ አደጋ ውስጥ ሊጥለው እንደሚችል ተናግረዋል።  ጆ ባይደን እንዳሉት በተለይም በሃይ ቴክ

አሜሪካ ወደ ኦሊጋርኪ አገዛዝ እያመራ ነው! ጆ ባይደን ስልጣን ለመልቀቅ ጥቂታ ቀናት ሲቀራቸው የተናዘዙት!!

ከነፃነት ዘገዬ የአራት ኪሎው ኦነግ ሸኔ ከቁጥር ጋር እንደተጣላ ዕድሜውን አገባደደ፡፡ ኦነግ/ኦህዲድ ዛሬም ሆነ ዱሮ፣ በቤተ መንግሥትም ይሁን በጫካ ቁጥር ላይ ያለው አቋም ምን ጊዜም ያስደንቀኛል፡፡ ደግሞም እየባሰባቸው እንጂ ሲቀንሱ አይታዩም፡፡ ጥቂት

80 ቢሊዮን ብር ስንት ብር ነው?

በላይነህ አባተ ([email protected]) መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀምበሬ ምዕራባውያን የኢትዮጵያን ልጆች እያታለሉና እየደለሉ ከእምነታቸው ለመንጠቅ ሲቃጡ በ1951 ዓ ም ባሳተሙት ‘መድሎተ አሚን ወይም የሃማኖት ሚዛን ጥልቅ መጽሐፍ ሽፋን ላይ ሕዝብ ልቡናውን፣ ዓይኑን፣ ጀሮውንና

ሰው ሆይ!

“በአንደበቴ እንዳልስት መንገዴን እጠብቃለሁ፤ ኃጢአተኛ በፊቴ በተቃወመኝ ጊዜ በአፌ ላይ ጠባቂ አኖራለሁ።”  መዝሙረ ዳዊት 39:1 ወንድሙ መኰንን፣ ኢንግላንድ 15 January 2025 መግቢያ የአገር መሪ፣ በስሜታዊነት እንዳመጣለት አይዘረግፍም። እያንዳንዷ ንግግሩ እየተሰነጠቀች ትታይበታለች። ንግግሩ ቁጥብ መሆን

ከተዘራ ያልታረመ አንደበት የጠቅላይ ሚኒስትር አነጋጋሪ ንግግሮች

አስቻለው ፈጠነ የኢትዮጵያን ባህላዊ ሙዚቃ ከዘመናዊ ተፅዕኖዎች ጋር በማዋሃድ ባሳየው ልዩ ችሎታ የተቸረው አርቲስት ነው ። ጥበባዊ ጥረቱ ብዙ ጊዜ የኢትዮጵያን ጥልቅ ባህላዊ ትሩፋት እና የሙዚቃ ልምምዶች በልዩ ሚዛን፣ ዜማ እና ዜማ

አሞራው ካሞራ | አስቻለው ፈጠነ

January 15, 2025
ፈራ ተባ እያልን እንጂ ስለፋኖ ትግልና አደረጃጀት ብዙ የሚባል ነገር አለ፡፡ እንዳጀማመሩ ቢሆን ኖሮ እስካሁን ፋኖ ኢትዮጵያን በአጠቃላይና አማራን በተለይ ከታወጀባቸው የመፈራረስና የዕልቂት ኦነግ-ኦህዲዊ ዐዋጅ ነጻ ባወጣቸው ነበር፡፡ ይሁንና በምናውቀውም በማናውቀውም በምንገምተውም

ይድረስ ለፋኖ አደረጃጀቶች በያሉበት – ነፃነት ዘገዬ

Go toTop