ምጻዊት ቤተልሄም ዳኛቸው በአማራ ሕዝብ ላይ በሚደሰው ግፍ ዙሪያ ድምጿን አሰማች

“ቅዳሜ ገበያ” በተሰኘው ዘፈኗ ይበልጥ የምትታወቀው ድምጻዊት ቤተልሄም ዳኛቸው በአማራ ሕዝብ ላይ በሚደሰው ግፍ ዙሪያ ድምጿን አሰማች::

https://www.youtube.com/watch?v=PfVYx0Ma0Rs&t=440s

በተለይ ትናንት ማምሻውን በጎንደር ሕወሓት ባደራጀው የቅማንት ኮሚቴ ስር ባለው ቡድን እንዲነሳ የተደረገውን ሰው ሰራሽ ቃጠሎ በተመለከተ አስተያየቷን የሰጠችው ቤተልሄም  “የአማራ ህዝብ ኢትዬጵያ እያለ ለሁሉም ብሄር ሲጮህ ይኖራል። ዛሬ በአማራ ህዝብ ላይ ይሁሉ ግፍና በደል ሲደርስ በፊስ ቡክ የታዘብኩት ነገር ማንም ደንታ ሳይሰጠው ፎቶውን ይለጥፍል። ኢትዮጵያ ካለአማራ ህዝብ ኢትዬጵያ ልትሆን አትችልም። ለዚህም ነው አቀርቅራችሁ የተቀመጣችሁ የአማራ ልጆች ዛሬ መጮህ ያለባችሁ። ” ብላለች:: 

ተጨማሪ ያንብቡ:  ያዘነ መስሎ አንገት የደፋ ድንገት ይነሳል እየደነፋ - መልኩ ታረቀኝ - ጦቢያ
Share