ኦህዴድ ዛሬ የያዘዉን ስልጣን ያገኘዉ እጅግ በርካታ ጀግኖች ወያኔን ታግለዉ በህዝባዊ ትግል አስወግደዉት ነዉ May 27, 2022 ሰብአዊ መብት:# የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ በዋሽንግተን!# ጉዳዩ:- ሰሞኑን በፋኖ እና ባልደራስ አባላት ፣ በጋዜጠኞች፣ በመብት ተሟጓቾች፣ በማህበራዊ አንቂዎች ላይ:-1—እየተፈፀመ የሚገኘውን ግድያ በመቃወም2—እየተፈፀመ የሚገኘውን እስር በመቃወም2—እየተፈፀመ የሚገኘውን አፈና በመቃወም3—እየተፈፀመ የሚገኘውን ማሳደድ በመቃወም4—ፋኖን ትጥቅ ለማስፈታት እየተሞከረ ያለውን በመቃወም5—በአማራ ክልል ብቻ ህዝብን መሣሪያ ለመንጠቅ እየተሞከረ ያለውን በመቃወም ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተጠርቷል።ቀን—Saturday, June 4, 2022ሰዓት—1 PMቦታ—የኢትዮጰያ ኤምባሲ ፊት ለፊት(ዋሽንግተን)3506 International Dr NW, Washington, DCአዘጋጆች:-—የዲሲ ግብረ ኃይል— የተለያዩ የአማራ አደረጃጀቶች—- ሰሜን አሜሪካ ባልደራስ#ኢትዮጵያባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ Facebook X Pinterest Linkedin Whatsapp Reddit Email 1 Comment ጎበዝ ነገር አናሳክር እንጅ ያየህ ሰው ሽመልስንም ለህዝብ የታገለ አደርጋችሁት ግለሰቡ ሃሜት ስለበዛብኝ አብራችሁ እሰሩኝ ብሎ ነው እንጅ ለህዝብ ብሎ አይደለም። ግፍ እንፍራ እንጅ ከመስከረም አበራና ተመስገን ደሳለኝ ጋር ቀላቅለን አናጀግነው እሱም አይመቸውም ባለሁበት አገር ትግሬዎች ገንዘብ እያዋጡለት ነው።ReplyLeave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ Previous Storyአስቸኳይ ጥሪ የዐማራውን ህልውና ለማስጠበቅ Next Storyየጫነው ዲግሪ አይረዳ የደፋነው ቆብ አያስጥል!
ጎበዝ ነገር አናሳክር እንጅ ያየህ ሰው ሽመልስንም ለህዝብ የታገለ አደርጋችሁት ግለሰቡ ሃሜት ስለበዛብኝ አብራችሁ እሰሩኝ ብሎ ነው እንጅ ለህዝብ ብሎ አይደለም። ግፍ እንፍራ እንጅ ከመስከረም አበራና ተመስገን ደሳለኝ ጋር ቀላቅለን አናጀግነው እሱም አይመቸውም ባለሁበት አገር ትግሬዎች ገንዘብ እያዋጡለት ነው።Reply