ኦህዴድ ዛሬ የያዘዉን ስልጣን ያገኘዉ እጅግ በርካታ ጀግኖች ወያኔን ታግለዉ በህዝባዊ ትግል አስወግደዉት ነዉ

:Kidnaper Abiy
# የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ በዋሽንግተን!
# ጉዳዩ:- ሰሞኑን በፋኖ እና ባልደራስ አባላት ፣ በጋዜጠኞች፣ በመብት ተሟጓቾች፣ በማህበራዊ አንቂዎች ላይ:-
1—እየተፈፀመ የሚገኘውን ግድያ በመቃወም
2—እየተፈፀመ የሚገኘውን እስር በመቃወም
2—እየተፈፀመ የሚገኘውን አፈና በመቃወም
3—እየተፈፀመ የሚገኘውን ማሳደድ በመቃወም
4—ፋኖን ትጥቅ ለማስፈታት እየተሞከረ ያለውን በመቃወም
5—በአማራ ክልል ብቻ ህዝብን መሣሪያ ለመንጠቅ እየተሞከረ ያለውን በመቃወም ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተጠርቷል።
ቀን—Saturday, June 4, 2022
ሰዓት—1 PM
ቦታ—የኢትዮጰያ ኤምባሲ ፊት ለፊት(ዋሽንግተን)
3506 International Dr NW, Washington, DC
አዘጋጆች:-
—የዲሲ ግብረ ኃይል
— የተለያዩ የአማራ አደረጃጀቶች
—- ሰሜን አሜሪካ ባልደራስ
#ኢትዮጵያ

ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ 

1 Comment

  1. ጎበዝ ነገር አናሳክር እንጅ ያየህ ሰው ሽመልስንም ለህዝብ የታገለ አደርጋችሁት ግለሰቡ ሃሜት ስለበዛብኝ አብራችሁ እሰሩኝ ብሎ ነው እንጅ ለህዝብ ብሎ አይደለም። ግፍ እንፍራ እንጅ ከመስከረም አበራና ተመስገን ደሳለኝ ጋር ቀላቅለን አናጀግነው እሱም አይመቸውም ባለሁበት አገር ትግሬዎች ገንዘብ እያዋጡለት ነው።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Fano
Previous Story

አስቸኳይ ጥሪ የዐማራውን ህልውና ለማስጠበቅ

Kidnaper Abiy
Next Story

የጫነው ዲግሪ አይረዳ የደፋነው ቆብ አያስጥል!

Go toTop