እነገዱ አንዳርጋቸው አሜሪካ ሲገቡ የተደረገላቸው አቀባበል – Video

/

በአቶ ገዱ አንዳርጋቸው የሚመራው የአማራ ክልል ልዑክ ዛሬ ዋሽንግተን ዲሲ ሲገባ አቀባበል ተደረገለት::
https://www.youtube.com/watch?v=g7iJChbkX6U
ለአማራ ህልውና ለኢትዮጵያ ል ዕልና በአንድነት እንሥራ በሚል ይህ በአቶ ገዱ አንዳርጋቸው የሚመራው ልዑክ በዛሬው ዕለት በዚያው በዋሽንግተን ዲሲ ህዝባዊ ስሰብሰባ ያካሂዳል:: አቶ ገዱ ስለጉዞው ዓላማ ሲናገሩ “የጉዞው ዓላማ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በአማራ ልማት ላይ የራሳቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ማስቻል ነው፡፡ ለውጡን ተከትሎ በክልሉ መንግስት አቋም ላይ በመወያየት በቀጣይ ስራዎች ላይ አብሮ ለመስራት ያለውን መልካም አጋጣሚ ማሳወቅም ሌላው ዓላማ ነው፡፡” ብለዋል::

“ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሀገራቸው ያላቸውን አንድነት በማጠናከር ታላቅነትን በጋራ የማስቀጠል ስራም ከውይይቱ ዓላማዎች መካከል ነው” ያሉት አቶ ገዱ ይዘውት የመጡት ልዑክ በሰሜን አሜሪካ በሚኖረው ቆይታ በተለያዩ ግዛቶች የአማራ ልማት ይመለከተናል ከሚሉ ኢትዮጵያውያን ጋር ይመክራል ብለዋል::
ይህ ልዑክ ዋሽንግተን ዲሲ ደለስ ኤርፖርት ዛሬ ሲደርስ ባልተለመደ ሁኔታ በሕዝቡ አቀባበል ተደርጎላቸዋል:: ታዋቂ አርቲስቶች እና የተለያዩ ግለሰቦች በአቀባበሉ ላይ ተገኝተዋል:: ከዚህ ቀደም ባለስልጣናት ወደ አሜሪካ ሲመጡ እንኳን አቀባበል ሊደረግላቸው ይቅርና ተደብቀቅ መጥተው ተደብቀው እንደሚሄዱ ይታወቃ;ል::

ተጨማሪ ያንብቡ:  ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ባለፈው ሣምንት ከፕሬዝደንትነታቸው የለቀቁት አቶ እስክንድር ነጋ የት እንዳሉ እንደማያውቅ ገለጸ

1 Comment

  1. We should not waste time. It is time to take action. Amara’s feudalism is starting once again. Abiy and Gedu Asrat need to be stopped now,not tommorow.Gediu Asrat is in USA discussing how to bring back the Amara feudalism back ,we need to give him his final warning if he don’t listen now, we should take action .It doesn’t take more than a handful brave people to make this people Abiy and Gedu beg for mercy.Mengistu Derg is not what Gediu Asrat has in mind, he wants to bring back the feudalism concept of Hailesselsie .In USA Gediu Asrat is visiting Timkhitegna Amara’s ,Gediu Asrat is telling the Hailesselsie time royal families to claim their Solomonic dynasty to announce rights to rule over all of Ethiopia because they got the chosen identity , while at the same time in North Shewa Amara’s meeting Abiy did tell the north Shewa Amara’s to claim their Solomonic dynasty this weekend.

Comments are closed.

Share