ሻምበል በላይነህ ስለ’ወልቃይት’ ነጠላ ዜማ ለቀቀ

/

(ዘ-ሐበሻ) በተለያዩ ሃገርኛ እና ስሜት ቀስቃሽ ዘፈኖች የሚታወቀው አንጋፋው ድምፃዊ ሻምበል በላይነህ በቅርቡ “አማራ ነን… በግድ የተጫነብን የትግራይ ማንነት ይገፈፍልን” ሲሉ ለተነሱት የወልቃይት ሕዝቦች አንድ ነጠላ ዜማ ለቀቀ:: ያድምጡት:: ነጠላ ዜማው “ወልቃይት ጎንደር ነው” ይላል መጠሪያው::

ተጨማሪ ያንብቡ:  መኢአድ፣ እናት ፓርቲና ኢሕአፓ "የክብር አፈር ስለተነፈጋቸው የዘር ፍጅት ሰለባዎች ጥቁር በመልበስ የህሊና ፀሎት በማድረግ እናስባቸው" በሚል በአዲስ አበባ የሻማ ማብራት መርሐ ግብር

7 Comments

  1. aye ye G7 Gonderoch kkkkkkkkkkkkkkk

    ke weyane yebase endatametubin !!

    asmesay !

    be tefozo ,4 kilo aygebam eko kk

    Gonderein leqeq shambel

  2. yemejemriyawochu 3 sinegnoch liyu nachew behuwalla oromo beleh yekelakelkew sihtet new ye oromo tiyake yeteleye new shambel

  3. I lessons music said welikait amara this is ok. why he add Gamble, oromo, Tigre, geraga so on so so . I don’t understand Gondera azemare . don’t involved ather nation nationalet we can fight tigra wayane please we takere

Comments are closed.

Share