የሁለቱ ቅንብር የትግል ጉዞአቸዉ – ሙላት በላይ

የዉጭ ወራሪዎች ኢትዮጵያ ዉስጥ ከአሉት የኢትዮጵያ አጥፊዎች ጋር ለመስራት የሚየቆራኛቸዉ በትምህርት፣ በሀይማኖት በእርዳታ፣ በአምባሳደርነት አሳቦ አገር ዉስጥ ገብቶ በመሰለል የኢትዮጵያን ብሎም የአማራዉን የዉጭና የዉስጥ ጠላቶች በህቡ እየተገናኙ ኢትዮጵያ የምትጠፋበትን መንገድ መቀየስ ፤ለዚህ የጥፋት ሥራ የሚሰማሩ ቡድኖች ማደራጀት፤ ማስታጠቅ ብሎም የጦር መሳሪያ የስንቅና ትጥቅ እርዳታ በገፍ በማቅረብ አገርን የመበታተን የመቆራረጥ ሥራ  በጣምራ መስራት ነዉ፡፡ ኢትዮጵያን ለማጥፋት ተነስተዉ ሳይሳካላቸዉ የተጨናገፉትና ተወልደዉ አሁን ከአለንበት የማጥፋት ደረጃ የደረሱት ሻቢያና ወያኔ የዚህ ዓይነቱ መስሪ ሥራ ዉጤት ናቸዉ፡፡

በኢትዮጵያ ዲሞክራሲን ለማስፈን፤የተረገጠን ሰባዊ መብት ነጻ ለማዉጣት በሚል ስበብ ገብቶ የሚፈጽመዉ ዓላማዉ የአሜሪካን ብሄራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ ነዉ፡፡አንድወቅት አሜሪካ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም በሚል ሚስጢራዊ መረቧን ዘርግታ ኢትዮጵያን ለማጥፋት በኢትዮጵያ አንድነት ላይ የማሴር ሥራዋን ሰራች፡፡ምሰጢሩን ያወጣዉም ከኢሳይያስ አፈወርቄ ጋር ያሴር የነበረዉ የአንድ ወረዳ ገዥ የነበረዉ ተስፋሚካኤል ጆርጅ ነበር፡፡ ይህም ሻቢያና ሲአይኤ በቃኘዉ ጦር ሰፈር በሚል እርስ ቅጽ1 ቁጥር 3 ከገጽ 30 አስከ 33 ተብሎ በሚታወቀዉ የአማርኛ መጽሄት ነዉ፡፡

በአሜሪካ እየተረዳ ኢሳይያስ የሚመራዉ ሰልፍ ነጻነት የሚበል  ቡድን የአስመራ ባለስልጣናትን መሪዎችን እያሳደደ ገደለ የሚቃወሙትንም ጭምሮ፡፡ ይህም የሆነዉ ኢ ኤል ኤፍ በኤርትራ በረሀ መመስረቱና ከአረብ አገሮች ጋር በብረቱ የተወዳጀ መሆኑን በመረዳት አክራሪ አረቦች ቀይ ባህርን ለቆጣጠር ነዉ በሚል ስጋት ነበር፡፡ ሪቻርድ ኮፕላንድ የተባለ ተማሪ አገር ይገንጠልም አይገንጠልም የሸንሸንም አይሸንሸንም ብሄራዊ ጥቅማችን እስከ ተጠበቀ ድረስ ከማንም ጋር ቢሆን ማበር አለብን በሚል ከኤርትራ ባለስልጣናት ጋር በመመሳጠር የሰላም ጉባኤ በሚል በመንግስት በሰልፍ ነጻነት እና በጀበሀ መካከል ድርድር አካሄደ፡፡ እኢአ ጥቅምት 7 ቀን 1962 ዓ.ም የሰላም ጉባኤ ጥሪ በደጃማች ገብረ ዮሀንስ ተስፋ ማሪያም ፊርማ ጥሪዉ  ለሰልፍ ነጻነት ቡድን ለኢሳይያስ አፈወረቄ ተላከ፡፡ አብርሀም ተወልደና ሰለሞን ወልደ ማሪያም የፈረሙበት የመለስ ደብዳቤ ለመንግስት  ተለእኮ ደጃዝማች ገብረኪዳን ተሰማ ከፍተኛ ፍ/ቤት ዳኛ ሌት/ኮነሬል ገብረእግዚአብሄር መሀሪ የኤርትራ ፖሊስ ኮሚሽነር ተስፋሚካኤል ጆርጅ አባል በመሆን የመንግስት ቡድን ከሚቴ ተቋቋመ፡፡ ሂዳር 28 እና ታህሳስ 5 ቀን አንጃ የሆነዉ ሰልፍ ነጻንት የሲአይኤ አባል ሪቻርድ ኮፕላንድየ ማጥመጃ ቡድን አድርጎ ተደራደረበት፡፡ በደቀመሀሪዉ ድርድር ከፕላንድ ለሀብተስላሴ ቡድን በግልጥ ከአሜሪካ እርዳታ እንዲጠይቅ አስገነዘበዉ በኢሳይያስ ተጽፎ ለቃኘዉ እስቴሽን አዛዥ ለኮሌ/ነር ማሙዙር ተላከ ፡፡ የደብደቤዉ ሀሳብ እንደሚከተለዉ ይነበባል

ተጨማሪ ያንብቡ:  በባህር ዳር ከተማ የተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ እድምታ (በገዛኸኝ አበበ ኖርዌይ )

1  በሳላ በርሀ የሚገኘዉ  ታጋይ ክርስቲያን በመሆናቸዉ ከአረብ መንግስታትና ከሶሻሊስት አገሮች በእጅ አዙር በሚገኘዉ መሳሪያ በጀበሀ ቡድን በእየቀኑ የሚታረዱ የሚገደሉ በብዛት መሆናቸዉ፤

2 የጀበሀ ፖሊሲ የአረብ አገሮችን ፖሊሲ የሚያንጸባርቅ በቀዳሚነት የእስራኤልንና የአሜሪካን ጥቅም የሚነካ መሆኑን የሰልፍ ነጻነት ቡድን ዓላማ ከዚህ የተለየ ተራማጅና ዲሞክራቲክ እንቅስቃሴ እንደሆነና አሜሪካ መሳሪያ እንድትሰጠዉ የሚማጸን ደብዳቤ ነበር፡፡የአሜሪካ መንግስት የኢሳይያስን ደብዳቤ በደስታ ተቀብሎ ለችግኝ ፕሮጀክት የተከፈተዉን ቀና መንገድ ይዘዉ ተጓዙ፡፡ለሴራዉ የሚበጅ ስልት ቀየሱ በጀትም መፍሰስ ጀመረ፡፡ኢሳይያስ ከአሜሪካ መንግስት ጥቅም ጋር እንደሚሰራ ቃል ገባ፡፡ የኃይለስላሴ መንግስት ወድቆ ኤርትራ በፌደራላዊ መንግስትነት የሚያዉቅ አዲስ ስርዓት ቢተካ እንኳን እንዳትቀበሉ ሲል ሪቻርድ ከፕላንድ  ለኢሳይያስ አጥብቆ መከረ፡፡ይህን ዓላማ የሚቃወሙ ኃይሎች በሙሉ ቀስ በቀስ እንዲመቱ ሻቢያና ህወሀት ሌሎችን የአሜሪካ አሻንጉሊት ጎረቤት አገሮች በመጠቀም ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያዊነትን የማፍረስ አላማ ማሳካት መረጡ፡፡በዚህ የቅንጅት ስራቸዉ ኤርትራን ገነጠሉ፡፡ ወያኔን በስልጣን ላይ አሰቀምጠዉ አማራን አጠፉ፤ ኢተዮጵያን ከፋፈሉ፡፡ህወሀትን ኮትኩቶ የአሳደጋቸዉ በመሆኑ ወያኔን በመቃወም የፖለቲካ ስደተኝነት ጥያቄ ማቅረብ የአሜሪካን መንግስት  የሸፍጥ ፖለቲካ ያጋልጣል ሰለዚህ በተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ከሚሽነር በኩል  አገሩ ሲአይኤ አሰፈላጊዉን ሴራ እንዲያጠናክር የሚል የጋራ አቋም ወሰ ፡፡ በዚህም መሰረት

1 በጅቡቲና ኬኒያ የኢትዮጵያዊያን የፖለቲካ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱለት ትእዛዝ ይሰጣል፡፡

2 ነሀሴ 17 ቀነ 1996 ዓ.ም የወያኔ ታጣቂዎች በጅቡቲ ከሚገኘዉ የስደተኛ ካምፕ አቶ ግርማ ሞገስ የተባሉትን ስደተኛ አፍነዉ ወሰደዋል፡፡

3 አቶ ሙኸዲን ሙፍታህ ከድር ከጅቡቲ ነሀሴ 12 ቀን 1996 ዓ..ም በ 1992 ጃተኒ/መባትጽዮን ናይሮቢ ዉስጥ የተገደለ የቦረና ተወላጅ ኬኒያወዊ ጠበቃ ሁሴን ሴሪ ናይሮቢ ዉስጥ የተገደለ   በ21/9/93 ዓ.ም አፈወርቅ አለም ሰገድ ቲካ ስደተኛ ካመፕ የተገደለ፡፡ በዚህ የማጥፋት አሰራር ቅንጅት ኢትዮጵያን ብሎም አማራን እያጠፉ  ከዚህ ደረጃ ደርሰዋል፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ:  የዋይታና የመራራ ልቅሶ ድምፅ በኢትዮጵያ [በትግራይ] ተሰማ...!!

አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊያንና አማራዉ ልብ ልትሉ የሚገባዉ እነዚህ ኃይሎች ኢትዮጵያን ለማፍረስ ዓልመዉ በቋሚነት የተሰለፉ ስለሆነ የአማራዉ ህልዉና ከተጠበቀ  የኢትዮጵያ ህልዉና እንደሚጠበቅ በአንጻሩም የኢትዮጵያ ህልዉና ከተጠበቀ የአማራዉ ህልዉና እንደሚጠበቅ አምኖ በጋራ መሰለፍን ነዉ፡፡አማራ ከኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ከአማራ መለየት ከአመጡ ሁሉም በየተራ እንደሚያልቁ ኢተዮጵያን ለማጥፋት የሚዘይዱትን የነሮማን ፐርቻሰካን፣ ፐሮፌሰር ሰብሰኪን፣ ከዲቭ እሰማኤልን፣ ሙዥንገርን፣ ወዘተ ጽሁፎችን አንብቦ መረዳት ነዉ፡፡ ሌሎችን ኢትዮጵያዊያን እና አማራን ነጣጥሎ ለማጥፋት የሚደረግ ጥረት  እድሜልክ እንደሚኖር አዉቀን ተባብረንና ተደራጅተን መጠበቅ ነዉ፡፡ የአማራ ህልዉና ለኢትዮጵያ አንድነት ደርጅት የኢትዮጵያንና የአማራዉን ጥምረት አንድነት ከመነሻ እስከ መድረሻ እተከታተለ ይነግራል፡፡ ያስተማራል፡፡እያአስተማረም ነዉ፡፡

የኢትዮጵያ ህልዉና በአማራው ህልዉና እዉን ይሆናል

ሙላት በላይ

ቁጥር 5 ይቀጥላል

 

3 Comments

  1. ግብዝ ወገኖቻችን ባማራው ላይ የትግሬ ነገድ አባላት በሻቢያና ወያኔ አማካይነት ሲነሱ ፣ የጎሳ ግጭት አስመስለውት ነበር። ይህን እትዮጵያን ለመበታተን፣ በባእዳን እየተደገፉ የሚደረግ ጥፋት እንደ ተራ የርስበርስ ግጭት ቸል ሲሉት ቆይቷል።

    አማራን አዳክሞ ፣ ሌሎችን አንድ ባንድ ለመቀራመት ፣ የታለመ መሆኑን ብዙሃን አልተረዳነውም።

    የትግሬና ኤርትራን ማንነት ምንነት ድፍን እትዮጵያውያን ሳንረዳው አልቀረንም። ዛሬ ደግሞ፣ እነርሱን ተካሁ ባይ የኦሮሞ መንግስት፣ ኦሮምያ የሚባል ግዛት በፈደራሊስም ስም ለመመስረት ደፋ ቀና ይላል።
    ጎበዝ እማን መሬት ላይ ነው ኦሮምያቸው የሚፈጠረው?

    እነኚህ ያዩትን ሁሉ የኔ ነው ባዮች፣ ያልበሰሉ፣ ቀለም መቁጠር ያላለዘባቸው ወራሪዎች፣ መገታት እንዳለባቸው መገዘብ አለብን።
    ይህ አማራ ላይ የተመዘዘ ሰይፍ ፣ ሌሎችን እትዮጵያን አይምርምና፣ የኢትዮጵያ የሚቆረቁረው ወገን ሁሉ፣ ያማራውን ትግል መቀላቀል አማራጭ የሌለው የህልውናው ጉዳይ ነው። ጌዶዎች ወገኖቻችኒን፣ ሃረር፣አርሲ፣ ባሌ፣ ጂማ ወዘተ ያልታጠቀን እየገደሉ እያባራሩ ገደል የሚከቱ ፍጡራን፣ ለሌላውን ጥሬ ስጋውን ከመብላት አይመለሱም።

  2. The band of savagses who cherish murdering innocent men and women, have been groomed to misrule Ethiopia.
    The unholy trinity of Shabiya, Woyanie and OLf has one main aim -undoing Ethiopia.

    Amaras have been singled out by their handlers (fernj and Arabs) who know the indomitable Amara and fear their formidable sense of patriotism.

    Tigres, Eritreans and their Oromo stooges are simple agents of these viscious external forces. Well-meaning Ethiopians must not shy from standing by the maligned Amaras who will surely prevail.

  3. The savages got two forks they eat with at the same time. They eat the Amaras plate of food with one hand and they eat from the Amara enemies plate with another hand. In the current constitution all regions in Ethiopia except the Amara region belong to the ethnicities that the region is named after according to the Constitution article 18.
    When it comes to Amara region article 18 says the region belongs to all ethnicities. Article 18 made the Eritrean ethnicity background Shabiya Bereket Simon become the Amara region official since the Amara region belongs to all ethnicities as Article 18 says so.

Comments are closed.

Share