February 8, 2019
1 min read

ምጻዊት ቤተልሄም ዳኛቸው በአማራ ሕዝብ ላይ በሚደሰው ግፍ ዙሪያ ድምጿን አሰማች

93962

“ቅዳሜ ገበያ” በተሰኘው ዘፈኗ ይበልጥ የምትታወቀው ድምጻዊት ቤተልሄም ዳኛቸው በአማራ ሕዝብ ላይ በሚደሰው ግፍ ዙሪያ ድምጿን አሰማች::

https://www.youtube.com/watch?v=PfVYx0Ma0Rs&t=440s

በተለይ ትናንት ማምሻውን በጎንደር ሕወሓት ባደራጀው የቅማንት ኮሚቴ ስር ባለው ቡድን እንዲነሳ የተደረገውን ሰው ሰራሽ ቃጠሎ በተመለከተ አስተያየቷን የሰጠችው ቤተልሄም  “የአማራ ህዝብ ኢትዬጵያ እያለ ለሁሉም ብሄር ሲጮህ ይኖራል። ዛሬ በአማራ ህዝብ ላይ ይሁሉ ግፍና በደል ሲደርስ በፊስ ቡክ የታዘብኩት ነገር ማንም ደንታ ሳይሰጠው ፎቶውን ይለጥፍል። ኢትዮጵያ ካለአማራ ህዝብ ኢትዬጵያ ልትሆን አትችልም። ለዚህም ነው አቀርቅራችሁ የተቀመጣችሁ የአማራ ልጆች ዛሬ መጮህ ያለባችሁ። ” ብላለች:: 

14
Previous Story

እነበረከት ስምዖን ተጨማሪ 14 ቀን ተጠየቀባቸው  | ስዊዘርላንድ  በርክሌይ ባንክ ውስጥ 90 ሚሊዮን ዶላር ተገኝቷል

93985
Next Story

አቡነ ጢሞቴዎስ ታገዱ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop