ከአክብሮት ጋር የቀረበ መለዕክት  – ከጣሰው

ለ ኢትዮጵያ አገሬ ናት፤ ሌላም አማራጭ የለኝም፤ ዴሞክራቲክ ባትሆንም፤ ፋሺስትም ቢገዛት፤ ድሃም ብትሆን ሃብታም፤ መኖሪያም ሆነ መቀበሪያየ እሷ ብቻ ነች ብላችሁና አብረን ልንኖርባት፤ ይገባል፤ እንፈልጋ ለንም፤ እንችላለንም ብላችሁ ለምታምኑ ኢትዮጵያውያን በሙሉ፤-

1ኛ/ አጼ ሃይለ ሥላሴ ሕገ-መንግሥት ሰጥተውን ነበር፤ በሱም የገዙትን ያህል ገዝተው በመጨረሻም ከሳቸው ጋር ወደመቃብር ወርዷል፤

2ኛ/ ደርግም እንዲሁ ሕገ-መንግሥት ሰጥቶን ረጅም ጊዜ ባይሆንም በሱው ሲገዛን ሰነባብቶ በመጨረሻም ከደራሲው ጋር አብሮ ተሸኝቷል።

3ኛ/ መለስ ዜናዊ (ወያኔ) የሰጠን ዛሬ የምንገዛበት ሕገ-መንግሥት አሁን አለ።

ይህ ሶስተኛው ከቀደሙት ሁሉ በእጅጉ ይለያል። ዋና መለያውም እንዲያከናውን በታለመለት ተግባር ላይ የሚታይ ነው። ይህ ተግባር ምንድነው ብትሉ፤ ብዙ ጥናት ተደርጎበት፤ እንደሚነገረንም ብዙ ህይወትም ጭምር ተከፍሎበት በጥንቃቄ፤ በልዩ የተወሳሰበ ዘዴ የተቀናጀው ኢትዮጵያን የመበታተን አላማ ነው። ይህንን አሌ የሚል ካለ ይደመጣል።

ለዚህም ነበር፤ ይህ ሕገ-መንግሥት ከመጀመሪያው ጀምሮ፤ በተለይም ከ 1997 ዓ. ም. ሥራ ላይ መዋል ከጀመረበት 15 አመት በኋላ በተጠናከረ መልክ በመጀመሪያ መለስ በነበረበት ጊዜ፤ ይህን ሕገ-መንግሥት ሳይንደን መናድ አለበት በማለት ከዋናው አርቺቴክት መለስ ጋር ሰንወዛገብበት ቆይተን፤ ከመለስ ህልፈትም በኋል ከወራሾቹ ጋር ስንዳረቅበት፤ እነሱም ሕገ-ምንግሥታችንን ሊንዱ ተንስትዋል ብለው የጠረጠሩትን የጎዳና ተዳዳሪ ሳይቀር፤ ሳርና ቅጠሉ ኮሽ ባለ ቁጥር ያገኙትን ሁሉ ሲያስሩ ሲፈቱና ሲያሰቃዩበት ኖረው ዛሬ ያለንብት የመጨረሻው መጀመሪያ ላይ አድርሰውናል። ምልክቶቹን ልዘርዝር ብል በግልጽ የሚታየውን ማበ ላሸት ካልሆነ ትርፍ የለውም።

ታዲያ ምን ይደረግ? መልክቴ እንዲደርሳችሁ የሆናችሁት ሁሉ አንድ ሆነን ይህንን ለሶስተኛ ጊዜ በስጦታ ያገኝነውን የመተላለቂያና የመበታተኛ ሕገ-መንግሥት ንደን ጥለን፤ ከኛው፤ በኛው፤ ለኛው የሆነ ሕገ-መንግሥት እንጻፍ። ይህን ማድረግ ካቃተን ግን  የጊዜ ጉዳይ እንጂ እጣ ፋንታችን የሚሆነው ተላልቆ መበታተን ሲሆን፤ አንድ የሚቀር ዕውነት ግን አለ። መተላለቁም ሆነ፤ መበታተኑ እንዳለ ሆኖም ኢትዮጵያ አትጠፋም። እሷ የምትጠፋው ኢትዮጵያውያን ሲጠፉ  በቻ ነው። ሰማይና ምድር ያልፋሉ እንጂ ኢትዮጵያውያን አይጠፉም። ትጠፋለች ብላችሁ ለምትሰጉ አትስጉ፤ ኢትዮጵያን እናጠፋለን ብላችሁ የምትቃትቱ ተስፋ ቁረጡ!! ከዚህ ውጭ ስለሕገ-ምንግሥት የሚዘየረው ሁሉ ጉንጭ አልፋ የሆነ አኞ ስጋ ነው።  አበቃሁ።

ተጨማሪ ያንብቡ:  የአብዛኛዎቹ የኦሮሞ ፖለቲከኞች ፍፁም ፀረ-ዴሞክራሲያዊ የሆነ ዝንባሌ… - መሰረት ተስፉ

tass7012@yahoo.com

 

1 Comment

  1. Message to Tigreans elites in Addis and somewhere else across Ethiopia,

    For your safety, you need to vacate from the rest o f Ethiopia to your Mekelle. If you have no safety, your business has no value. The man has no any agenda. He came to p power only to kill people. What he has done in Sidama is too difficult to understand. The man is a heartless and mindless illiterate man. He cut off internet, telecophone and he ordered soldier to kill children, women, and i can not imagine the dirtiness of his mind. Why do you waste all that fake investigation. Abiy did all the crime. He chopped 90 Somlali from the get tto go and the rest that followed, on June 16, Eng. S.Bekele, Ceo, invading Somali, invading Amhara and Saere, Gezaee. Why waste time while we know the terrorist is just one and one only, Abiy. No need for investigation which will be waste of time. You Woyanes like you can go to join Abiy in addis and save Ethiopia. No sane Tigereans must worry about Ethiopia after now. Please move to them if you wanted to save Ethiopia.The style of terror Abiy did in Sidama is the same terror style he used in Amhara region. Prepared in advance, he invaded Amhara and cut of internet and black out Ethiopians from the internet, and violating their God given right to know what is going in their country. Always, criminals hide their traces . Abiy to hide his crime, he openly violating the right of 110 million people to access information and to commit a grand crime. Even the Woyane did not do this type of borad-day light murderer. The only thing we here is Woyanes became corrupt. But they did not block internet without explaining . Abiy is above all Ethiopians, he kill, imprison or sell people . When he planned to invade and to do summary execution of Amhara leaders he blocked interent for almost one week . When you hide information, you got something to hide and that is terrorist, Arab, American mercenary Abiy is doing. To cover up his crime, he is openly blackout the whole nation to do his crime in darkness. This shows Abiy is a dark force and he is even worse than he is now. This is just the beginning.

    To Tigreans in Tigrai, well, you have to arm each male between 16 and 50 years old and always stay ready with mandatory military service. You must use all the tactic of guerilla and other new age warfares. if Abiy sends soldiers, do not fight head on, do what you know better. But I am 100% convinced the man is here to invade every region He is using Sharia law. in Sharia law, there is no mercy. It is also good to proactive activities remotely .

Comments are closed.

Share