June 21, 2014
1 min read

“ሁለቱ ታላላቅ ዕቅዶች” ክፍል 2 (ዮፍታሔ)

ዮፍታሔ

ሦስቱ ክልሎች
ትግራይ

– ዕቅዱ ከኢትዮጵያ ተለይቶ አገር መመሥረት ቢሆንም ሕወኀት ከሌሎች የተማረው ትልቅ  ተመክሮ አለው። አንድ ጠንካራ አገር የሚያስፈልጉትን ቁሳዊ መስፈርቶች አስቀድሞ ሳያዘጋጅና  ሳያሟላ ይህን ለማድረግ መሞከር ለዚያውም ይህ ሁሉ “ጠላት” ዙሪያውን ባለበት ሁኔታ ራስን  በራስ የማጥፋትን ያክል (suicide) ትልቅ ስህተት ይሆንበታል። ከመጀመሪያውም ዕቅዱ  አይሳካም። ቢሳካም አይዘልቅም። ከዚህም በላይ አዲስ የምትመሠረተው አገር በሕወኀት ቁልፍ  ባለሥልጣናት አስተሳሰብ በኢትዮጵያዊነቱ ኩሩ በሆነው በትግራይ ሕዝብ ዘንድ ወደጎን  እንዳትተውና በሱዳን ሕዝብና መንግሥት ዓይን ሚዛን የምታነሣና ሱዳን የሌላትን እንዲኖራት  በማድረግ ለሱዳን የምታጓጓ አገር ማድረግም ይጠይቃል።  –[ሙሉውንለማንበብእዚህይጫኑ]—

 

1 Comment

Comments are closed.

Viagra
Previous Story

Health: በኢትዮጵያ ቪያግራ ገበያ ደርቷል፤ * የቪያግራ ተጠቃሚዎች ሊያውቁት የሚገቡ እውነታዎችና ጥንቃቄዎች

Next Story

ይናገረው ዘመን – ይዳኘው መንገዱን! (ሥርጉተ ሥላሴ)

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop