July 20, 2022
12 mins read

አማራ እየታደነ በመጨፍጨፍ ላይ ያለው በአማራነቱ ነው፡፡ የሚድነውም በአማራነቱ ብቻ ነው!!

ethiopia 90
Ethiopia smoke flag

ethiopia 90

በፊት በወያኔ አሁን ደግሞ በተረኛው ኦሮሙማ እየታደነ በመገደል ላይ ያለው አማራ ሰው ስለሆነ፣ ኢትዮጵያዊ ስለሆነ፣ ቀይ ወይንም ጥቁር ወይንም ጠይም ስለሆነ አይደለም፡፡ ከሌሎች ተለይቶ የሚገደለው አማራ ስለሆነ ብቻ ነው፡፡

ወያኔም ሆነ በተለያዩ ስሞች የሚንቀስቀሱት ተረኞቹ የኦሮሙማ ስብስቦች/ክፍልፋዮች አማራን የሚጠሉበት ዋና ምክንያት ምንድን ነው ተብሎ ቢጠየቅ መልሳቸው የሚሆነው የሚከተለው ነው፡፡  አማራ ጨቋኝ ነው፡፡ አማራ ገዝቶናል፡፤ አማራ ዘውዳዊ ነው፡፡ አማራ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ይላል፡፡ አማራ ይንቀናል፡፤ አማራ ያሰጋናል፡፡ አማራ ነፍጠኛ ነው፡፡ አማራ ሰፋሪ ነው፡፡ አማራ አበሻ ነው፡፡ ወዘተ ወዘተ የሚሉ ምክንያቶች ይኖራሉ፡፡

የማህበረሰብ ሳይንስ እንደሚያስረዳው ጥላቻ በመሰረቱ አንድም ከበታችነት ስሜት አለያም ከቅናትና ከምቀኝነት የሚመነጭ ባህርይ ነው፡፡ ያ ባይሆን ኖሮ ጥላቻን ለበቀልና ጥላቻን ለማጥፊያነት መጠቀም ባልተገባም ነበር፡፡ ፍራቻ በጥላቻ ውስጥ ቁልፍ ቦታ አለው፡፡ ይህ ሳይንሳዊ ሀቅ ነው፡፡

የወያኔና የኦሮሙማ ፖለቲከኞች ሁለቱም በአፋቸው እንጅ  ከልባቸው ኢትዮጵያ የምትባልን አገር እንወዳለን አይሉም፡፤ ለዚህም ግብራቸው በቂ ምስክር ነው፡፡ በአፋቸው ግን ይሸነግሉናል፡፤ በተለዬ መልኩ ኢትዮጵያ አትፈርስም እያለ በኢትዮጵያዊነት መቃብር ላይ የኦሮሞ የባላይነትን ለማንገስ የሚቃትተውና በቅዠት አለም ውስጥ የሚዋኘው ኮሎኔል አብይ አህመድ አሊ በዚህ መሰሉ የአፍ ድለላና የፖለቲካ ቁማርተኛነቱ ወደር የለውም፡፡ በድምሩ ሲታዩ ሁለቱም ጸረ ኢትዮጵያ ናቸው፡፤ ሁለቱም ጸረ አንዲነት ናቸው፡፤ ሁለቱም ጸረ ህዝብም ናቸው፡፤ እንወክለዋለን የሚሉትን ሰፊውን የትግራይና የኦሮሞ ህዝብ እንኳን አይወክሉም፡፤ ግን የአገሪቱን ቁልፍ ስልጣን ለመያዝ ችለው የፈለጉትን አድርገዋል፡፡አሁንም እያደረጉ ነው፡፡

ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ ብለን ብንጠይቅ አሁንም መልሱ እነዚህ ሀይሎች አማራን ለምን ይጠሉታል እንደሚለው ጥያቄ መልሱ ከዘር ግንድ እንደሚጎተት አረግ ነው የሚሆነው፡፡

የአሁኑ ትውልድ ለሁለቱም ጥያቄወች የራሱን የግምት መልስ ከራሱ የዘር አቁማዳ እየተረተረ ሊሰጥ ይችላል፡፤ ያም በዘር ላይ የተመሰረተ እንቶ ፈንቶ ነው የሚሆነው ፡፡ ታሪክን፣ እውነትን፣ መረጃንና ማስረጃን ይዘው ሊያሳምን የሚችል መልስ የሚያቀርቡ ካሉ በቁጥር በጣም ትንሾች ናቸው፡፡ እነዚያም ስህተትና ምቀኝነት፣ ተረኝነትና ዘረኝነት ባጎበጠው አብዛኛው ዘንድ ተቀባይነት አይኖራቸውም፡፡ ስለዚህ ይህንን ሁኔታ እንፍታው ካልን መጀመሪያ ታሪክንና የሆነውን በሙሉ ከእነ ምክንያቶቹ በትክክል አጥርቶ ማወቅ፣ ለዚሁም ፈቃደኛና ዝግጁ መሆንና እውነቱን ወይንም የእውነቱን ግማሽ ጠቃሚ ጎን ለመቀበል ራስን ማዘጋጀት ግድ ይላል፡፤ ይህ በቅርቡ ይሆናል ተብሎ አይታሰብም፡፡ ጭላንጭልም አይታይም፡፤ አሁን ላይ ቆመን ስናየው በፖለቲካው ውስጥ (በህዝቡ ውስጥ አላልኩም) ሸረኝነትና አጎብዳጅነት የተወራረሱበትና የፖለቲካ ሱሰኝነት ያናወዘው ይበዛል፡፡ ከዚህ ውጭ አንዱ ወደ ግራ አንዱ ወደቀኝ ሲያስብና በዚሁ ላይ የሴራና የዘር ፖለቲከኞች መሻታቸውን ሲያክሉበት የሚያስማማ ነገር ላይ መድረስ ያቅትና ያው በድፍርሱ መዋኝቱ ይቀጥላል ማለት ነው፡፤

ይህ ሁኔታ ጥርት ብሎ የአስተሳሰብ እድገቱ ተለውጦ ሁሉም ሀቁን እስከሚረዳና በተለይም ምሱን እስከሚያገኝና እንደዚሁም  ለግብረመልሱ ዝግጁ ሆኖ እስከሚቀርብ ድረስ የአማራው ሞት አያባራም፡፤ ምክንያቱም ልከ እንደኦሮሞውና እንደትግሬው የአማራውን ጥቅምና መብት ሊያስከብር የሚችል ትክክለኛ የአማራ ወኪል ስለሌለ ነው፡፡

የአማራ የፖለቲካ መሪወች ናቸው የተባሉት ታሪካቸውና ግብራቸው ሲፈተሽ ለአማራው ሞትም አልቂትም መደንዝና መፍዘዝም ዋና ተጠያወቹ እነርሱ ናቸው፡፡ አለንልህ እያሉ በግፍ አስጨፈጨፉት፡፡ ለአለቆቻቸው አጎብብደው በአማራው ሞት ከሚሳለቁበት ጋር ጨፈሩበት፡፡

አሁን አማራው የትም መሄድ አይችልም፡፡ በራሱ በሁለት እግሮቹ ቆሞ መወራጨትና አፈር ልሶ መነሳት ብቻ ነው ያለበት፡፤ እምቢ ብሎ ገድሎ መሞትን ለወንድሙ ላልተገደለው አማራ ማሳየት አለበት፡፡ ይህም ማለት አማራነቱ እንዳስገደለው ሁሉ አማራነቱ ከሞት እንደሚያድነው አምኖ አንዲነቱን ፣ አማራነቱን ፣ ነፍጠኛነቱን ማጥበቅ መናበብና ከገዳዮቹ ጋር መተናነቅ አለበት፡፤ ያኔ ብቻ ነው እየታደነ መሞት ሊቆምለት የሚችለው፡፡ ይህም በአማራ አባባል ሆኖ መገኘት ተብሎ የሚታወቀው አባባል ነው፡፡

ለዚህም አተገባበር ከታሪክ አኳያ የአማራ ህዝብ ከረዥም አመታት ደማቅና አንጸባራቂ ታሪኮቹ የፈጣን አደረጃጀትና የንቁ አሰላለፍ በቂ ተሞክሮና ልምድ አለው፡፡ ስለሆነም አሁንም ለአማራ ህዝብ አሁን ጊዜው የጠላት ጊዜ ስለሆነ የሚከተሉትን እርምጃወች በፍጥነት መውሰድና በተግባር ላይ ማዋል ለአማራ ህልውና መረጋገጥ እጅጉን ወሳኝ ናቸው፡፡

እርምጃ ቁጥር አንድ፦

በየአካባቢው ሆነው የሚያስገድሉትን ሆዳም አማራወችን መለየት፡፡ ማስጠንቀቅ፡፡ እምቢ ብለው ለጠላት ባደሩ የአማራ ሹመኞች ላይ አስተማሪ ሊሆን የሚችል የማያወላውል እርምጃ መውሰድ፡፡

እርምጃ ቁጥር ሁለት፦

በፋኖ ዙሪያ መሰባሰብና በፍጥነትም በየሰፈሩና በየነጥብ ጣቢያው መደራጀት፡፤ ሰንሰለቱንም ከውስጥ ሰርጎ ገቦችና ውጫዊ የአማራ ጠላቶች  በንቃት ጠብቆ  መገኘት፡፡ ከዚያም ፋኖንና ለህዝብ የወገኑ የአማራ ልዩ ሀይሎችን ለማጥፋት የተሰማራውን ሀይል መቀልበስና ብሎም ክልሉን ነጻ ማድረግ፡፡

እርምጃ ቁጥር ሶስት፦

ክልሉ ነጻ ከማድረግ ጎን ለጎን  የክልሉን ህዝብ  በወቅታዊ ሁኔታወችና አሰላለፎች ላይ ህዝቡ እንዴት አድርጎ ህልውናውን ሊያስጠብቅ እንደሚችል ህዝቡን ማንቃት፡፡ ማደራጀትና ህዝቡን ለጊዜውም ቢሆን በጎበዝ አለቃ ማስተዳደር፡፤ በፖለቲካ ውስጥ ቋሚ ጥቅም እንጅ ቋሚ ጠላትና ቋሚ ወዳጅ እንደሌለ በማመን ለአማራ ህዝብ ቆይቶም ለኢትዮጵያ ሊጠቅም የሚችል ግንኙነትን ሊፈጥሩና ሊያሳድጉ ከሚችሉ የውጭና የውስጥ ሀይሎች ጋር ተገቢውን በእኩልነትና ሰጥቶ በመቀበል ላይ የተመሰረተ ግንኙነትን መፍጠር፡፡ ይህንኑ ማጠናከርና ከዚሁም መጠቀም መቻል፡፡

እነዚህን ጉዳዮች አማራው በቶሎ ከተገበራቸው በአማራነቱ እየተለየ መጨፍጨፉ ይቆምና በአማራነቱ ከእልቂት መዳኑ ያለጥርጥር ይመጣል፡፤ ቀስ በቀስም ክሌሎች መሰል ኢትዮጵያዊነትና አንዲነት ከሚሰማቸው ሀይሎች ጋር በጋራ አገሪቱን ነጻ ማድረግ ይችላል፡፡ ይህንን ካላደረገና በእውንም “”አማራ”” ሆኖ በተግባር ካልተገኘ እልቂቱ ይቀጥላል፡፤ መቆሚያም የለውም፡፤

ስለዚህ ውድ የአማራ ልጅ ሆይ፦

አንድ ሆነህና በአስቸኳይ ዛሬዉኑ በያለህበት በየጎበዝ አለቃህ እየተደራጀህ ከፋኖ ጎን ቁም፡፤ ጠላቶችህንም መክተህ መልሳቸው፡፤ ክልልህንም አጽዳ፡፤ የክልሉ ከሆዳሞች መጽዳት የጨዋታው መቀየሪያ ዋና ካርድ ነው፡፡ ከዚያም ለሌሎች ከክልልህ ውጭ ላሉት አማራወች የመዳኛ ቤዛቸው ትሆናለህ፡፡

ይህንን እመንም እወቅም፡፡ ራስህን ካዳንክ በኋላ ብቻ ነው አገርህን ልትታደግ የምትችለው፡፡

 

 

 

2 Comments

  1. አማራነት ኢትዮጵያ ጠልነት አይደለም፡፤ ጠባብነትም አይደለም፡፤ ላለፉት 31 አመታት የመገደያ መለያ ምልክት ወይንም ስም ሆኖ አገልጓል፡፡
    ለዚህ በፍጹም መሆን ላልነበረበት አሳዛኝ ክስተት መቀየር ወይንም አለመቀየር አማራው ማድረግ ያለበት የመጨረሻውአማራጭ ብቻ ነው፡፤ ይሄውም በአማራነቱ ጽንቶና ተባብሮ ቆሞ ዘሩን ከእልቂት መታደግ የሚያስችል ዝግጅት ማድረግ ነው፡፡ በተለይ የኦሮሙማወቹ አውሬነት በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ ወደር የለውም፡፤
    ሰው በቁሙ ማቃጠል፣ ሰው ገድሎ ዘቅዝቆ መስቀል፣ ከእርግዝ እናት ውስጥ ያልተወለደ ልጅን ከሆዷ ሸልቅቆ በማውጣት እናቲቱን ገድሎ ሆዷን ቀደው ያወጡትን ህጻን ማስታቀፍ፣ ሬሳ እንዳይቀበር በአራዊት ማስበላት፣ ከአንድ ቤተሰብ ውስጥ 22 አባላትን መጨፍጨፍ ወዘተ ተዘርዝሮ አያልቅም፡፡
    ይህ ሁሉ የሚደረገው ሰውን በዘሩ እየመረጡና አማራ መሆኑን እያረጋገጡ መሆኑ ይህም በመንግስት አገዛ ችም መፈጸሙ ፕሮጀክቱ ምን ያህል የተቀነባበረ እንደሆነ ከበቂ በላይ የተሰደሩ መረጃወችና ማስረጃወች አሉ፡፡
    መጀመሪያ የመቀመቻጫየን እንዳለችው ዝንጀሮ ስለኢትዮጵያ ለማሰብ በመጀመሪያ አንተ አማራው ራስህ በአማራነትህ ከመሞት የምትድንበትን ስራ ቀድመህ ተግብር፡፤ ከዚያ የሚቀጥለው ይቀጥላል፡፡

  2. By Shukri Ahmed

    One Shegitu Dadi, a very forward looking Oromo woman has the following to say on confederation. I’m copying and pasting her write-up without her authorization hoping that she’ll not mind.

    “Here is how to save Amharas, Oromos and the country.

    Once again in our recent history, Amharas have emerged as the holders of the MASTER key to solve Ethiopia’s multifaceted problems . How? By opting for confederation.

    Amharas have no choice but to move for confederation simply because federation in the Ethiopian context does not work.

    As a polirized multi-ethnic country, Ethiopia will not have a fair and free election without the opression of one or another ethnic group. Hence, democracy is an illusion that cannot be realized. The way Oromo rose to power and now control the entire country through proxy regional governments is the proof. Tigreans did it for the last thirty years and Oromos have stepped in Tigreans shoes to impose similar one ethnic group rule. With their number and size of their region, Oromo opressive rule will be much worse than Tigrean`s. Give another ten years to Oromo rule, Ethiopia will be the tail of the world by all standards of measure.

    So, it is time for Amharas to exercise their constitutional right to self-determnation and vote on confederation. If they adopt conederation, it will give them the opportunity to attract direct foreign investment since confederation will enable them to have economic diplomats and even have embasies abroad cutting the Oromo controlled foreign ministry diverting foreign investment to Oromia and other favoured regions. Amharas can also have a defense force which will protect them from foreign invaders including ethnic Oromo organizations.

    The Belgian model of confederation which appears to hep advance Amhara interests is something to explore.

    In any event, Ethiopia needs vast decentralization resembling confederation since the federalism the country has adopted is notheing other than unitarism in disguise. Controlled from the centre, it has miserably failed to develop the country let alone prosper and ensure safety and security of its citizens. The chaos we see in the country right now has much to do with lack of development (in all sectors) and security. Both have proven beyond the capacity of the federal government to provide.Change of government at federal level is not the answer for these problems.

    Tigreans have floated the idea of confederation, Amharas must follow. Tigreans know that they will not be fairly treated under Oromo rule; as a result, their choice of confederation appears just. Amharas must seize the opportunity to decide their destiny via self-determination as well without wasting another decade under incompetent Oromo rule. Despite all the atrocities they have committed, Tigreans are being heard and embraced by the Oromo rule since Oromos now feel tobe the savours of Ethiopia.

    Folks! Don’`t be fooled!. Oromos pretend to be “savours” only if they rule the entire country as one piece. Like any other ethnic group that aspire to oppress and dominate , they are after resources. If Amharas want to be heard and embraced as Tigreans, they have to go for confederation. If confederation does not work, they have to say good bye to the Ethiopian state.

    It is outdated for Amharas to hang on “mama ethiopia” cry since nobody in the country is interested in it any more. What Amharas got from this cry is atrocotoes, redicule and shame. All these on Amhara because they gave Oromos and other ethnic groups a country which they are not ready and willing to let go. If Amhara Insist on confederation, Oromos might call the army on it to protect the unity of the country! That will make them a laghing stock since they were in the forefront to weaken the unity of the country. Now they cannot be alllowed to reverse gear.

    Amhara! Wake up and smell the coffee. Tell Oromos that you want confederation – if not confederation then separation. Oromo crack down will soften even disappear as it did for Tigreans if Amara opt for confederation. But the idea is not to see Oromo softening on Amhara, it is to seek real confederation as a wayout from decades long quagmire. Oromo softeneing does not take Amharas anywhere.

    Try it! It will work and catapult Amhara development and growth to the sky and ensure their security. It will eventually liberate Oromos too from their bloody distructive path poised to takie everybody else down with them.

    For us, Oromos, conederation is also the answer. ”

    GREAT!

Leave a Reply

Your email address will not be published.

8757638140156407629
Previous Story

ጋዜጠኛ ተመስገን በዋስትና የሚለቀቅ ከሆነ መከላከያ ሠራዊት “እርምጃ እወስድበታለሁ” ብሏል – ዐቃቢ ሕግ

adanech Abebe
Next Story

በህገ አምላክ!  ወይዘሮ አዳነች – ገለታው ዘለቀ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop