April 7, 2016
1 min read

“አማራው፣ ኦሮሞውና ትግሬው አንጋፋ ብሔር በመሆናቸው 86ቱን ብሔረሰቦች መጠበቅ አለባቸው” | Video

የመዠንገር ኮምዩኒቲ መሪ አቶ ቢያንያም በንቲን ንግግር ቢያደምጡት አይቆጩበትም:: “አማራው; ኦሮሞውና ትግሬው አንጋፋ ብሔር በመሆናቸው 86ቱን ብሔረሰቦች መጠበቅ አለባቸው” ይለናል:: እንዴት ወደ ሰላም እና አንድነት መምጣት እንዳለብን ከመዠንገር ሕዝብ ተሞክሮ አኳያ ያዋየናል… ያድምጡት::

“እኛ ለኛ ሕዝባዊ መድረክ!” በሚል ባለፈው ቅዳሜ በሚኒሶታ በተደረገው የኢትዮጵያ የዕርቅና ርትዓዊ ፍትሕ ምክርቤት የመነጋገር፤ መተማመን፤ መተራረቅ ስብሰባ ላይ ነው አቶ ቢኒያም ይህንን ንግግር ያደረገው::

Go toTop