ብአዴን ሆይ! ነፍስ ይማር!!

በአንድ ከይሲ ዘመን መልዓከሞት ነግሶ ምድራችን ሲያርድ፤  የሀገር አድባር ከፍቶ ሀጣንን አንግሶ በፃድቃን ሲፈርድ፤  በጥቁር ሰማይ ስር የደመና ጉድ፤ በአገራችን ጣራ ጣለብን በረድ፤ ምድርም አበቀለች አንዳች አራሙቻ ሰብል የሚያነጉድ፤  በአማረው ስንዴ እራስ አረማሞ ድቃይ የዘር እንክርዳድ፤

ተጨማሪ ያንብቡ:  ለአቶ ኤፍሬም ማዴቦ የዛሬዋ ኢትዮጵያ ዋናው ችግር ምንድነው? ብሎ ለጠየቀውና “መልስም ለመስጠት ለመኮረው” የተሰጠ ትችታዊና ሳይንሳዊ ሀተታ መልስ!! ቁጥር ፪

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share