Browse Tag

አክሎግ ቢራራ (ዶር)

aklog birara 1

ተስፋ የሰጠውና እመርታዊ የሆነው የአማራ ፋኖ እንቅስቃሴ ምን መሰናክል ገጠመው? እኛስ በጋራ ምን ማድረግ አለብን? 

አክሎግ ቢራራ (ዶር)  የአማራ ፋኖ ለአማራ ሕዝብ ህልውና እንቅስቃሴና ትግል በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ቦታ ይዟል።  አዎንታዊ ክስተቶች ምንድን ናቸው?   የአማራውን ትግልና እምቢተኛነት የጀመረው የአማራው ሕዝብ ነው፤ ባለቤቱም ሕዝቡ ነው። አማራውን ለእምቢተኛነት
aklog birara 1

ሁሉም ነገር ወደ አፋር ግንባር!! ኢትዮጵያን ከመፈራረስ ለመታደግ ህወሓትን መደምሰስ ያስፈልጋል – አክሎግ ቢራራ (ዶር)

አክሎግ ቢራራ (ዶር) “ኢትዮጵያን ማንም አይረዳትም። ብቻዋን ናት። ሞሰለኒን ሃሳቡን እንደገና እንዲያይ የሩሲያ የማስፈራሪያ ቃል እንኳ አላቆመውም። ምን ያድርግ? ፈረንሳዮችና እንግሊዞች አይዞህ፤ ከእግዚአብሄር የተሰጠህ ቅዱስ መብትህ ነው ብለውታል። አሜሪካ እንኳ ሳትቀር በተዘዋዋሪ ደግፋዋለች። አርፈሽ ተቀመጭ፤ ይኼ ነጻነት፤ ነጻነት የምትይው ትግልና መፈራገጥ ለመላላጥ ነው ብላታለች። አይ ኢትዮጵያ!” አዶልፍ ፓርለሳክ፤ ተጫነ ጆብሬ መኮነን (ተርጓሚ) የሃበሻ ጀብዱ ክፍል አንድ “የትግራይ ሕዝብ ዋና ጠላት አማራው ነው። በአማራው ህዝብ ላይ ሂሳብ እናወራርዳለን” ብሎ የፎከረውን ህወሓት/ትህነግን የሚደግፉና የሚያበረታቱ ብዙ የውጭና የውስጥ ኃይሎች መኖራቸው አያከራክርም። ይህንን የህልውና ጥቃት በመጀመሪያ ደረጃ መወጣት ያለበት በአሁኑ ወቅት ኢላማ የሆነው የአፋሩና የአማራው ሕዝብ ነው። ሕዝቡ ግዴታውን እየተወጣ ነው።

ኢትዮጵያ ያልታሰበ እድል አግኝታለች–ይህንን ወርቃማ እድል ደግሞ እናባክነው ይሆን? (አክሎግ ቢራራ (ዶር))

አክሎግ ቢራራ (ዶር) ጽሁፎቸን ለምትከታተሉ ለማስታወስ ከዚህ በፊት “አንድነት፤ አንድነት ስንል ከአርባ ዓመታት በላይ አሳልፈናል” በሚል ርእስ፤ ሰፊ ትንተናና ምክሮችን አቅርቤ ነበር። ያ ስላልተሰራበት፤ የኢትዮጵያ ህልውና ደግሞ እንቅልፍ የሚነሳ ስለሆነና እድል ሲገኝ ቶሎ ብሎ ማስተጋባት ስለሚያስፈልግ ይህንን ሃተታ ለመጻፍ

አንድነት፤ አንድነት ስንል አምሳ ዓመት ሊሆነን ነው – አክሎግ ቢራራ (ዶር)

–ዘውጋዊነትን መታገል የኢትዮጵዩያ ታላቅነት መሰረት– አክሎግ ቢራራ (ዶር) “የሕሳባችን ዋናው አላማ ፤ በዜጎቻችን መካከል፤ በዘርም ሆነ በሐይማኖት አንድም ልዩነት እንዳይኖር ማድረግ ነው። ማንኛቸውም ኢትዮጵያዊ ትክክለኛ መብት እንዲኖረውና የተወደደው ሕዝባችን ሁሉ የአንድ ትልቅ

አንድነት፤ አንድነት ስንል አምሳ ዓመት ሊሆነን ነው- – አክሎግ ቢራራ (ዶር)

-የብሄራዊ አንድነት መሰረቱ የዜጎች ደህንነት ነው– አክሎግ ቢራራ (ዶር) ክፍል ሁለት እኛ ኢትዮጵያዊያን የምናሳፍር ፍጥረቶች ሆነናል። ድርጊቶቻችን ሁሉ አሳፋሪዎች መሆናቸውን አንካድ። በየቀኑ ዘውግንና እምነትን ለይቶ እልቂት ከሚካሄድባቸው አገሮች መካከል ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ደረጃ
Go toTop